አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 7

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 7

በወንድም ማክ

ስለ መላእክት

  1. ጅብሪል አላህን ሸውዶ መጥቶ ለመሐመድ እንዲድን ጸለየለት

A’isha (the wife of Allah’s Apostle) said: When Allah’s Messenger (ﷺ) fell #ill, #Gabriel used to #recite #this: “In the #name of #Allah, may He #cure you from #all kinds of #illnesses and #safeguard #you from the #evil of a #jealous one when he #feels #jealous and from the #evil #influence of #eye.”

“አይሻ (የአላህ መልዕክተኛ ሚስት) እንደተረከችው፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) በታመሙ ጊዜ፦ #ጅብሪል #ይመጣና ” በአላህ #ስም #አላህ #ከሁሉም #በሽታዎች ይፈውስዎ #ከምቀኛ እና #ከቡዳም ይጠብቅዎ” እያለ #ያነበንብላቸው ነበር።”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ أَبِي عُمَرَ الْمَكِّيُّ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْعَزِيزِ الدَّرَاوَرْدِيُّ، عَنْ يَزِيدَ، – وَهُوَ ابْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أُسَامَةَ بْنِ الْهَادِ – عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ عَائِشَةَ، زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهَا قَالَتْ كَانَ إِذَا اشْتَكَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم رَقَاهُ جِبْرِيلُ قَالَ بِاسْمِ اللَّهِ يُبْرِيكَ وَمِنْ كُلِّ دَاءٍ يَشْفِيكَ وَمِنْ شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ وَشَرِّ كُلِّ ذِي عَيْنٍ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2185

In-book reference : Book 39, Hadith 53

USC-MSA web (English) reference : Book 26, Hadith 5424  (deprecated numbering scheme).

  1. የአላህ መላኢካዎች ውሻ ይፈራሉ

Narrated Abu Talha:- The Prophet (ﷺ) said, “Angels do not enter a house that has either a dog or a picture in it.”

“አቡ ጦልሃ እንዳስተላለፉት ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ” ውሻ ወይም ፎቶ ያለበት ቤት ውስጥ መልአክት አይገቡም።”

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، قَالَ حَفِظْتُهُ مِنَ الزُّهْرِيِّ كَمَا أَنَّكَ هَا هُنَا أَخْبَرَنِي عُبَيْدُ اللَّهِ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ عَنْ أَبِي طَلْحَةَ ـ رضى الله عنهم ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ كَلْبٌ وَلاَ صُورَةٌ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3322

In-book reference: Book 59, Hadith 128

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 54, Hadith 539 (deprecated numbering scheme

  1. የአላህ መላኢካዎች ፎቶ ያለበት ቤት ድርሽ አይሉም

Narrated Abu Talha:- The Prophet (ﷺ) said, “Angels do not enter a house that has either a dog or a picture in it.”

“አቡ ጦልሃ እንዳስተላለፉት ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ” ውሻ ወይም ፎቶ ያለበት ቤት ውስጥ መልአክት አይገቡም።”

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، قَالَ حَفِظْتُهُ مِنَ الزُّهْرِيِّ كَمَا أَنَّكَ هَا هُنَا أَخْبَرَنِي عُبَيْدُ اللَّهِ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ عَنْ أَبِي طَلْحَةَ ـ رضى الله عنهم ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ كَلْبٌ وَلاَ صُورَةٌ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3322

In-book reference: Book 59, Hadith 128

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 539 (deprecated numbering scheme

  1. የአላህ መላኢካዎችች ትንሽዬ ደወል ያለበት ቤት አይገቡም ይፈራሉ

Umm Salamah, the wife of the Prophet [SAW], said:- “I heard the Messenger of Allah [SAW] say: ‘The angels do not enter a house in which there is a small bell, or a bell, and the angels do not accompany groups of people who have bells with them.'”

“ኡሙ ሰላማ የነብዩ (ﷺ) ሚስት እንዲህ አለች፦ ነብዩ (ﷺ)እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው “መልአክቶች ትንሽዬ ደወል ወይም ደወል ያለበት ቤት አይገቡም እንዲሁም መልአክቶች ደወል የያዙ ሰዎች ጋር አይካሄዱም (አብረው አይጎዋዙም)።”

أَخْبَرَنَا يُوسُفُ بْنُ سَعِيدِ بْنِ مُسَلَّمٍ، قَالَ حَدَّثَنَا حَجَّاجٌ، عَنِ ابْنِ جُرَيْجٍ، قَالَ أَخْبَرَنِي سُلَيْمَانُ بْنُ بَابَيْهِ، مَوْلَى آلِ نَوْفَلٍ أَنَّ أُمَّ، سَلَمَةَ زَوْجَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏ “‏ لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ جُلْجُلٌ وَلاَ جَرَسٌ وَلاَ تَصْحَبُ الْمَلاَئِكَةُ رُفْقَةً فِيهَا جَرَسٌ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Sunan an-Nasa’i 5222

In-book reference: Book 48, Hadith 183

English translation: Vol. 6, Book 48, Hadith 5224

  1. የአላህ መላኢካዎችች ትንሽዬ ደወል ያለበት ቤት አይገቡም ይፈራሉ

Umm Salamah, the wife of the Prophet [SAW], said:- “I heard the Messenger of Allah [SAW] say: ‘The angels do not enter a house in which there is a small bell, or a bell, and the angels do not accompany groups of people who have bells with them.'”

“ኡሙ ሰላማ የነብዩ (ﷺ) ሚስት እንዲህ አለች፦ (ነብዩ) እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው “መልአክቶች ትንሽዬ ደወል ወይም ደወል ያለበት ቤት አይገቡም እንዲሁም መልአክቶች ደወል የያዙ ሰዎች ጋር አይካሄዱም (አብረው አይጎዋዙም)።”

أَخْبَرَنَا يُوسُفُ بْنُ سَعِيدِ بْنِ مُسَلَّمٍ، قَالَ حَدَّثَنَا حَجَّاجٌ، عَنِ ابْنِ جُرَيْجٍ، قَالَ أَخْبَرَنِي سُلَيْمَانُ بْنُ بَابَيْهِ، مَوْلَى آلِ نَوْفَلٍ أَنَّ أُمَّ، سَلَمَةَ زَوْجَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏ “‏ لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ جُلْجُلٌ وَلاَ جَرَسٌ وَلاَ تَصْحَبُ الْمَلاَئِكَةُ رُفْقَةً فِيهَا جَرَسٌ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Sunan an-Nasa’i 5222

In-book reference: Book 48, Hadith 183

English translation : Vol. 6, Book 48, Hadith 5224

  1. ጅብሪል ለተወሰነ ጊዜ ወደ ነቢዩ አልመጣም

Narrated Jundab bin `Abdullah:- Gabriel #did #not #come to the #Prophet ﷺ (for some time) and so one of the Quraish women said, ” #His #Satan has #deserted #him.” So came the Divine #Revelation: “By the forenoon And by the night When it is still! Your Lord (O  Muhammad) has neither #Forsaken #you Nor hated you.” (93.1-3)

“ጁንዳብ ቢን አብደላህ እንደተረከው:- #ጅብሪል #ለተወሰነ ጊዜ ወደ #ነቢዩ (ﷺ) #አልመጣም ነበር ፤ እናም አንድ ቁሬይሽ ሴት “#ሰይጣኑ #ትቶታል” አለች። በዚህም ምክንያት ይሄ አያ ወረደ “በማለዳው እምላለሁ በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ መሀመድ ሆይ #ጌታህ #አልተወህም አልጠላህምም። “(93:1-3) ።

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ كَثِيرٍ، قَالَ أَخْبَرَنَا سُفْيَانُ، عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، عَنْ جُنْدَبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ احْتَبَسَ جِبْرِيلُ صلى الله عليه وسلم عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَتِ امْرَأَةٌ مِنْ قُرَيْشٍ أَبْطَأَ عَلَيْهِ شَيْطَانُهُ‏.‏ فَنَزَلَتْ ‏{‏وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى‏}‏

Reference : Sahih al-Bukhari 1125

In-book reference : Book 19, Hadith 5

USC-MSA web (English) reference : Vol. 2, Book 21, Hadith 225  (deprecated numbering scheme)

  1. ጅብሪይል እና የቁረይሽ ቆንጆ ወንድ ዳህያ አል-ከልቢ ምን ሆኑ?

Anas said “Captives were gathered at Khaibar. Dihyah came out and said “Apostle of Allaah(ﷺ) give me a slave girl from the captives.” He said “Go and take a slave girl. He took Safiyyah daughter of Huyayy. A man then came to the Prophet (ﷺ) and said “You gave Safiyyah daughter of Huyayy, chief lady of Quraizah and Al Nadir to Dihyah? This is according to the version of Ya’qub. Then the agreed version goes “she is worthy of you.” He said “call him along with her. When the Prophet (ﷺ) looked at her, he said to him “take another slave girl from the captives. The Prophet (ﷺ) then set her free and married her.

“አነስ እንደዘገበው እንዲህ አለ” ምርኮኞች ኸይበር ላይ ተሰብስበው ነበር ዳህያ መጥቶ እንዲህ አለ የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) ሆይ አንድ ሴት ባሪያ ከተማረኩ ሴቶች ውስጥ ስጠኝ አለ የአላህ መልእክተኛም ሂድና ከምርኮኞች ውስድ አሉት እርሱም(ዳህያ) ሄዶ ሶፍያ የሁየይን ልጅ ወሰደ : አንድ ሰውም ወደ ነብዩ (ﷺ)  መጥቶ እንዲህ አላቸው ስፍያ የሁየይን ልጅ  የበኒ አል-ናድር ና የበኒ ቁረይዛን ልዕልት ሴት ለዳህያ ትሰጣልህን ? ያዕቁብ ሲተርክ  (قَالَ يَعْقُوبُ) እርሷ ላንተ የተገባች ሴት ናት አለ ነብዩም (ﷺ) እርሱን እና እርሷን ጥሩልኝ አሉ። ነብዩም (ﷺ) ተመለከቷት (ሶፍያን) እና እንዲህ አሉት (ዳህያን) “ሌላ ባሪያ ሴት ከምርኮኞች ውሰድ.”  ነብዩም (ﷺ) ከባርነት ነፃ አወጥተው አገቡዋት(ሶፍያን)::”

حَدَّثَنَا دَاوُدُ بْنُ مُعَاذٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَارِثِ، ح وَحَدَّثَنَا يَعْقُوبُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، – الْمَعْنَى – قَالَ حَدَّثَنَا ابْنُ عُلَيَّةَ، عَنْ عَبْدِ الْعَزِيزِ بْنِ صُهَيْبٍ، عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جُمِعَ السَّبْىُ – يَعْنِي بِخَيْبَرَ – فَجَاءَ دِحْيَةُ فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَعْطِنِي جَارِيَةً مِنَ السَّبْىِ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ اذْهَبْ فَخُذْ جَارِيَةً ‏”‏ ‏.‏ فَأَخَذَ صَفِيَّةَ بِنْتَ حُيَىٍّ فَجَاءَ رَجُلٌ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا نَبِيَّ اللَّهِ أَعْطَيْتَ دِحْيَةَ – قَالَ يَعْقُوبُ – صَفِيَّةَ بِنْتَ حُيَىٍّ سَيِّدَةَ قُرَيْظَةَ وَالنَّضِيرِ – ثُمَّ اتَّفَقَا – مَا تَصْلُحُ إِلاَّ لَكَ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ ادْعُوهُ بِهَا ‏”‏ ‏.‏ فَلَمَّا نَظَرَ إِلَيْهَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ ‏”‏ خُذْ جَارِيَةً مِنَ السَّبْىِ غَيْرَهَا ‏”‏ ‏.‏ وَإِنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم أَعْتَقَهَا وَتَزَوَّجَهَا ‏.

Grade: Sahih (Al-Albani)صحيح   (الألباني)حكم

Reference: Sunan Abi Dawud 2998

In-book reference: Book 20, Hadith 71

English translation: Book 19, Hadith 2992

  1. ጅብሪል ሕገወጥ ወሲብ ኣና ሌብነት ምን አለ?

Narrated Abu Dhar:- The Prophet (ﷺ) said, “Gabriel said to me, ‘Whoever amongst your followers die without having worshipped others besides Allah, will enter Paradise (or will not enter the (Hell) Fire).” The Prophet (ﷺ) asked. “Even if he has committed illegal sexual intercourse or theft?” He replied, “Even then.”

“ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ-“ጅብሪል እንዲህ አለኝ ፡- ከተከታዮችህ መካከል ከአላህ ሌላ ሌሎችን ሳያመልክ የሞተ ሰው ጀነት ይገባል (ወደ ( ጀሀነም ) እሳት) አይገባም ) ፡፡  ነቢዩ (ﷺ) ጠየቁ ፡፡  ሕገ-ወጥ የግብረስጋ ግንኙነት ወይም ሌብነት ቢፈጽምም እንኳን ?  እርሱም “ያኔ እንኳን” ይመለሳል ፡፡

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي عَدِيٍّ، عَنْ شُعْبَةَ، عَنْ حَبِيبِ بْنِ أَبِي ثَابِتٍ، عَنْ زَيْدِ بْنِ وَهْبٍ، عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ قَالَ لِي جِبْرِيلُ مَنْ مَاتَ مِنْ أُمَّتِكَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ، أَوْ لَمْ يَدْخُلِ النَّارَ، قَالَ وَإِنْ زَنَى وَإِنْ سَرَقَ قَالَ وَإِنْ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3222

In-book reference : Book 59, Hadith 33

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 445  (deprecated numbering scheme)

  1. ጅብሪል መሐመድን እንደ ብርቱካን ጨመቀው

Narrated Aisha:-The commencement of the Divine Inspiration to Allah’s Messenger (ﷺ) was in the #form of good #righteous (true) #dreams in his sleep. He never had a #dream but that it came true like #bright day light. He used to go in #seclusion (the cave of) #Hira where he used to #worship (Allah Alone) #continuously for many (days) #nights. #He used to take with him the journey food for that (stay) and then #come #back to (his wife) #Khadija to take #his #food #like-wise again for another #period to #stay, till #suddenly the #Truth #descended upon him while he was in the cave of Hira. #The #angel #came to him in it and asked him to read. The Prophet (ﷺ) replied, “I #do #not know how to #read.” (The Prophet (ﷺ) added), “The #angel caught me (#forcefully) and #pressed me #so #hard that I could #not #bear it anymore. He then #released #me and again asked me to #read, and I #replied, “I #do #not know how #to #read,” whereupon he caught me again and #pressed #me a #second #time till I could not bear it anymore. He then released me and asked me again to read, but again #I #replied, “I do not know #how to #read (or, what shall I read?).” Thereupon he caught me for the #third #time and pressed me and then released me and said, “Read: In the Name of your Lord, Who has #created (all that exists). Has created #man from a clot. Read and Your Lord is Most Generous…up to….. ..that which he knew not.” (96.15) Then Allah’s Messenger (ﷺ) returned with the #Inspiration, his #neck #muscles #twitching with #terror till he #entered upon #Khadija and said, “Cover me! #Cover #me!” They covered him till #his #fear was over and then he said, “O Khadija, what is #wrong with me?” Then he told her everything that had happened and said, ‘I fear that something may happen to me.” Khadija said, ‘Never! But have the #glad tidings, for by Allah, Allah will never disgrace you as you keep good reactions with your #Kith and #kin, speak the truth, help the poor and the destitute, serve your guest #generously and assist the deserving, #calamity afflicted ones.” Khadija then accompanied him to (her cousin) #Waraqa bin Naufal bin Asad bin Abdul Uzza bin Qusai. #Waraqa was the son of her paternal uncle, i.e., her father’s brother, who during the Pre-Islamic Period became a #Christian and used to write the #Arabic writing and used to write of the #Gospels in #Arabic as much as Allah wished him to write. He was an old man and had lost his eyesight. #Khadija said to him, “O my cousin! Listen to the #story of your #nephew.” Waraqa asked, “O my nephew! What have you seen?” The Prophet (ﷺ) described whatever he had seen. Waraqa said, “This is the same Namus (i.e., #Gabriel, the #Angel who keeps the secrets) whom Allah had sent to Moses. I wish I were young and could live up to the time when your people would turn you out.” Allah’s Messenger (ﷺ) asked, “Will they turn me out?” #Waraqa replied in the #affirmative and said: “Never did a man come with #something similar to what you have brought but was treated with hostility. If I should remain alive till the day when you will be turned out then I would support you #strongly.” But after a few days #Waraqa died and the Divine Inspiration was also paused for a while and the Prophet (ﷺ) became so sad as we have heard that he #intended several times to throw himself from the tops of #high #mountains and every time he went up the top of a #mountain in order to throw himself down, Gabriel would appear before him and say, “O Muhammad! You are indeed Allah’s Messenger (ﷺ) in truth” whereupon his heart would become #quiet and he would calm down and would #return home. And whenever the period of the coming of the inspiration used to become long, he would do as before, but when he used to reach #the #top of a #mountain, #Gabriel would appear #before him and say to him what he had said before. (Ibn Abbas said regarding the meaning of: ‘He it is that #Cleaves the daybreak (from the darkness)’ (6.96) that Al-Asbah.means the light of the sun during the day and the light of the moon at night).

“አይሻ የሙእሚኖች(የአማኞች) እናት እንደተረከችው :-የአላህ መልእክተኛ (ሱአወ) መለኮታዊ ጥሪው እንዴት ወደርሳቸው  መገለጡ (ራእዩ/ወህዩ) ለመጀመሪያ ግዜ እንደመጣ ሲናገሩ :- በዛን ወቅት ብቻውንም መሆን ይወድና ያዘወትር ነበር::ወደ ሒራም ዋሻ ብቻውን ከሰው ተለይቶ  ይሄድና አላህን ብቻ ያመልክ ነበር : ይህንንም አያሌ ቀናት ከቤተሰቡ ተለይቶ ያደርግ ነበር:: ምግብ ይዞ ይሄድና በሒራ ዋሻ ይቆይ ነበር ምግቡ ሲያልቅበትም ተመልሶ ይመጣና ከሚስቱ( ባለቤቱ) ከኸድጃ ይወስድ ነበር:: በድንገት እውነት በርሱ ላይ በሒራ ዋሻ እስኪወርድ ድረስ : እየተመላለሰ ይወስድ ነበር : ራእዩም በመልካም ህልም መልክ እንደ ብሩህ የቀን ብርሃን ተመስሎ ነበር፡፡ ድንገትም በሒራ ዋሻ መልአክ ወደ እርሱ መጥቶ አንብብ  አለው: ነቢዩም(ሱአወ) መልሶ ማንበብ አልችልም አለ: ነቢዩም አክለው ይህንን ተናገሩ ” በዛን ግዜ ያዘኝ እና እጅግ በሃይል ጨመቀኝ : እንደገናም ለሁለተኛ ግዜ በሓይል መቋቋም እስኪያቅተኝ ጨመቀኝ ለቀቀኝ እና እንደገና  :-አንብብ አለኝ : እኔም መልሼ :- #ማንበብ #አልችልም  #አልኩት : እንደገና ለሶስተኛ ግዜ ይዞ በሃይል ጨመቀኝ  ከዛም ለቀቀኝ : እና እንዲህ አለኝ :-” #አንብብ : በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም : ሰውን #ከረጋ ደም በፈጠረው( ጌታህ ስም) : አንብብ! ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን (ቁርአን 96:1 -5):: የአላህም መልእክተኛ #የአንገቱ #ደምስሮች #እጅግ በፍርሃት ተወጣጥረው  መለኮታዊ #መገለጡን ይዞ ወደ ቤቱ ተመለሰ:: ወደባቱ ገብቶ ሚስቱን #ከድጃንም #ሸፍኚኝ! #ሸፍኚኝ! አላት :: ፍርሃቱ እስኪለቀውም ድረስ ሸፈኑት  ፍርሃቱ ሲለቀውም የሆነውን ነገር ሁሉ ነገራት እንዲህም አላት :- “ኦ ኸድጃ ምንድን ነው የነካኝ ?” የሆነ ነገር የደረሰብኝ እየመሰለኝ እፈራለሁ አላት”ኸዲጃም መልሳ እንዲህ አለችው  ” በጭራሽ! በአላህ እምላለሁ : አላህ ፈጽሞ አያሳፍርህም ” ዝምድናን ትጠብቃለህ/ዘመዶችህ ጋ ጥሩ ግንኙነት አለህ : ድሃውንና ድሃአደጉን ትረዳለህ: እንግዶችህን በመልካም ትቀበላለህ : የተጎዱ ሰዎችን ትረዳለህ::”ኸድጃም ሙሃመድን ወደ አጎቷ ልጅ ወረቃ ኢቢን ነውፈል ኢቢን አሰድ ኢቢን አብደል ኡዛ( ወይም ወረቃ ነውፈል አብደልኡዛ) ጋ ይዛው ሄደች: ወረቃም በቀደምት እስልምና(ከኢስላም በፊት) ክርስትናን ተቀብሎ : ወንጌልንም  ከእብራይስጥ ቋንቋ ወደ አረብኛ እየተረጎመ ይጽፍ ነበር:: እርሱም አዛውንት እና የአይኑን ብርሃን ያጣ ነበር : ኸድጃም ለወረቃ እንዲህ አለችው : “አጎቴ ሆይ: የወንድምህን ልጅ ታሪክ ስማ ” ወረቃም ሙሀመድብ ጠየቀው “የወንድሜ ልጅ ሆይ ምን እጋጠመህ ምንስ አየህ?”  የአላህም መልእክተኛ(ሱአወ): ያየውን ሁሉ ገለጸለት:: ወረቃም እንዲህ አለ :-” ይህ ሚስጥርንም የሚጠብቅ ( መልአኩ ጅብሪይል) ነው ለሙሴም የላከው እርሱን ነው” : ወጣት መሆን ብችል እና ህዝቦቻችሁ የሚያስወጡዋችሁን /የሚያባርሮችሁን ዘመን ባይ እመኝ ነበር: የአላህ መልእክተኛም(ሱአወ) ጠየቀ :-“ከዚህ ያባርሩኛልን?” ወረቃም መልሶ:-“የአንተ አይነት መልእክት ይዘው የመጡ ሁሉ ይጠላሉ ይሳደዳሉም”: ያኔ ሲያባርሩህ በህይወት ብኖር ኖር በደንብ እደግፍህ ነበር :ነገር ግን ከጥቂት ቀን በሗላ ወረቃ ሞተ : መለኮታዊ መገለጡም ለተወሰነ ግዜ ቆሞ ነበር: ነቢዩም(ሱአወ) እጅግ አዝኖ ብዙ ግዜ እራሱን ከተራራ ጫፍ ላይ ወርውሮ እራሱን ለመግደል ተደጋጋሚ  ሙክራ ያደርግ  ነበር . #እራሱን #ለማጥፋት #ወደ #ተራራ በወጣ ቁጥር ጅብሪይል  (ገብርኤል) ፊት ለፊቱ እየቆመ እንዲህ ይለው ነበር “ሙሀመድ(ሱአወ) ሆይ በርግጥና በእውነት አንተ  የአላህ መልእክተኛ ነህ”  እንዲህም ባለው ቁጥር ሰላም ሆኖ ልቡ ተረጋግቶ ወደ ቤቱ ይመለስ ነበር: ራእዩ ሳይወርድለት ለረጅም ግዜ ሲቆይ. እንደ በፊቱ #ራሱን #ለማጥፋት #ይሞክር ነበር , ነገር ግን ልክ ወደ ተራራው አናት በወጣ ቁጥር ጅብሪይል ይገለጥና በፊት እንደሚለው :- ” ያ ሙሀመድ አንተ በርግጥ ያላህ መልእክተኛ ነህ ይለው ነበር”:: (ኢብን አባስ ስለ ቁርአን 6:96 ትርጉም ሲናገሩ :-እርሱም ጎህን (ከሌሊት ጨለማ) ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም (ለጊዜ) መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው (አላህ) ችሎታ ነው፡፡ ጎህ ማለት የቀን ጸሀይ ብርሃን ማለት ነው እንዲሁም የጨረቃ ብርሃን ደግሞ በማታ ነው)::

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ عُقَيْلٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ،‏.‏ وَحَدَّثَنِي عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، حَدَّثَنَا مَعْمَرٌ، قَالَ الزُّهْرِيُّ فَأَخْبَرَنِي عُرْوَةُ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّهَا قَالَتْ أَوَّلُ مَا بُدِئَ بِهِ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنَ الْوَحْىِ الرُّؤْيَا الصَّادِقَةُ فِي النَّوْمِ، فَكَانَ لاَ يَرَى رُؤْيَا إِلاَّ جَاءَتْ مِثْلَ فَلَقِ الصُّبْحِ، فَكَانَ يَأْتِي حِرَاءً فَيَتَحَنَّثُ فِيهِ ـ وَهْوَ التَّعَبُّدُ ـ اللَّيَالِيَ ذَوَاتِ الْعَدَدِ، وَيَتَزَوَّدُ لِذَلِكَ ثُمَّ يَرْجِعُ إِلَى خَدِيجَةَ فَتُزَوِّدُهُ لِمِثْلِهَا، حَتَّى فَجِئَهُ الْحَقُّ وَهْوَ فِي غَارِ حِرَاءٍ فَجَاءَهُ الْمَلَكُ فِيهِ فَقَالَ اقْرَأْ‏.‏ فَقَالَ لَهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ فَقُلْتُ مَا أَنَا بِقَارِئٍ فَأَخَذَنِي فَغَطَّنِي حَتَّى بَلَغَ مِنِّي الْجَهْدَ ثُمَّ أَرْسَلَنِي‏.‏ فَقَالَ اقْرَأْ‏.‏ فَقُلْتُ مَا أَنَا بِقَارِئٍ‏.‏ فَأَخَذَنِي فَغَطَّنِي الثَّانِيَةَ حَتَّى بَلَغَ مِنِّي الْجَهْدَ، ثُمَّ أَرْسَلَنِي فَقَالَ اقْرَأْ‏.‏ فَقُلْتُ مَا أَنَا بِقَارِئٍ‏.‏ فَغَطَّنِي الثَّالِثَةَ حَتَّى بَلَغَ مِنِّي الْجَهْدُ، ثُمَّ أَرْسَلَنِي فَقَالَ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ ‏”‌‏.‏ حَتَّى بَلَغَ ‏{‏مَا لَمْ يَعْلَمْ‏}‏ فَرَجَعَ بِهَا تَرْجُفُ بَوَادِرُهُ حَتَّى دَخَلَ عَلَى خَدِيجَةَ فَقَالَ ‏”‏ زَمِّلُونِي زَمِّلُونِي ‏”‌‏.‏ فَزَمَّلُوهُ حَتَّى ذَهَبَ عَنْهُ الرَّوْعُ فَقَالَ ‏”‏ يَا خَدِيجَةُ مَا لِي ‏”‌‏.‏ وَأَخْبَرَهَا الْخَبَرَ وَقَالَ ‏”‏ قَدْ خَشِيتُ عَلَى نَفْسِي ‏”‌‏.‏ فَقَالَتْ لَهُ كَلاَّ أَبْشِرْ، فَوَاللَّهِ لاَ يُخْزِيكَ اللَّهُ أَبَدًا، إِنَّكَ لَتَصِلُ الرَّحِمَ، وَتَصْدُقُ الْحَدِيثَ، وَتَحْمِلُ الْكَلَّ، وَتَقْرِي الضَّيْفَ، وَتُعِينُ عَلَى نَوَائِبِ الْحَقِّ‏.‏ ثُمَّ انْطَلَقَتْ بِهِ خَدِيجَةُ حَتَّى أَتَتْ بِهِ وَرَقَةَ بْنَ نَوْفَلِ بْنِ أَسَدِ بْنِ عَبْدِ الْعُزَّى بْنِ قُصَىٍّ ـ وَهْوَ ابْنُ عَمِّ خَدِيجَةَ أَخُو أَبِيهَا، وَكَانَ امْرَأً تَنَصَّرَ فِي الْجَاهِلِيَّةِ، وَكَانَ يَكْتُبُ الْكِتَابَ الْعَرَبِيَّ فَيَكْتُبُ بِالْعَرَبِيَّةِ مِنَ الإِنْجِيلِ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَكْتُبَ، وَكَانَ شَيْخًا كَبِيرًا قَدْ عَمِيَ ـ فَقَالَتْ لَهُ خَدِيجَةُ أَىِ ابْنَ عَمِّ اسْمَعْ مِنِ ابْنِ أَخِيكَ‏.‏ فَقَالَ وَرَقَةُ ابْنَ أَخِي مَاذَا تَرَى فَأَخْبَرَهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَا رَأَى فَقَالَ وَرَقَةُ هَذَا النَّامُوسُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى مُوسَى، يَا لَيْتَنِي فِيهَا جَذَعًا أَكُونُ حَيًّا، حِينَ يُخْرِجُكَ قَوْمُكَ‏.‏ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ أَوَمُخْرِجِيَّ هُمْ ‏”‌‏.‏ فَقَالَ وَرَقَةُ نَعَمْ، لَمْ يَأْتِ رَجُلٌ قَطُّ بِمَا جِئْتَ بِهِ إِلاَّ عُودِيَ، وَإِنْ يُدْرِكْنِي يَوْمُكَ أَنْصُرْكَ نَصْرًا مُؤَزَّرًا‏.‏ ثُمَّ لَمْ يَنْشَبْ وَرَقَةُ أَنْ تُوُفِّيَ، وَفَتَرَ الْوَحْىُ فَتْرَةً حَتَّى حَزِنَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِيمَا بَلَغَنَا حُزْنًا غَدَا مِنْهُ مِرَارًا كَىْ يَتَرَدَّى مِنْ رُءُوسِ شَوَاهِقِ الْجِبَالِ، فَكُلَّمَا أَوْفَى بِذِرْوَةِ جَبَلٍ لِكَىْ يُلْقِيَ مِنْهُ نَفْسَهُ، تَبَدَّى لَهُ جِبْرِيلُ فَقَالَ يَا مُحَمَّدُ إِنَّكَ رَسُولُ اللَّهِ حَقًّا‏.‏ فَيَسْكُنُ لِذَلِكَ جَأْشُهُ وَتَقِرُّ نَفْسُهُ فَيَرْجِعُ، فَإِذَا طَالَتْ عَلَيْهِ فَتْرَةُ الْوَحْىِ غَدَا لِمِثْلِ ذَلِكَ، فَإِذَا أَوْفَى بِذِرْوَةِ جَبَلٍ تَبَدَّى لَهُ جِبْرِيلُ فَقَالَ لَهُ مِثْلَ ذَلِكَ‏.‏ قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ ‏{‏فَالِقُ الإِصْبَاحِ‏}‏ ضَوْءُ الشَّمْسِ بِالنَّهَارِ، وَضَوْءُ الْقَمَرِ بِاللَّيْلِ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 6982

In-book reference: Book 91, Hadith 1

USC-MSA web (English) reference: Vol. 9, Book 87, Hadith 111 (deprecated numbering scheme).

  1. ጂብሪል የፈረስን ራስ ለምን ያዘ

Narrated Ibn `Abbas:- The Prophet (ﷺ) said on the day (of the battle) of Badr, “This is Gabriel holding the head of his horse and equipped with arms for the battle.

“ኢብኑ አባስ እንደተረከው፡- ነቢዩ (ﷺ) በበድር ቀን (በጦርነቱ ወቅት) እንዲህ ብለዋል፡- “ይህ ጂብሪል የፈረስን ራስ ይዞ እና ለጦርነቱ ክንዱን የታጠቀ ነው።”

حَدَّثَنِي إِبْرَاهِيمُ بْنُ مُوسَى، أَخْبَرَنَا عَبْدُ الْوَهَّابِ، حَدَّثَنَا خَالِدٌ، عَنْ عِكْرِمَةَ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ يَوْمَ بَدْرٍ ‏ “‏ هَذَا جِبْرِيلُ آخِذٌ بِرَأْسِ فَرَسِهِ ـ عَلَيْهِ أَدَاةُ الْحَرْبِ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3995

In-book reference : Book 64, Hadith 46

USC-MSA web (English) reference : Vol. 5, Book 59, Hadith 330  (deprecated numbering scheme)

  1. ጅብሪል አቧራ በአቧራ ሆነ

Narrated `Aisha:- When Allah’s Messenger (ﷺ) returned on the day (of the battle) of Al-Khandaq (i.e. Trench), he put down his arms and took a bath. Then Gabriel whose head was covered with dust, came to him saying, “You have put down your arms! By Allah, I have not put down my arms yet.” Allah’s Messenger (ﷺ) said, “Where (to go now)?” Gabriel said, “This way,” pointing towards the tribe of Bani Quraiza. So Allah’s Messenger (ﷺ) went out towards them .

“አይሻ እንደተረከችው፡- ነቢዩ (ﷺ)  ከአል-ካንዳቅ ጦርነት በኋላ ወደ ቤት መጣና ሰይፉን አስቀምጦ ገላውን ታጠበ። ጭንቅላቱ በአቧራ የተሸፈነው ጅብሪልም መጣና “መሳሪያህን አስቀመጥክን? ወላሂ እኔ እስካሁን መሳሪያዬን አላስቀመጥኩም” አለው። የአላህ መልእክተኛም (ﷺ)  “የት ልሂድ?” ሲል ጠየቀ። ጅብሪልም ወደ ባኑ ቁራይዛ እየጠቆመ “በዚህ በኩል!” አለው። የአላህ መልእክተኛም (ﷺ)  ወደ እነርሱ ሄደ።”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدٌ، أَخْبَرَنَا عَبْدَةُ، عَنْ هِشَامِ بْنِ عُرْوَةَ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لَمَّا رَجَعَ يَوْمَ الْخَنْدَقِ وَوَضَعَ السِّلاَحَ وَاغْتَسَلَ، فَأَتَاهُ جِبْرِيلُ وَقَدْ عَصَبَ رَأْسَهُ الْغُبَارُ فَقَالَ وَضَعْتَ السِّلاَحَ، فَوَاللَّهِ مَا وَضَعْتُهُ‏.‏ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ فَأَيْنَ ‏”‌‏.‏ قَالَ هَا هُنَا‏.‏ وَأَوْمَأَ إِلَى بَنِي قُرَيْظَةَ‏.‏ قَالَتْ فَخَرَجَ إِلَيْهِمْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 2813

In-book reference: Book 56, Hadith 29

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 52, Hadith 68  (deprecated numbering scheme).

  1. ጅብሪል የከበረ ሰላምታ ለአይሻ አቀረበላት

Narrated Aisha:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “O Aisha! This is Gabriel sending his greetings to you.” I said, “Peace, and Allah’s Mercy be on him (Gabriel). You see what we do not see.” (She was addressing Allah’s Apostle).

“አይሻ እንደተረከችው፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ፦ ኦ! አይሻ ይሄን ሰላምታ የሚያቀርብልሽ ጅብሪል ነው። እኔም እንደዚህ አልኩኝ፦ ሰላም እና የአላህ ምህረት በእርሱ (በጅብሪል) ላይ ይሁን እኛ የማናየውን ታያለህ (እሷ የአላህን መልእክተኛ እያነጋገረች ነበር)።”

حَدَّثَنَا ابْنُ مُقَاتِلٍ، أَخْبَرَنَا عَبْدُ اللَّهِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ يَا عَائِشَةُ هَذَا جِبْرِيلُ يَقْرَأُ عَلَيْكِ السَّلاَمَ ‏”‌‏.‏ قَالَتْ قُلْتُ وَعَلَيْهِ السَّلاَمُ وَرَحْمَةُ اللَّهِ، تَرَى مَا لاَ نَرَى‏.‏ تُرِيدُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم‏.‏ تَابَعَهُ شُعَيْبٌ‏.‏ وَقَالَ يُونُسُ وَالنُّعْمَانُ عَنِ الزُّهْرِيِّ وَبَرَكَاتُهُ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 6249

In-book reference : Book 79, Hadith 23

USC-MSA web (English) reference : Vol. 8, Book 74, Hadith 266  (deprecated numbering scheme).

  1. ጂብሪል ነብዩን እንደሚጎበኝ አጓግቶዋቸው ዘገየባቸው

Narrated Salim’s father:- Once Gabriel promised to visit the Prophet (ﷺ) but he delayed and the Prophet (ﷺ) got worried about that. At last he came out and found Gabriel and complained to him of his grief (for his delay). Gabriel said to him, “We do not enter a place in which there is a picture or a dog.”

“የሳሊም አባት እንደተረከው፡- አንድ ጊዜ ጂብሪል ነብዩን (ﷺ) እንደሚጎበኝ ቃል ገባላቸው ነገር ግን ዘገየ እና ነብዩ (ﷺ) በጉዳዩ ተጨነቁ። በመጨረሻ ወጥተው ጅብርኤልን አግኝተው ስለ ሐዘናቸ (ስለ ዘገየ) ቅሬታቸውን አቀረቡ። ጅብሪልም እንዲህ አላቸው፦ ሥዕል ወይም ውሻ ወዳለበት ቦታ አንገባም አለው።”

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ سُلَيْمَانَ، قَالَ حَدَّثَنِي ابْنُ وَهْبٍ، قَالَ حَدَّثَنِي عُمَرُ ـ هُوَ ابْنُ مُحَمَّدٍ ـ عَنْ سَالِمٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ وَعَدَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم جِبْرِيلُ فَرَاثَ عَلَيْهِ حَتَّى اشْتَدَّ عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَخَرَجَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَقِيَهُ، فَشَكَا إِلَيْهِ مَا وَجَدَ، فَقَالَ لَهُ ‏ “‏ إِنَّا لاَ نَدْخُلُ بَيْتًا فِيهِ صُورَةٌ وَلاَ كَلْبٌ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 5960

In-book reference : Book 77, Hadith 176

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 72, Hadith 843  (deprecated numbering scheme).

  1. አዉራ ዶሮው ኩኩሉ ብሎ የሚጮኸው መልዓክን ስለሚያይ ነው

Narrated Abu Huraira:- The Prophet (ﷺ) said, “When you hear the crowing of roosters, ask for Allah’s Blessings for (their crowing indicates that) they have seen an angel. And when you hear the braying of donkeys, seek Refuge with Allah from Satan for (their braying indicates) that they have seen a Satan.”

“አቡሁሬራ እንደተከው ፦ ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ “አዉራ ዶሮ ሲጮህ ከሰማቹ አላህ እንዲባርካቹ ለምኑት (የእነሱ ጩኸታቸው እንደሚጠቁመው) አዉራ ዶሮው የጮሀው መላዕክን ስላየ ነው፡፡ እና አህያ ሲያናፋ ከሰማቹ ግን አላህን መሽሽጊያ ለምኑት (ማናፋቱ የሚጠቁመው) ስይጣን ስላየ ነው።”

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ جَعْفَرِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا سَمِعْتُمْ صِيَاحَ الدِّيَكَةِ فَاسْأَلُوا اللَّهَ مِنْ فَضْلِهِ، فَإِنَّهَا رَأَتْ مَلَكًا، وَإِذَا سَمِعْتُمْ نَهِيقَ الْحِمَارِ فَتَعَوَّذُوا بِاللَّهِ مِنَ الشَّيْطَانِ، فَإِنَّهُ رَأَى شَيْطَانًا ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3303

In-book reference : Book 59, Hadith 111

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 522  (deprecated numbering scheme).

  1. የአላህ መላዕክቶች ፈሳቹን ከፈሳቹ አላህን መለመን ያቆማሉ

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Apostle said, “The angels keep on asking Allah’s forgiveness for anyone of you, as long as he is at his Musalla (praying place) and he does not pass wind (Hadath). They say, ‘O Allah! Forgive him, O Allah! be Merciful to him.”

“አቡ-ሑረይራ  እንደተረኩት ፦የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል-“መለኢካዎች (መልአክቶች) ያ አላህ” ማህረት አርግለት እዘንለት እያሉ  የአላህን ማሀርታ(ምህረት) ይለምኑላችሗል  ፈሳችሁን ሳትፈሱ መስገጃችሁ(ሙሶላችሁ)  ላይ እስካላችሁ (ማለት:-ቁጭ ብላችሁ ዱዓ እስካደረጋችሁ ድረስ)፡፡”

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، قَالَ أَخْبَرَنَا مَالِكٌ، عَنْ أَبِي الزِّنَادِ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ الْمَلاَئِكَةُ تُصَلِّي عَلَى أَحَدِكُمْ مَا دَامَ فِي مُصَلاَّهُ الَّذِي صَلَّى فِيهِ، مَا لَمْ يُحْدِثْ، تَقُولُ اللَّهُمَّ اغْفِرْ لَهُ اللَّهُمَّ ارْحَمْهُ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 445

In-book reference : Book 8, Hadith 94

USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 8, Hadith 436  (deprecated numbering scheme)

ማስታወሻ፡- ሙሶላ ማለት የሶላት መስገጃ ምንጣፍ ማለት ነው

  1. ጂብሪል የአይሻን ምስል ያለበትን በአረንጎዋዴ ሐር ቀሚስ ይዞ ወደ ነብዩ ከተፍ አለ

Narrated ‘Aishah:- that Jibril came to the Prophet (ﷺ) with her image upon a piece of green silk cloth, and he said: “This is your wife in the world, and in the Here after.”

“አይሻ እንደተረከችው፦ “ጂብሪል የአይሻን ምስል ያለበትን በአረንጎዋዴ ሐር ቀሚስ ይዞ ወደ ነብዩ ﷺ ይመጣና “ይቺ ናት በዚህ ምድርም ከሞትም በሗላ (هَذِهِ زَوْجَتُكَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ) ሚስትህ” ይላቸው ነበር::

حَدَّثَنَا عَبْدُ بْنُ حُمَيْدٍ، أَخْبَرَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ عَلْقَمَةَ الْمَكِّيِّ، عَنِ ابْنِ أَبِي حُسَيْنٍ، عَنِ ابْنِ أَبِي مُلَيْكَةَ، عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ جِبْرِيلَ، جَاءَ بِصُورَتِهَا فِي خِرْقَةِ حَرِيرٍ خَضْرَاءَ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ‏ “‏ إِنَّ هَذِهِ زَوْجَتُكَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ لاَ نَعْرِفُهُ إِلاَّ مِنْ حَدِيثِ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ عَلْقَمَةَ ‏.‏ وَقَدْ رَوَى عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ مَهْدِيٍّ هَذَا الْحَدِيثَ عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ عَلْقَمَةَ بِهَذَا الإِسْنَادِ مُرْسَلاً وَلَمْ يَذْكُرْ فِيهِ عَنْ عَائِشَةَ وَقَدْ رَوَى أَبُو أُسَامَةَ عَنْ هِشَامِ بْنِ عُرْوَةَ عَنْ أَبِيهِ عَنْ عَائِشَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم شَيْئًا مِنْ هَذَا ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

English translation Jami at-Tirmidhi : Vol. 1, Book 46, Hadith 3880

Arabic reference : Book 49, Hadith 4254

  1. ጅብሪል አል-ቡራቅን አሰራት

Narrated Ibn Buraidah:- from his father that the Messenger of Allah (ﷺ) said: “When we reached Bait Al-Maqdis, Jibra’il pointed with his finger causing a crack in the rock, and he tied Al-Buraq to it.”

“ኢብኑ ቡረይዳ እንደተረከው፡- ከአባታቸው እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡- ባት አል-መቅዲስ ላይ ስንደርስ ጅብሪል በጣቱ ድንጋዩን ቦርቡሮ ጠቆመ እና አል-ቡራቅን በእሱ ላይ አሰራት።”

حَدَّثَنَا يَعْقُوبُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ الدَّوْرَقِيُّ، حَدَّثَنَا أَبُو تُمَيْلَةَ، عَنِ الزُّبَيْرِ بْنِ جُنَادَةَ، عَنِ ابْنِ بُرَيْدَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ لَمَّا انْتَهَيْنَا إِلَى بَيْتِ الْمَقْدِسِ قَالَ جِبْرِيلُ بِإِصْبَعِهِ فَخَرَقَ بِهِ الْحَجَرَ وَشَدَّ بِهِ الْبُرَاقَ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ ‏.‏

Grade: Hasan (Darussalam)

Reference : Jami` at-Tirmidhi 3132

In-book reference : Book 47, Hadith 184

English translation : Vol. 5, Book 44, Hadith 3132

  1. ጅብሪል እንዲህ አለ በአላህ ላይ አታሻርኩ ብቻ እንጂ ለሌላው አብሽሩ

Narrated Abu Dhar:- The Prophet (ﷺ) said, “Gabriel said to me, ‘Whoever amongst #your #followers #die #without having #worshipped #others besides Allah, will #enter #Paradise (or will not enter the (Hell) Fire).” The Prophet (ﷺ) asked. “Even if he has committed illegal sexual intercourse or theft?” He replied, “Even then.”

“አቢ ዘር (رضى الله عنه /ረዲየ ሏሁ አንሁ) እንዲህ አለ  ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ-“ ጅብሪል እንዲህ አለኝ ‘ከተከታዮችህ (ከኡመቶችህ) መካከል በአላህ ፈፅሞ ሳያጋራ(ሳያሻርክ) የሞተ ገነት (ጀነት) ይገባል አለኝ( ጀሃነም እሳት አይገባም (አይገባም አለኝ አሉ ) ነብዩንም ተከታዮቻቸው /ሰሃቦች ጠየቋቸው ” ቢያመነዝር (ዝሙት) ቢሰራ ቢሰርቅም እንኳን?” ነብዩም መልሰው “”(አዎ) ቢያደርግ እንኳን” አሉ::”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي عَدِيٍّ، عَنْ شُعْبَةَ، عَنْ حَبِيبِ بْنِ أَبِي ثَابِتٍ، عَنْ زَيْدِ بْنِ وَهْبٍ، عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ قَالَ لِي جِبْرِيلُ مَنْ مَاتَ مِنْ أُمَّتِكَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ، أَوْ لَمْ يَدْخُلِ النَّارَ، قَالَ وَإِنْ زَنَى وَإِنْ سَرَقَ قَالَ وَإِنْ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3222

In-book reference : Book 59, Hadith 33

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 445

  1. ጅብሪል ስድስት መቶ ክንፎች አሉት

Narrated Ash-Shaibani:- “I asked Zirr bin Hubaish about the saying of Allah the Might and Sublime: And was a distance of two bow lengths or less (53:9). So he said: ‘Ibn Mas’ud informed me that the Prophet (ﷺ) saw Jibra’il, and he had six-hundred wings.'”

“”አሽ-ሻይባኒ እንደተረከው፡- “ዚር ቢን-ሁበይሽን ስለ ኃያሉ እና የላቀው አላህ ጠየቅኩት፡- እና የሁለት ቀስት ርዝመቶች ወይም ከዚያ ያነሰ ርቀት ነበር (53፡9)። እናም እንዲህ አለ፡- ኢብን-መስዑድ እንደገረኝ ነቢዩ (ﷺ) ጅብሪልን አይተው ስድስት መቶ ክንፎች ነበሩት።”

أَخْبَرَنَا أَحْمَدُ بْنُ مَنِيعٍ، حَدَّثَنَا عَبَّادُ بْنُ الْعَوَّامِ، حَدَّثَنَا الشَّيْبَانِيُّ، قَالَ سَأَلْتُ زِرَّ بْنَ حُبَيْشٍ عَنْ قَوْلِهِ ‏:‏ ‏(‏فكَانَ قَابَ قَوْسَيْنِ أَوْ أَدْنَى ‏)‏ فَقَالَ أَخْبَرَنِي ابْنُ مَسْعُودٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم رَأَى جِبْرِيلَ وَلَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ صَحِيحٌ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference : Jami` at-Tirmidhi 3277

In-book reference : Book 47, Hadith 329

English translation : Vol. 5, Book 44, Hadith 3277

  1. ከመላኢካዎች ጋር ጃፋር በጀነት በረረ

Narrated Abu Hurairah:- that the Messenger of Allah (ﷺ) said: “I saw Ja’far flying in Paradise with the angels.”

አቡሁሬራ እንደተረከው፦ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦ ጃዕፈር ከመላኢኮች ጋር ጀነት ውስጥ ሲበር አየሁት።”

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ حُجْرٍ، قَالَ أَخْبَرَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ جَعْفَرٍ، عَنِ الْعَلاَءِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ رَأَيْتُ جَعْفَرًا يَطِيرُ فِي الْجَنَّةِ مَعَ الْمَلاَئِكَةِ ‏”‏ ‏.‏ هَذَا حَدِيثٌ غَرِيبٌ مِنْ حَدِيثِ أَبِي هُرَيْرَةَ لاَ نَعْرِفُهُ إِلاَّ مِنْ حَدِيثِ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ جَعْفَرٍ ‏.‏ وَقَدْ ضَعَّفَهُ يَحْيَى بْنُ مَعِينٍ وَغَيْرُهُ وَعَبْدُ اللَّهِ بْنُ جَعْفَرٍ هُوَ وَالِدُ عَلِيِّ بْنِ الْمَدِينِيِّ ‏.‏ وَفِي الْبَابِ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ‏.‏

Grade:   Hasan (Darussalam)   

Reference   : Jami` at-Tirmidhi 3763

In-book reference   : Book 49, Hadith 162

English translation   : Vol. 1, Book 46, Hadith 3763

  1. እኛ መላኢካዎች መዲናን ስለምንጠብቅ ወረርሽኝ አይገባም

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Apostle said, “There are angels guarding the entrances (or roads) of Medina, neither #plague nor #Ad-Dajjal will be able to #enter it.”

“አቡሁረይራ እንደተረከው ፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “የመዲናን መግቢያን የሚጠብቁ መላኢካዎች አሉ ስለዚህ ወረርሽኝም ደጃልም ወደ መዲና መግባት አይችሉም።”

حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ، قَالَ حَدَّثَنِي مَالِكٌ، عَنْ نُعَيْمِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الْمُجْمِرِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم‏.‏ ‏ “‏ عَلَى أَنْقَابِ الْمَدِينَةِ مَلاَئِكَةٌ، لاَ يَدْخُلُهَا الطَّاعُونُ وَلاَ الدَّجَّالُ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 1880

In-book reference : Book 29, Hadith 14

USC-MSA web (English) reference : Vol. 3, Book 30, Hadith 104  (deprecated numbering scheme)