አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 8

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 8

በወንድም ማክ


  1. ያመነዘረች ጦጢት በድንጋይ ተደበደበች

Narrated ‘Amr bin Maimun: – During the pre-Islamic period of ignorance I saw a she- monkey surrounded by a number of monkeys. They were all stoning it, because it had committed illegal sexual intercourse. I too, stoned it along with them.

“ዓምር ቢን ማዕሙና እንደተናገረው፡- ‹‹ከእስልምና በፊት በነበረው ያለማወቅ ዘመን አንዲት ሴት ጦጣ በብዙ ጦጣዎች ተከባ አየኋት፡፡ ሕገ ወጥ የወሲብ ግንኙነት በመፈፀሟ ምክንያት በድንጋይ ሲወግሯት ( ጦጣዎቹ) ነበር ፡፡ እኔም አብሬያቸው ወገርኳት፡፡››”

حَدَّثَنَا نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ، حَدَّثَنَا هُشَيْمٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَمْرِو بْنِ مَيْمُونٍ، قَالَ رَأَيْتُ فِي الْجَاهِلِيَّةِ قِرْدَةً اجْتَمَعَ عَلَيْهَا قِرَدَةٌ قَدْ زَنَتْ، فَرَجَمُوهَا فَرَجَمْتُهَا مَعَهُمْ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3849

In-book reference : Book 63, Hadith 75

USC-MSA web (English) reference : Vol. 5, Book 58, Hadith 188  (deprecated numbering scheme).

  1. ከመሐመድ እራስ ላይ የጸጉር ቅማል መቅመል

Narrated Zaynab:- She was picking lice from the head of the Messenger of Allah (ﷺ) while the wife of Uthman ibn Affan and the immigrant women were with him. They complained about their houses that they had been narrowed down to them and they were evicted from them. The Messenger of Allah (ﷺ) ordered that the houses of the Immigrants should be given to their wives. Thereafter Abdullah ibn Mas’ud died, and his wife inherited his house in Medina.

“ዘይነብ እንደተረከችው :-“ከአላህ መልእክተኛ () እራስ ላይ የጸጉር ቅማል አነሳ (እቀምል) ነበር። የኡስማን ኢብኑ አፋን (ረ.ዓ) ሚስት እና ሌሎች ስደተኛ ሴቶች  አብረው በነበሩበት ወቅት ስደተኛ ሴቶቹ ስለቤቴቻቸው ጉዳይ  ያጉረመርሙ ነበር ከቤቶቻችንም ተባረናል ይሉ ነበር። የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አዘዙ “የስደተኞች ሴቶች ባሎቻቸው ሲሞቱ ለሚስቶቻቸው ቤቱ ይሰጥ የሚል ትእዛዝ አስተላለፉ::” በዚህም ትእዛዝ መሰረት አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ሲሞት ሚስቱ በመዲና ያለውን ቤት ወረሰች።”

حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَاحِدِ بْنُ غِيَاثٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَاحِدِ بْنُ زِيَادٍ، حَدَّثَنَا الأَعْمَشُ، عَنْ جَامِعِ بْنِ شَدَّادٍ، عَنْ كُلْثُومٍ، عَنْ زَيْنَبَ، أَنَّهَا كَانَتْ تَفْلِي رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ امْرَأَةُ عُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ وَنِسَاءٌ مِنَ الْمُهَاجِرَاتِ وَهُنَّ يَشْتَكِينَ مَنَازِلَهُنَّ أَنَّهَا تَضِيقُ عَلَيْهِنَّ وَيُخْرَجْنَ مِنْهَا فَأَمَرَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنْ تُوَرَّثَ دُورَ الْمُهَاجِرِينَ النِّسَاءُ فَمَاتَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مَسْعُودٍ فَوَرِثَتْهُ امْرَأَتُهُ دَارًا بِالْمَدِينَةِ ‏.‏

Grade : Sahih in chain (Al-Albani) صحيح الإسناد   (الألباني) حكم :

Reference : Sunan Abi Dawud 3080

In-book reference : Book 20, Hadith 153

English translation : Book 19, Hadith 3074

  1. የአይሁዳዊት ሴት እና የአይሻ ጭቅጭቅ መንስኤው ምን ይሆን

Aishah said:- “A Jewish woman entered unto me and said: ‘The torment of the grave is because of urine.’ I said: ‘You are lying.’ She said: ‘No, it is true; we cut our skin and clothes because of it.’ The Messenger of Allah (ﷺ) went out to pray and our voices became loud. He said: ‘What is this?’ So I told him what she had said. He said: ‘She spoke the truth.’ After that day he never offered any prayer but he said, following the prayer: ‘Rabba Jibril wa Mika’il wa Israfil, aiding min harrin-nar wa ‘adhabil-qabr (Lord of Jibril, Mika’il and Israfil, grant me refuge from the heat of the Fire and the torment of the grave).'”

“አይሻ (ረ.ዓ) እንዲህ አለች :-አንዲት አይሁዳዊት ሴት ወደ ኔ መጥታ እንዲህ አለች:”የቀብር ውስጥ ስቃይ ምክንያት ሽንት ነው አለች” አይሻም እንዲህ አልሗት አለች ” ስትቃጥፊ(ስትዋሽ) ነው አልሗት አለች” አይሁዳዊቷም ሴት መልሳ ” ስዋሽ አይደለም : እውነት ነው ካለች በሗላ ልብሳችንን እና ቆዳችንን በርሱ ምክንያት እንቆርጣለን አለች”.  ከአይሁዳቷ ሴት ጋ ድምፃችንን ከፍ አድርገን ስንጯጯህ : የአላህ መልእክተኛ(ሱአወ) ሰላት ሊሰግዱ ሲያልፍ ሰሙን : እንዲህም አሉ “በምን ጉዳይ ነው የምትነጋገሩት ?” አይሻም አይሁዳዊቷ ያለችውን ነገር ነገርሗቸው አለች :የአላህ ሙልእክተኛ(ሱአወ) እንዲህ አሉ “ይህች ሴት እውነት ተናግራለች” ከዛን ቀን  በሗላ ሁሉንም ሶላት ሰሰግዱ  የሚከተሉውን ዱአ  ያደርጉ ነበር ” የጅብሪይል : የሚካኢይል:የኢስራፊይል ጌታ(አሏህ) በአንተ ከጀሃነም እሳትና ከቀብር ፈተና እጠበቃለሁ፡፡” 

أَخْبَرَنَا أَحْمَدُ بْنُ سُلَيْمَانَ، قَالَ حَدَّثَنَا يَعْلَى، قَالَ حَدَّثَنَا قُدَامَةُ، عَنْ جَسْرَةَ، قَالَتْ حَدَّثَتْنِي عَائِشَةُ، – رضى الله عنها – قَالَتْ دَخَلَتْ عَلَىَّ امْرَأَةٌ مِنَ الْيَهُودِ فَقَالَتْ إِنَّ عَذَابَ الْقَبْرِ مِنَ الْبَوْلِ ‏.‏ فَقُلْتُ كَذَبْتِ ‏.‏ فَقَالَتْ بَلَى إِنَّا لَنَقْرِضُ مِنْهُ الْجِلْدَ وَالثَّوْبَ ‏.‏ فَخَرَجَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِلَى الصَّلاَةِ وَقَدِ ارْتَفَعَتْ أَصْوَاتُنَا فَقَالَ ‏”‏ مَا هَذَا ‏”‏ ‏.‏ فَأَخْبَرْتُهُ بِمَا قَالَتْ فَقَالَ ‏”‏ صَدَقَتْ ‏”‏ ‏.‏ فَمَا صَلَّى بَعْدَ يَوْمَئِذٍ صَلاَةً إِلاَّ قَالَ فِي دُبُرِ الصَّلاَةِ ‏”‏ رَبَّ جِبْرِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَإِسْرَافِيلَ أَعِذْنِي مِنْ حَرِّ النَّارِ وَعَذَابِ الْقَبْرِ ‏”‏ ‏.‏

Grade : Hasan (Darussalam)

Reference : Sunan an-Nasa’i 1345

In-book reference : Book 13, Hadith 167

English translation : Vol. 2, Book 13, Hadith 1346

  1. የሙዕሚኖች እናት የመሐመድ ተወዳጅ ሚስት አይሻ የባለቤቴን ብልት አይታ አታውቅም

‘A’isha said, “I never looked at (or, I never saw) God’s Messenger’s (ﷺ) private parts.” Ibn Majah transmitted it.

“አይሻ እንደዚህ አለች፦ እኔ በፍፁም አልተመለከትኩም (እኔ በፍፁም አላየሁም) የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ)  ብልታቸውን። ኢብን ማጃህ አስተላልፎታል።”

وَعَنْ عَائِشَةَ قَالَتْ: مَا نَظَرْتُ أَوْ مَا رَأَيْتُ فَرْجَ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسلم قطّ. رَوَاهُ ابْن مَاجَه

  ضَعِيف   (الألباني)حكم   :

Reference : Mishkat al-Masabih 3123

In-book reference : Book 13, Hadith 44

  1. ብልቱ እንደ እርፍ ጨርቅ ነው አይቆምም

It was narrated that ‘ Aishah said:- “The wife of Rifa’ah came to the Messenger of Allah (ﷺ) and said: ‘My husband divorced me and made it irrevocable. After that I married ‘ Abdur-Rahman bin Az-Zabir and what he has is like the fringe of a garment.’ The Messenger of Allah (ﷺ) smiled and said: ‘Perhaps you want to go back to Rifa’ah? No, not until he tastes your sweetness and you taste his sweetness.'”

“አይሻ እንደተረከችው ” የራፋ ሚስት ለአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አለች ‘ራፋ ፈታኝ ፊቺውንም የማይታጠፍ አደረገብኝ ። ከዛህ በኃላ ራማ ቢን አዚ ዛቢረን አገባውት ። ነገር ግን ብልቱ እንደ እራፊ ጨርቅ ነው ምንም አይቆም ። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ፈገግ አሉና እንደዚህ አሉ ፦ ወደ ራፋ መመለስ አይቻልም ፤ አንቺም የዛቢሪን ማር እስትቀምሽ ። ዛቢሪም የአንቺን ማር እስኪቀምስ ድራስ”።

حَدَّثَنَا إِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، قَالَ أَنْبَأَنَا سُفْيَانُ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ عُرْوَةَ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ جَاءَتِ امْرَأَةُ رِفَاعَةَ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَتْ إِنَّ زَوْجِي طَلَّقَنِي فَأَبَتَّ طَلاَقِي وَإِنِّي تَزَوَّجْتُ بَعْدَهُ عَبْدَ الرَّحْمَنِ بْنَ الزَّبِيرِ وَمَا مَعَهُ إِلاَّ مِثْلَ هُدْبَةِ الثَّوْبِ ‏.‏ فَضَحِكَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالَ ‏ “‏ لَعَلَّكِ تُرِيدِينَ أَنْ تَرْجِعِي إِلَى رِفَاعَةَ لاَ حَتَّى يَذُوقَ عُسَيْلَتَكِ وَتَذُوقِي عُسَيْلَتَهُ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih(Darussalam)

Reference : Sunan an-Nasa’i 3411

In-book reference : Book 27, Hadith 23

English translation : Vol. 4, Book 27, Hadith 3440

  1. ጫማቹን ስታደርጉ መጀመርያ የቀኝ ከዛ የግራ አድርጉ

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “If you want to put on your shoes, put on the right shoe first; and if you want to take them off, take the left one first. Let the right shoe be the first to be put on and the last to be taken off.”

“አቡሁሬራ እንደዘገበው ፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ ጫማችሁን ለማድረግ ስትፈልጉ መጀመርያ የቀኝ  ጫማቹን ልበሱ እና ለማውለቅ ስትፈልጉ ደግሞ መጀመርያ የግራውን አዉልቁ ። አልያም ቀኙ እና ግራዉ ስታደርጉት በአንዴ ሲወልቅ ደግሞ በአንዴ ይሁን ።”

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مَسْلَمَةَ، عَنْ مَالِكٍ، عَنْ أَبِي الزِّنَادِ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا انْتَعَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَبْدَأْ بِالْيَمِينِ وَإِذَا نَزَعَ فَلْيَبْدَأْ بِالشِّمَالِ، لِتَكُنِ الْيُمْنَى أَوَّلَهُمَا تُنْعَلُ وَآخِرَهُمَا تُنْزَعُ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 5855

In-book reference : Book 77, Hadith 72

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 72, Hadith 747  (deprecated numbering scheme)

  1. ነጭ ሽንኩርት እና መዘዙ

It was said to Anas “What did you hear the Prophet (ﷺ) saying about garlic?” Anas replied, “Whoever has eaten ( garlic) should not approach our mosque.”

“አናስ እንደተረከው ፦ “ነቢዩ (ﷺ) ስለ ነጭ ሽንኩርት ሲናገሩ ምን ሰማህ?” ተባለ ፡፡  አነስ መለሰ ( ነጭ ሽንኩርት) የበላ ወደ መስኪዳችን አይቅረብ ፡፡”

حَدَّثَنَا مُسَدَّدٌ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَارِثِ، عَنْ عَبْدِ الْعَزِيزِ، قَالَ قِيلَ لأَنَسٍ مَا سَمِعْتَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فِي الثُّومِ فَقَالَ ‏ “‏ مَنْ أَكَلَ فَلاَ يَقْرَبَنَّ مَسْجِدَنَا ‏”‌‏.‏

Reference  : Sahih al-Bukhari 5451

In-book reference  : Book 70, Hadith 80

USC-MSA web (English) reference  : Vol. 7, Book 65, Hadith 362

  1. በሁለት ድንጋይ ለተፈጥሮ ጥሪ ምላሽ መስጠት

Narrated `Abdullah:- The Prophet (ﷺ) went out to answer the call of nature and asked me to bring three stones. I found two stones and searched for the third but could not find it. So took a dried piece of dung and brought it to him. He took the two stones and threw away the dung and said, “This is a filthy thing.”

“አብዱላሂ እንደተረከው ፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ለተፈጥሮ ጥሪ (ሸኖ ቤት ) መልስ ለመስጠት ወጥተው ሶስት ድንጋዮችን እንዳመጣ ጠየቁኝ ፡፡ እኔ ሁለት ድንጋዮችን አግኝቼ ሦስተኛውን ፈልጌ አላገኘሁም ፡፡  እናም የደረቀ እበት ወስጄ ሰጠኻቸው ፡፡ ከዛ ሁለቱን ድንጋዮች አነሳና እበቱን ጣለው እና እንዲህ አሉ “ይህ ቆሻሻ ነገር ነው” ፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو نُعَيْمٍ، قَالَ حَدَّثَنَا زُهَيْرٌ، عَنْ أَبِي إِسْحَاقَ، قَالَ لَيْسَ أَبُو عُبَيْدَةَ ذَكَرَهُ وَلَكِنْ عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ الأَسْوَدِ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّهُ سَمِعَ عَبْدَ اللَّهِ، يَقُولُ أَتَى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْغَائِطَ، فَأَمَرَنِي أَنْ آتِيَهُ بِثَلاَثَةِ أَحْجَارٍ، فَوَجَدْتُ حَجَرَيْنِ، وَالْتَمَسْتُ الثَّالِثَ فَلَمْ أَجِدْهُ، فَأَخَذْتُ رَوْثَةً، فَأَتَيْتُهُ بِهَا، فَأَخَذَ الْحَجَرَيْنِ وَأَلْقَى الرَّوْثَةَ وَقَالَ ‏ “‏ هَذَا رِكْسٌ ‏”‌‏.‏ وَقَالَ إِبْرَاهِيمُ بْنُ يُوسُفَ عَنْ أَبِيهِ عَنْ أَبِي إِسْحَاقَ حَدَّثَنِي عَبْدُ الرَّحْمَنِ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 156

In-book reference : Book 4, Hadith 22

USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 4, Hadith 158  (deprecated numbering scheme)

  1. የዳኡስ ጎሣ ሴቶች መቀመጫ መነቃነቅ

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “The Hour will not be established till the buttocks of the women of the tribe of Daus move while going round Dhi-al-Khalasa.” Dhi-al-Khalasa was the idol of the Daus tribe which they used to worship in the Pre Islamic Period of ignorance.

““አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው፤ የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል ‹‹የዳኡስ ጎሣ ሴቶች በዚ-አል-ኸላስ ዙርያ ሲዞሩ ቂጣቻቸው ( መቀመጫዎቻቸው) እስኪነቃነቁ ድረስ ሰዓቲቱ አትመጣም፡፡›› ዚ-አል-ኸላሰ የዳኡስ ጎሣ ከእስልምና በፊት በነበረው ያለማወቅ ዘመን የሚያመልኩት ጣዖት ነበር፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ قَالَ سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ أَخْبَرَنِي أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏”‏ لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَضْطَرِبَ أَلَيَاتُ نِسَاءِ دَوْسٍ عَلَى ذِي الْخَلَصَةِ ‏”‌‏.‏ وَذُو الْخَلَصَةَ طَاغِيَةُ دَوْسٍ الَّتِي كَانُوا يَعْبُدُونَ فِي الْجَاهِلِيَّةِ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 7116

In-book reference : Book 92, Hadith 63

USC-MSA web (English) reference : Vol. 9, Book 88, Hadith 232  (deprecated numbering scheme)

  1. ግመላቸውን እየተመለከቱ ነብዩ ሰገዱ!! ታዲያ ምን ይሁን?

Ibn ‘Umar said:- The Prophet (ﷺ) used to pray facing his camel.

“ኢብኑ ዑመር እንዲህ አሉ :- ነቢዩ (ﷺ) ግመላቸውን እየተመለከቱ ይሰግዱ ነበር።”

حَدَّثَنَا عُثْمَانُ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، وَوَهْبُ بْنُ بَقِيَّةَ، وَابْنُ أَبِي خَلَفٍ، وَعَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَعِيدٍ، – قَالَ عُثْمَانُ – حَدَّثَنَا أَبُو خَالِدٍ، حَدَّثَنَا عُبَيْدُ اللَّهِ، عَنْ نَافِعٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي إِلَى بَعِيرِهِ

Grade:   Sahih (Al-Albani)    صحيح   (الألباني)  حكم   :

Reference   : Sunan Abi Dawud 692

In-book reference   : Book 2, Hadith 302

English translation   : Book 2, Hadith 692

  1. ነብዩ በምናባቸው ይህ ነው ለማይባል ለረዥም ጊዜ በምናባቸው ከሚስቶቻቸው ጋር ወሲባዊ ተራክቦ ፈፀሙ

Narrated Aisha: The Prophet (ﷺ) continued for such-and-such period imagining that he has slept (had sexual relations) with his wives, and in fact he did not. One day he said, to me, “O Aisha! Allah has instructed me regarding a matter about which I had asked Him. There came to me two men, one of them sat near my feet and the other near my head. The one near my feet, asked the one near my head (pointing at me), ‘What is wrong with this man? The latter replied, ‘He is under the effect of magic.’ The first one asked, ‘Who had worked magic on him?’ The other replied, ‘Lubaid bin Asam.’ The first one asked, ‘What material (did he use)?’ The other replied, ‘The skin of the pollen of a male date tree with a comb and the hair stuck to it, kept under a stone in the well of Dharwan.”‘ Then the Prophet (ﷺ) went to that well and said, “This is the same well which was shown to me in the dream. The tops of its date-palm trees look like the heads of the devils, and its water looks like the Henna infusion.” Then the Prophet (ﷺ) ordered that those things be taken out. I said, “O Allah’s Messenger (ﷺ)! Won’t you disclose (the magic object)?” The Prophet (ﷺ) said, “Allah has cured me and I hate to circulate the evil among the people.” `Aisha added, “(The magician) Lubaid bin Asam was a man from Bani Zuraiq, an ally of the Jews.”

“አይሻ እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛ : ይህ ነው ለማይባል  ( ለረጅም ጊዜ) በምናባቸው ከሚስቶቻቸው ጋር የተኙ እና  በሀሳባቸው ወሲባዊ ተራክቦ የፈጸሙ ይመስላቸው ነበር : ነገር ግን በሀሳቡ እንጅ በተግባር አልነበርም አንድ ቀን : እንዲህ አሉኝ :-” አይሻ ሆይ አላህ እንዲህ ብሎ መራኝ አሉኝ “ስለ ጠየኳቸው እየተመሰለባቸው በሀሳብ ወሲባዊ ተራክቦ  ይፈጽሙ  ስለነበረው ሁኔታ ሲመልሱልኝ”:  ሁለት ሰዎች መጥተው አንደኛው በራስጌየ አንድኛው በግርጌ ሆነው ነበር : በግርጌ ያለው ሰው በራሴጌየ ለቆመው ወደ እኔ ጣቱን እየጠቆመ እንዲህ ብሎ ጠየቀው “የዚህ ሰው ችግር ምንድን ነው?” አለው : በራስጌ ያለው መልሶ “በአስማት ( ድግምት) ተጽእኖ ስር ሆኖ ነው አለው ” የግርጌው መልሶ “ማን ነው አስማት ያደረገበት? ብሎ ጠየቀው”. በራስጌ የቀመው እንዲህ ብሎ መለሰለት “ሉበይድ የኣስም ልጅ ነው “አለው ጠያቂው በምን ላይ ነው ያስደገመበት ብሎ ጠየቀው? ከውንድ ቴምር የዘር ፍሬ የቆዳ ፍቅፋቂ ወስዶ የጸጉር ማበጠሪያ ላይ ጽጉር አድርጎ ደግሞበት ደርዋን የተባለው ጉድጎዋድ ውስጥ ድንጋይ ስር ቀብሮት ነው አለ ። ይህን ከተናገረ በሗላ ነቢዩ ወደ ዳርዋን የተባለው ጉድጎዋድ ጋር ሄዶ በህልሜ ያየሁት ይህንን ጉድጎዋድ ነው የወንዴ ቴምር ጫፍ የሰይጣን ጭንቅላት ይመስላል እንዲሁም ውሀው የተቀላቀለ ሒና  አሉ” ከዛ ጉድጎዋዱ ውስጥ ያለ ማንኛውም ነገር እንዲወጣ አዘዘ: እንዲህ በማለት ጠየኳቸው (አይሻ) የአላህ መልእክተኛ ድግምቱ የተሰራበትን አታሳየንምን እና ለምን ለህዝብ ይፋ አይሆንም አሉኳቸው? አላህ አድኖኛል አሁን በህዝቡ መካከል ክፉ ወሬ እንዲነዛ አልፈልግም አሉኝ : አይሻም ጨምራ እንዲህ አለች : አስማተኛው ሉበይድ የኣስም ልጅ  ዙረይቅ ከተባለ ጎሳ የሆነ እንዲሁም የአይሁድ ወዳጅ ነበር ::

‎حَدَّثَنَا الْحُمَيْدِيُّ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، حَدَّثَنَا هِشَامُ بْنُ عُرْوَةَ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ مَكَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم كَذَا وَكَذَا يُخَيَّلُ إِلَيْهِ أَنَّهُ يَأْتِي أَهْلَهُ وَلاَ يَأْتِي، قَالَتْ عَائِشَةُ فَقَالَ لِي ذَاتَ يَوْمٍ ‏”‏ يَا عَائِشَةُ إِنَّ اللَّهَ أَفْتَانِي فِي أَمْرٍ اسْتَفْتَيْتُهُ فِيهِ، أَتَانِي رَجُلاَنِ، فَجَلَسَ أَحَدُهُمَا عِنْدَ رِجْلَىَّ وَالآخَرُ عِنْدَ رَأْسِي، فَقَالَ الَّذِي عِنْدَ رِجْلَىَّ لِلَّذِي عِنْدَ رَأْسِي مَا بَالُ الرَّجُلِ قَالَ مَطْبُوبٌ‏.‏ يَعْنِي مَسْحُورًا‏.‏ قَالَ وَمَنْ طَبَّهُ قَالَ لَبِيدُ بْنُ أَعْصَمَ‏.‏ قَالَ وَفِيمَ قَالَ فِي جُفِّ طَلْعَةٍ ذَكَرٍ فِي مُشْطٍ وَمُشَاقَةٍ، تَحْتَ رَعُوفَةٍ فِي بِئْرِ ذَرْوَانَ ‏”‌‏.‏ فَجَاءَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ‏”‏ هَذِهِ الْبِئْرُ الَّتِي أُرِيتُهَا كَأَنَّ رُءُوسَ نَخْلِهَا رُءُوسُ الشَّيَاطِينِ، وَكَأَنَّ مَاءَهَا نُقَاعَةُ الْحِنَّاءِ ‏”‌‏.‏ فَأَمَرَ بِهِ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَأُخْرِجَ‏.‏ قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ فَهَلاَّ ـ تَعْنِي ـ تَنَشَّرْتَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ أَمَّا اللَّهُ فَقَدْ شَفَانِي، وَأَمَّا أَنَا فَأَكْرَهُ أَنْ أُثِيرَ عَلَى النَّاسِ شَرًّا ‏”‌‏.‏ قَالَتْ وَلَبِيدُ بْنُ أَعْصَمَ رَجُلٌ مِنْ بَنِي زُرَيْقٍ حَلِيفٌ لِيَهُودَ‏.

Reference  : Sahih al-Bukhari 6063In

-book reference  : Book 78, Hadith 93

USC-MSA web (English) reference  : Vol. 8, Book 73, Hadith 89(deprecated numbering scheme)

  1. ከ100 ሴቶች ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት አድርጎ ጎዶሎ የኾነ ልጅ ወለደ!! ማን?

Narrated Abu Huraira:- (The Prophet) Solomon son of (the Prophet) David said, ” Tonight I will go round (i.e. have sexual relations with) one hundred women (my wives) everyone of whom will deliver a male child who will fight in Allah’s Cause.” On that an Angel said to him, “Say: ‘If Allah will.’ ” But Solomon did not say it and forgot to say it. Then he had sexual relations with them but none of them delivered any child except one who delivered a half person. The Prophet (ﷺ) said, “If Solomon had said: ‘If Allah will,’ Allah would have fulfilled his (above) desire and that saying would have made him more hopeful.”

“አቡ ሁሬራ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ የነብዩ ﷺ ዳውድ ልጅ ነብዩ ሱለይማን እንዲህ አለ ዛሬ ከመቶ ሚስቶቼ ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈጽሜ ከእያንዳንዳቸው በጀሃድ ለአላህ የሚዋጉ ወንዶች ልጆችን ይወልዱልኛል አለ ሱሌይማን ይሄንን ሲናገር አንድ መለአክ ሰማውና  እንዲህ አለው ወሲብ ከመፈፀመህ በፊት እንዲህ በል ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ይሁን በል አለው! ሱሌይማን ግን ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ማለቱን ዘንግቶት  ከሁሉም ሚስቶቹ ጋር ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ሳይል ወሲብ ፈጸመ ስለዚህ ከአንዷ ሚስቱ ካገኘው ጎዶሎ የኾነ ልጅ በስተቀር ሌሎቹ ልጅን አልወለዱለትም ነበር የአላህ መልእክተኛ ﷺ ሱሌይማን ወሲብ ከመፈጸሙ በፊት ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ቢል ኖሮ አላህ መሻቱን ይፈጽምለት ነቡር ።”

حَدَّثَنِي مَحْمُودٌ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّزَّاقِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنِ ابْنِ طَاوُسٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ ‏”‏ قَالَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ ـ عَلَيْهِمَا السَّلاَمُ ـ لأَطُوفَنَّ اللَّيْلَةَ بِمِائَةِ امْرَأَةٍ، تَلِدُ كُلُّ امْرَأَةٍ غُلاَمًا، يُقَاتِلُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ، فَقَالَ لَهُ الْمَلَكُ قُلْ إِنْ شَاءَ اللَّهُ‏.‏ فَلَمْ يَقُلْ وَنَسِيَ، فَأَطَافَ بِهِنَّ، وَلَمْ تَلِدْ مِنْهُنَّ إِلاَّ امْرَأَةٌ نِصْفَ إِنْسَانٍ ‏”‌‏.‏ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ لَوْ قَالَ إِنْ شَاءَ اللَّهُ لَمْ يَحْنَثْ، وَكَانَ أَرْجَى لِحَاجَتِهِ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 5242

In-book reference : Book 67, Hadith 175

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 62, Hadith 169  (deprecated numbering scheme)

  1. ሴትን ልጅ ለሀብቷ ለዘሯ ለውበቷ ለሀይማኖቷ ስትል ማግባት

 It was narrated from Abu Hurairah that:- the Prophet ﷺ said: “A woman may be married for four things: Her wealth, her lineage, her beauty or for her religion. Choose the religious, may your hands be rubbed with dust (i.e., may you prosper).”

“አቡ ሑረይራ እንዳስተላለፉት ነብዩ ﷺ እንደዚህ አሉ ፦ “ሴትን ልጅ ለአራት ነገሮች ስትል ታገባታለህ ለ ሀብቷ፣ ለዘሯ፣ ለውበቷ ወይም ለሃይማኖቷ ::ሃይማኖተኛዋን ምረጥ እና እጆችህ በአፈር ይለወሱ::”

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ حَكِيمٍ، حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ سَعِيدٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ أَبِي سَعِيدٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ‏ “‏ تُنْكَحُ النِّسَاءُ لأَرْبَعٍ لِمَالِهَا وَلِحَسَبِهَا وَلِجَمَالِهَا وَلِدِينِهَا ‏.‏ فَاظْفَرْ بِذَاتِ الدِّينِ تَرِبَتْ يَدَاكَ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

English reference: Vol. 3, Book 9, Hadith 1858

Arabic reference: Book 9, Hadith 1931

  1. 700 የታሰሩ ግመሎች በትንሳኤ ቀን

It was narrated from Abu Mas’ud that a man gave a bridled camel in charity in the cause of Allah. The Messenger of Allah (ﷺ) said:”On the Day of Resurrection seven hundred bridled camels will come to you.”

“መስዑድ እንደተዘገበው ፦ አንድ ሰው በአላህ መንገድ አንድ የተስተካከለ ግመልን በበጎ አድራጎት ሰጠ ፡፡  የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ በትንሳኤ ቀን ሰባት መቶ የታሰሩ ግመሎች ወደ አንተ ይመጣሉ ፡፡”

أَخْبَرَنَا بِشْرُ بْنُ خَالِدٍ، قَالَ حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ جَعْفَرٍ، قَالَ حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، عَنْ سُلَيْمَانَ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا عَمْرٍو الشَّيْبَانِيَّ، عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ، أَنَّ رَجُلاً، تَصَدَّقَ بِنَاقَةٍ مَخْطُومَةٍ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ لَيَأْتِيَنَّ يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِسَبْعِمِائَةِ نَاقَةٍ مَخْطُومَةٍ ‏”‏ ‏.‏

Grade:   Sahih (Darussalam)   

Reference   : Sunan an-Nasa’i 3187

In-book reference   : Book 25, Hadith 103

English translation   : Vol. 1, Book 25, Hadith 3189

  1. በግመሎች ማረፊያም ሰላት አትስገዱ ምክንያቱም የተፈጠሩት ከሸይጣን ነውና

“The Prophet said: ‘ Perform prayer in the sheep’s resting-places and do not perform prayer in the camels’ resting-places, for they were created from the devils.”

“ነብዩ (ሰዐ.ወ) እንዲህ አሉ ፦ በበጎቹ ማረፊያዎች ሶላትን ስገዱ እና በግመሎች ማረፊያም ሶላትን አትስገዱ ምክንያቱም የተፈጠሩት ከሸይጣን ነውና ፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا هُشَيْمٌ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ الْحَسَنِ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مُغَفَّلٍ الْمُزَنِيِّ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ صَلُّوا فِي مَرَابِضِ الْغَنَمِ وَلاَ تُصَلُّوا فِي أَعْطَانِ الإِبِلِ فَإِنَّهَا خُلِقَتْ مِنَ الشَّيَاطِينِ ‏”‏ ‏.‏

Grade:   Hasan (Darussalam)   

Reference   : Sunan Ibn Majah 769

In-book reference   : Book 4, Hadith 35

English translation   : Vol. 1, Book 4, Hadith 769

  1. ግልፅ ከሆኑ አይቀር እንደ አይሻ ፍርጥ

Narrated Aisha:- Once the Prophet (ﷺ) was bewitched so that he began to imagine that he had done a thing which in fact he had not done.

“አይሻ ( ረ.አ ) እንደዘገበችው ፦ በአንድ ወቅት ነቢዩ ﷺ አስማት ተሠራባቸው ፤ ከዚህ የተነሳም ያላደርጉትን ነገር እያደረጉ እንዳሉ በአእምሯቸው ውስጥ ይታያቸው ጀመር።”

حَدَّثَنِي مُحَمَّدُ بْنُ الْمُثَنَّى، حَدَّثَنَا يَحْيَى، حَدَّثَنَا هِشَامٌ، قَالَ حَدَّثَنِي أَبِي، عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم سُحِرَ حَتَّى كَانَ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ أَنَّهُ صَنَعَ شَيْئًا وَلَمْ يَصْنَعْهُ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3175

In-book reference : Book 58, Hadith 17

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 53, Hadith 400  (deprecated numbering scheme)

  1. ምግብ ስትበሉ ከመካከል እንዳትነኩ ዋ!

Narrated Ibn ‘Abbas:- That the Prophet ﷺ said: “Indeed the blessing descends to the middle of the food, so eat from its edges, and do not eat from its middle.”[Abu ‘Eisa said:] This Hadith is Hasan Sahih. It is only known through the narration of ‘Ata’ bin As-Sa’ib. Shu’bah and Ath-Thawri reported from ‘Ata’ bin As-Sa’ib.There is something about this topic from Ibn ‘Umar.

” ኢብኑ ዐባስ :- እንደዘገቡት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዳሉት-“ በእውነቱ በረከቱ ወደ ምግቡ መሃል ይወርዳልና ስለዚህ ከጫፎቹ ብሉ ከመካከለኛውም አትበሉ ። ፡፡” [አቡ ኢሳ እንዳለው :- ] ይህ ሀዲስ ሀሰን ሳሂህ ነው ፡፡  የሚታወቀው በ ‹አታ› ቢን አስ-ሰዒብ ትረካ ብቻ ነው ፡፡  ሹዕባ እና አት-ጠሃሪ ከአታ ቢን አስ-ሰዒብ ዘግበዋል ፡፡ በዚህ ርዕስ ላይ ከኢብኑ ዑመር የሆነ ነገር አለ ፡፡

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ أَبُو رَجَاءٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنْ عَطَاءِ بْنِ السَّائِبِ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِنَّ الْبَرَكَةَ تَنْزِلُ وَسَطَ الطَّعَامِ فَكُلُوا مِنْ حَافَتَيْهِ وَلاَ تَأْكُلُوا مِنْ وَسَطِهِ ‏”‏ ‏.‏

قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ إِنَّمَا يُعْرَفُ مِنْ حَدِيثِ عَطَاءِ بْنِ السَّائِبِ ‏.‏ وَقَدْ رَوَاهُ شُعْبَةُ وَالثَّوْرِيُّ عَنْ عَطَاءِ بْنِ السَّائِبِ ‏.‏ وَفِي الْبَابِ عَنِ ابْنِ عُمَرَ ‏.‏

ClassificationHasan (Good)

References• Jami at-Tirmidhi, Vol. 3, Book of Food, Hadith 1805

Jami at-Tirmidhi, Book of Food, Hadith 1805

  1. ምግብ ብሉት መሬት ላይ ለሸይጣን አትተውለት

Jabir reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying:- When any one of you drops a mouthful he should pick it up and remove any of the filth on it, and then eat it, and should not leave it for the Satan, and should not wipe his hand with towel until he has licked his fingers, for he does not know in what portion of the food the blessing lies.

ጃቢር እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ ﷺእንዲህ አሉ” ከአፋችሁ (ምግብ)መሬት ላይ ቢወድቅባችሁ አንሱና  ቆሻሻውን አስወግዳችሁ  ብሉት  (መሬት) ላይ ለሰይጣን አትተውለት .በልታችሁ ስትጨርሱ ጣቶቻችሁን ሳትልሱ እጃችሁን (አስቀድማችሁ) በሶፍት(ጨርቅ) አትጥረጉ  : የምግቡ በረከት(በረካ) የትኛው ጋ እንዳለ አታውቁምና

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نُمَيْرٍ، حَدَّثَنَا أَبِي، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنْ أَبِي الزُّبَيْرِ، عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ إِذَا وَقَعَتْ لُقْمَةُ أَحَدِكُمْ فَلْيَأْخُذْهَا فَلْيُمِطْ مَا كَانَ بِهَا مِنْ أَذًى وَلْيَأْكُلْهَا وَلاَ يَدَعْهَا لِلشَّيْطَانِ وَلاَ يَمْسَحْ يَدَهُ بِالْمِنْدِيلِ حَتَّى يَلْعَقَ أَصَابِعَهُ فَإِنَّهُ لاَ يَدْرِي فِي أَىِّ طَعَامِهِ الْبَرَكَةُ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2033 b

In-book reference: Book 36, Hadith 175

USC-MSA web (English) reference: Book 23, Hadith 5044

  1. በውሃ በመታጠብ ኋጢአትን ውልቅ ማድረግ

Abu Huraira reported:- Allah’s Messenger (ﷺ) said: When a bondsman-a Muslim or a believer- washes his face (in course of ablution), every sin he contemplated with his eyes, will be washed away from his face along with water, or with the last drop of water; when he washes his hands, every sin they wrought will be effaced from his hands with the water, or with the last drop of water; and when he washes his feet, every sin towards which his feet have walked will be washed away with the water or with the last drop of water with the result that he comes out pure from all sins.

” አቡ ሁሬራ እንደተረከው ፦ የአላህ መልዕክተኛ ( ሰ.ዐ.ወ) ሲናገሩ ፦ አንድ ሙስሊም ወይም አማኝ ኡዱ ሲያደርግ በውሀ አይኑ በማሻሸት ይጠብ ከዝያም የአይኑ ኃጥያት ከመጨረሻው የውሀ ጠብታ እጣቢ ውልቅ ብሎ ይወጣል እጁንም በውሀ ሲያሳሽ የእጁን ሀጥያት በመጨረሻው ጠብታ እጣቢ ውልቅ ብሎ ይወጣል ከእግሩም እንደዛው መጨረሻው ይህ ሰው ሰውነቱ ያለው በሙሉ ሀጥያቱ ፀድትዋል አራግፍዋል ። “

حَدَّثَنَا سُوَيْدُ بْنُ سَعِيدٍ، عَنْ مَالِكِ بْنِ أَنَسٍ، ح وَحَدَّثَنَا أَبُو الطَّاهِرِ، – وَاللَّفْظُ لَهُ – أَخْبَرَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ وَهْبٍ، عَنْ مَالِكِ بْنِ أَنَسٍ، عَنْ سُهَيْلِ بْنِ أَبِي صَالِحٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا تَوَضَّأَ الْعَبْدُ الْمُسْلِمُ – أَوِ الْمُؤْمِنُ – فَغَسَلَ وَجْهَهُ خَرَجَ مِنْ وَجْهِهِ كُلُّ خَطِيئَةٍ نَظَرَ إِلَيْهَا بِعَيْنَيْهِ مَعَ الْمَاءِ – أَوْ مَعَ آخِرِ قَطْرِ الْمَاءِ – فَإِذَا غَسَلَ يَدَيْهِ خَرَجَ مِنْ يَدَيْهِ كُلُّ خَطِيئَةٍ كَانَ بَطَشَتْهَا يَدَاهُ مَعَ الْمَاءِ – أَوْ مَعَ آخِرِ قَطْرِ الْمَاءِ – فَإِذَا غَسَلَ رِجْلَيْهِ خَرَجَتْ كُلُّ خَطِيئَةٍ مَشَتْهَا رِجْلاَهُ مَعَ الْمَاءِ – أَوْ مَعَ آخِرِ قَطْرِ الْمَاءِ – حَتَّى يَخْرُجَ نَقِيًّا مِنَ الذُّنُوبِ ‏”‏ ‏.‏

Reference  : Sahih Muslim 244

In-book reference  : Book 2, Hadith 44

USC-MSA web (English) reference  : Book 2, Hadith 475 (deprecated numbering scheme)

  1. ከ ዋርሎርድ ጋ መሳፈጥ አደገኛ ሞት ያስከትላል

Narrated ‘Urwa:- The Prophet (ﷺ) asked Abu Bakr for `Aisha’s hand in marriage. Abu Bakr said “But I am your brother.” The Prophet (ﷺ) said, “You are my brother in Allah’s religion and His Book, but she (Aisha) is lawful for me to marry.”

“ኡርዋ እንደተረከው ” ነብዩ ﷺ አይሻን እንዲድሩላቸው አቡበከርን ጠየቁ” “አቡበክርም እንዲህ አለ “እኔኮ ወንድምህ ነኝ” ነብዩም ﷺ እንዲህ አሉ (መልሰው) “በአላህ ኃይማኖትና በአላህ መጽሃፍ ወንድሜ ነህ , ነገር ግን እሷን (አይሻን) ማግባት ለኔ የተፈቀደች ናት” አሉ።”

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يَزِيدَ، عَنْ عِرَاكٍ، عَنْ عُرْوَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم خَطَبَ عَائِشَةَ إِلَى أَبِي بَكْرٍ فَقَالَ لَهُ أَبُو بَكْرٍ إِنَّمَا أَنَا أَخُوكَ، فَقَالَ ‏ “‏ أَنْتَ أَخِي فِي دِينِ اللَّهِ وَكِتَابِهِ وَهْىَ لِي حَلاَلٌ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 5081

In-book reference: Book 67, Hadith 19

USC-MSA web (English) reference: Vol. 7, Book 62, Hadith 18(deprecated numbering scheme.

  1. ከመሐመድ የተሻለ ተከታያቸው ያስብ ነበር

Jabir b. ‘Abdullah (Allah be pleased with them) reported:- ‘Abdullah died and he left (behind him) nine or seven daughters. I married a woman who had been previously married. Allah’s Messenger (ﷺ) said to me: Jabir, have you married? I said: Yes. He (again) said: A virgin or one previously married? I said: Messenger of Allah, with one who was previously married, whereupon he said: Why didn’t you marry a young girl so that you could sport with her and she could sport with you, or you could amuse with her and she could amuse with you? I said to him: ‘Abdullah died (he fell as martyr in Uhud) and left nine or seven daughters behind him; I, therefore, did not approve of the idea that I should bring a (girl) like them, but I preferred to bring a woman who should look after them and teach them good manners, whereupon he (Allah’s Messenger) said: May Allah bless you, or he supplicated (for the) good (to be) conferred on me (by Allah).

“ጃቢር (ረ.ዓ) እንደዘገበው አብዱሏህ ዘጠኝ ወይንም ሰባት ልጆቹን ጥሎ ሞተ : እኔም እሱ አግብቷት የነበረችዋን ሴት አገባሗት የአላህም መልዕክተኛ ﷺ  እንዲህ አሉኝ “ጃቢር አግብተሃል ወይ? እኔም አዎ አልኳቸው:ነቢዩም መልሰው ‘ ድንግል ሴት ወይስ ከዚህ በፊት ያገባች አሉኝ : እኔም ከዚህ በፊት ያገባች ናት አልኳቸው :አከል አድርገውም “ለምን ወጣት ድንግል ሴት አላገባህም?የምታቀላጥፍህ እና የምታቀላጥፋት እንድታዝናናህ እና እንድታዝናናት? ለነቢዩም እንዲህ አልኳቸው አብዱሏህ በእሁድ ጦርነት ተሰውቷል (ሸሂድ) ሆኗል : ዘጠኝ ወይም ሰባት ሴት ልጆቹን ጥሎ ነው የሞተው : ልጆቹን የምታክል ወጣት ድንግል ሴት ማግባት ጥሩ መስሎ አልታየኝም እና ነው  ለዚህም ነው እነዚህን ልጆች የምትንከባከብ ሴት ያገባሁት የአላህም መልዕክተኛ አላህ ይባርክህ ጥሩ ነገርም ይጨምርልህ አሉት ። “

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ يَحْيَى، وَأَبُو الرَّبِيعِ الزَّهْرَانِيُّ، قَالَ يَحْيَى أَخْبَرَنَا حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ، عَنْ عَمْرِو بْنِ دِينَارٍ، عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ، هَلَكَ وَتَرَكَ تِسْعَ بَنَاتٍ – أَوْ قَالَ سَبْعَ – فَتَزَوَّجْتُ امْرَأَةً ثَيِّبًا فَقَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ يَا جَابِرُ تَزَوَّجْتَ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ فَبِكْرٌ أَمْ ثَيِّبٌ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ بَلْ ثَيِّبٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ فَهَلاَّ جَارِيَةً تُلاَعِبُهَا وَتُلاَعِبُكَ ‏”‏ ‏.‏ أَوْ قَالَ ‏”‏ تُضَاحِكُهَا وَتُضَاحِكُكَ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ لَهُ إِنَّ عَبْدَ اللَّهِ هَلَكَ وَتَرَكَ تِسْعَ بَنَاتٍ – أَوْ سَبْعَ – وَإِنِّي كَرِهْتُ أَنْ آتِيَهُنَّ أَوْ أَجِيئَهُنَّ بِمِثْلِهِنَّ فَأَحْبَبْتُ أَنْ أَجِيءَ بِامْرَأَةٍ تَقُومُ عَلَيْهِنَّ وَتُصْلِحُهُنَّ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ فَبَارَكَ اللَّهُ لَكَ ‏”‏ ‏.‏ أَوْ قَالَ لِي خَيْرًا وَفِي رِوَايَةِ أَبِي الرَّبِيعِ ‏”‏ تُلاَعِبُهَا وَتُلاَعِبُكَ وَتُضَاحِكُهَا وَتُضَاحِكُكَ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 715 f

In-book reference: Book 17, Hadith 71

USC-MSA web (English) reference: Book 8, Hadith 3460 (deprecated numbering scheme)

  1. ድጋሚ ድጋሚ ዑዱ አርጉ ግንኙነት ፈፅማቹ መድገም ስትፈልጉ

Abu sa’id al-Khudri reported :- The Prophet (May peace be upon him) said : When any of you has intercourse with his wife and desire to repeat it, he should perform ablution between them.

“አቡ ሰኣድ አልኹድሪ እንደዘገቡት ነብዩ ﷺእንዲህ አሉ ” ከሚስታችሁጋ ግንኙነት ፈፅማችሁ መድገም ብትፈልጉ: በሚደጋግምበት መካከል እርሱ ውዱእ (ትጥበት) በድጋሚ ማድረግ አለበት ።”

حَدَّثَنَا عَمْرُو بْنُ عَوْنٍ، حَدَّثَنَا حَفْصُ بْنُ غِيَاثٍ، عَنْ عَاصِمٍ الأَحْوَلِ، عَنْ أَبِي الْمُتَوَكِّلِ، عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا أَتَى أَحَدُكُمْ أَهْلَهُ ثُمَّ بَدَا لَهُ أَنْ يُعَاوِدَ فَلْيَتَوَضَّأْ بَيْنَهُمَا وُضُوءًا ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Al-Albani)صحيح   (الألباني)حكم   :

Reference: Sunan Abi Dawud 220

In-book reference: Book 1, Hadith 220English translation : Book 1, Hadith 220

  1. ኢትዯጵያውያን ዘቢብ ራስ (raisin heads) መሆናችን ተነገረ

Narrated Anas:- The Prophet (ﷺ) said, “Listen and obey (your chief) even if an Ethiopian whose head is like a raisin were made your chief.”

“ነቢዩ ‎(ﷺ) እንዲህ አሉ ፦ ” አለቆቻችሁን አክብሩ ና ታዘዙ ፡ ኢትዮጵያዊ ዘቢብ (ደረቅ ወይን) ራስ ቢሆንም እንኳን::”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ، حَدَّثَنَا يَحْيَى، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو التَّيَّاحِ، عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ اسْمَعُوا وَأَطِيعُوا، وَإِنِ اسْتُعْمِلَ حَبَشِيٌّ كَأَنَّ رَأْسَهُ زَبِيبَةٌ ‏”‌‏.‏

Reference  : Sahih al-Bukhari 693

In-book reference  : Book 10, Hadith 88

USC-MSA web (English) reference  : Vol. 1, Book 11, Hadith 662 (deprecated numbering scheme).

  1. አላህ አደምን በአምሳሉ ፈጠረው

Abu Huraira Narrated Allah’s Apostle (ﷺ) is reported to have said: When any one of you fights with his brother, he should avoid his face for Allah created Adam in His own image.

“አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ(ሰአወ) እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው : ማናችሁም ከወንድማችሁ ጋር ብትጣሉ : ፊቱን መጠበቅ (መከላከል) አለበት : አላህ አደምን በአምሳሉ ፈጥሮታልና  ።”

حَدَّثَنَا نَصْرُ بْنُ عَلِيٍّ الْجَهْضَمِيُّ، حَدَّثَنِي أَبِي، حَدَّثَنَا الْمُثَنَّى، ح وَحَدَّثَنِي مُحَمَّدُ بْنُ، حَاتِمٍ حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ مَهْدِيٍّ، عَنِ الْمُثَنَّى بْنِ سَعِيدٍ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَبِي أَيُّوبَ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَفِي حَدِيثِ ابْنِ حَاتِمٍ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا قَاتَلَ أَحَدُكُمْ أَخَاهُ فَلْيَجْتَنِبِ الْوَجْهَ فَإِنَّ اللَّهَ خَلَقَ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2612 e

In-book reference: Book 45, Hadith 152

USC-MSA web (English) reference: Book 32, Hadith 6325(deprecated numbering scheme)

  1. የአደም ልጆች ሁሉ ኃጢአተኞች ናቸው

Anas ibn Malik reported: The Prophet, peace and blessings be upon him, said, “All of the children of Adam are sinners, and the best sinners are those who repent.”

” አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደዘገበው፡-ነቢዩ (ﷺ) “ የአደም ልጆች ሁሉ ኃጢአተኞች ናቸው እና ጥሩ ኃጢአተኞችም ንስሐ የሚገቡ ናቸው” ብለዋል ፡፡

عَنْ أَنَسٍ أَنَّ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ كُلُّ ابْنِ آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ

Grade: Sahih (authentic) according to Al-Suyuti

Source: Sunan al-Tirmidhi‌ 2499 

  1. በፀጉር ማስያዣ ዋጋ የሴት ልጅን ብልት (ዳቦ) መሸጥ

Narrated Abu Huraira:- I heard the Prophet (ﷺ) saying, “If a slave-girl of yours commits illegal sexual intercourse and her illegal sexual intercourse is proved, she should be lashed, and after that nobody should blame her, and if she commits illegal sexual intercourse the second time, she should be lashed and nobody should blame her after that, and if she does the offense for the third time and her illegal sexual intercourse is proved, she should be sold even for a hair rope.”

“አቡ ሑረይራ እንደተረከው ነብዩ እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው” የማናችሁም የሴት ባሪያ (ከሌላ ሰው) ጋር ወሲባዊ ተራክቦ ብትፈፅም ይህንንም ዝሙት ማድረጎዋ ቢረጋገጥ  : ግርፋትን ትገረፋለች : ከዛም በሗላ ማንም አይወቅሳትም(በሥራዋ) ለሁለተኛ ግዜ ይህንኑ ወሲባዊ ተራክቦ (ዝሙት) ፈፅማ ከተገኘች ግርፋትን ትገረፋለች(በድጋሚ) ይህንን ድርጊት ለሦስተኛ ግዜ ፈፅማ ከተገኘች እና ከተረጋገጠ ትሸጣለች : በፀጉር ማስያዣም (ዋጋ) ቢሆን እንኳን::

حَدَّثَنَا عَبْدُ الْعَزِيزِ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ أَخْبَرَنِي اللَّيْثُ، عَنْ سَعِيدٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏ “‏ إِذَا زَنَتْ أَمَةُ أَحَدِكُمْ، فَتَبَيَّنَ زِنَاهَا فَلْيَجْلِدْهَا الْحَدَّ، وَلاَ يُثَرِّبْ عَلَيْهَا، ثُمَّ إِنْ زَنَتْ فَلْيَجْلِدْهَا الْحَدَّ وَلاَ يُثَرِّبْ، ثُمَّ إِنْ زَنَتِ الثَّالِثَةَ فَتَبَيَّنَ زِنَاهَا فَلْيَبِعْهَا وَلَوْ بِحَبْلٍ مِنْ شَعَرٍ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 2234

In-book reference: Book 34, Hadith 180

USC-MSA web (English) reference  : Vol. 3, Book 34, Hadith 436

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት