አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – 16

አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – 16

በወንድም ማክ


ኢስላም፣ ሽብርተኝነት እና ጭካኔ!

  1. እስልምናን ባልተቀበሉ ሰዎች ልብ ውስጥ ሽብርን በመንዛት ድል አድራጊነት ተሰጥቶኛል

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “I have been sent with the shortest expressions bearing the widest meanings, and I have been  made  victorious  with  terror (cast in the hearts of the enemy), and while I was sleeping, the keys of the treasures of the world were brought to me and put in my hand.” Abu Huraira added: Allah’s Messenger (ﷺ) has left the world and now you, people, are bringing out those treasures (i.e. the Prophet did not benefit by them).

አቡ ሑረይራ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ “በአጭር ገለፃ ነገር ግን ሠፊ ትርጉም ባለው ነገር ተልኬያለሁ። እንዲሁም  በሰዎች (በማያምኑ/ እስልምናን  ባልተቀበሉ  ጠላቶች)  ልብ  ውስጥ  ሽብርን  በመንዛት ድል አድራጊነት ተሰጥቶኛል። ተኝቼም ሳለሁ የዚህ ዓለም  ውድ ሃብት ቁልፍ በእጄ ተሰጠኝ”። ከዛም አቡ ሑረይራም ቀጥሎ “የአላህ መልእክተኛ ﷺ ይህንን ዓለም ትቶ ሔዷል (ሞቷል)። አሁን ያንን ሃብት የምታመጡት እናንተ ሙስሊሞች ናችሁ” አለ።

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ عُقَيْلٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ الْمُسَيَّبِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ بُعِثْتُ بِجَوَامِعِ الْكَلِمِ، وَنُصِرْتُ بِالرُّعْبِ، فَبَيْنَا أَنَا نَائِمٌ أُتِيتُ بِمَفَاتِيحِ خَزَائِنِ الأَرْضِ، فَوُضِعَتْ فِي يَدِي ‏”‌‏.‏ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ وَقَدْ ذَهَبَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنْتُمْ تَنْتَثِلُونَهَا‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 2977

In-book reference: Book 56, Hadith 186USC-MSA web (English)

reference: Vol. 4, Book 52, Hadith 220(deprecated numbering scheme)

  1. የሙሐመድ ትልቁ እቅዱ በህይወት ቢቆይ ክርስቲያኖችንና አይሁዶችን ከአረብ ምድር ማስወጣት ነበር

Narrated ‘Umar bin Al-Khattab:- That the Messenger of Allah (ﷺ) said: “If I live – if Allah wills – I will expel the Jews and the Christians from the Arabian Peninsula.”

ኡመር ኢብን አል-ኸጧብ(ኸሊፋው) እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ “በህይወት ብቆይና አላህ ቢፈቅድ አይሁዶችን እና ክርስቲያኖች ከመላው ከአረብ ምድር አባርራቸዋለሁ”።

حَدَّثَنَا مُوسَى بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ الْكِنْدِيُّ، حَدَّثَنَا زَيْدُ بْنُ الْحُبَابِ، أَخْبَرَنَا سُفْيَانُ الثَّوْرِيُّ، عَنْ أَبِي الزُّبَيْرِ، عَنْ جَابِرٍ، عَنْ عُمَرَ بْنِ الْخَطَّابِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لَئِنْ عِشْتُ إِنْ شَاءَ اللَّهُ لأُخْرِجَنَّ الْيَهُودَ وَالنَّصَارَى مِنْ جَزِيرَةِ الْعَرَبِ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Jami at-Tirmidhi 1606

In-book reference: Book 21, Hadith 69

English translation: Vol. 3, Book 19, Hadith 1606

  1. አይሁዳውያንን ቀድማችሁ ሰላም አትበሏቸው

Abu Basra al-Ghifari reported that the Prophet, may Allah bless him and grant him peace, said, “I will ride to the Jews tomorrow. Do not give them the greeting first. If they greet you, then say, ‘and on you.'”

አቡ ባስራ አል-ጊፋሪ እንዳስተላለፈው ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ነገ ወደ አይሁዳውያን እጓዛለሁ። እነሱን ቀድማችሁ ሰላም አትበሏቸው። ሠላምታ ቢሰጧችሁ “ለአንተም” በሏቸው”።

حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ خَالِدٍ، قَالَ‏:‏ حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ إِسْحَاقَ، عَنْ يَزِيدَ بْنِ أَبِي حَبِيبٍ، عَنْ مَرْثَدٍ، عَنْ أَبِي بَصْرَةَ الْغِفَارِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ‏:‏ إِنِّي رَاكِبٌ غَدًا إِلَى يَهُودَ، فَلاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ، فَإِذَا سَلَّمُوا عَلَيْكُمْ فَقُولُوا‏:‏ وَعَلَيْكُمْ‏.‏

Grade: Sahih (Al-Albani)  صـحـيـح, صـحـيـح   (الألباني)حكم   :

Reference : Al-Adab Al-Mufrad 1102

In-book reference : Book 44, Hadith 2

English translation : Book 44, Hadith 1102

  1. መንገድ ላይ እየሄዳችሁ አይሁድ ወይም ክርስትያን ብታገኙ በመንገዱ ጥግ እንዲሄድ አስገድዱት

Abu Huraira reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying:- Do not greet the Jews and the Christians before they greet you and when you meet any one of them on the roads force him to go to the narrowest part of it.

አቡ ሑረይራ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰማኋቸው “አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ቀድማችሁ  ሰላምታ  አትስጡዋቸው። መንገድ ላይ እየሄዳችሁ አንዳቸውን ብታገኟቸው ወደ መንገዱ ጠባብ ጥግ እንዲሄድ አስገድዷቸው።

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْعَزِيزِ، – يَعْنِي الدَّرَاوَرْدِيَّ – عَنْ سُهَيْلٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ تَبْدَءُوا الْيَهُودَ وَلاَ النَّصَارَى بِالسَّلاَمِ فَإِذَا لَقِيتُمْ أَحَدَهُمْ فِي طَرِيقٍ فَاضْطَرُّوهُ إِلَى أَضْيَقِهِ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2167 a

In-book reference: Book 39, Hadith 16

USC-MSA web (English) reference: Book 26, Hadith 5389(deprecated numbering scheme.

  1. ጀነት በሰይፍ ጥላ ሥር ናት

Narrated `Abdullah bin Abi `Aufa:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “Know that Paradise is under the shades of swords.”

አብዱላህ ቢን አቢ አውፍ እንደተረኩት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ “ጀነት(ገነት) በሰይፍ ጥላ ሥር ናት”።

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا مُعَاوِيَةُ بْنُ عَمْرٍو، حَدَّثَنَا أَبُو إِسْحَاقَ، عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ، عَنْ سَالِمٍ أَبِي النَّضْرِ، مَوْلَى عُمَرَ بْنِ عُبَيْدِ اللَّهِ وَكَانَ كَاتِبَهُ قَالَ كَتَبَ إِلَيْهِ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ أَبِي أَوْفَى ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ وَاعْلَمُوا أَنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ ظِلاَلِ السُّيُوفِ ‏”‌‏.‏ تَابَعَهُ الأُوَيْسِيُّ عَنِ ابْنِ أَبِي الزِّنَادِ عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 2818

In-book reference: Book 56, Hadith 34

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 52, Hadith 73(deprecated numbering scheme.

  1. ጦርነት ማታለል ነው

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) called,: “War is deceit”.

አቡ ሑረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ ” ጦርነት ማታለል ነው”።

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَصْرَمَ، أَخْبَرَنَا عَبْدُ اللَّهِ، أَخْبَرَنَا مَعْمَرٌ، عَنْ هَمَّامِ بْنِ مُنَبِّهٍ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمَّى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْحَرْبَ خُدْعَةً‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3029

In-book reference: Book 56, Hadith 236

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 52, Hadith 268(deprecated numbering scheme).

  1. ለጦርነት ያልተዘጋጁ ሰዎች ላይ የተደረገ ጭፍጨፋ

Nafi’ (RAA) narrated, ‘The Messenger of Allah (ﷺ) made an attack on Bani al-Mustaliq when they were unaware. He killed the men who were lighting and took the women and children as captives.’ ‘Abdullah bin Umar told me about it. Agreed upon.

ናፊእ (ረዲየላሁ አንሁ) እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ ﷺ በኒ ሙስጠሊቅ ባልገመቱት ሰዓት ድንገተኛ የሆነ የጦር ጥቃት አደረሱባቸው። እናም ተዋጊ ወንዶቻቸውን ገደሉ ሴቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ምርኮኛ እድርገው ወሰዳቸው። አብዱላህ ኢብን ኡመር ስለዚህ ጉዳዩ ነግሮኛል። ሐዲሱ የተስማሙበት ነው።

وَعَنْ نَافِعٍ قَالَ: 1‏ { أَغَارُ رَسُولُ اَللَّهِ ‏- صلى الله عليه وسلم ‏-عَلَى بَنِيَّ اَلْمُصْطَلِقِ, وَهُمْ غَارُّونَ, فَقَتَلَ مُقَاتِلَتَهُمْ, وَسَبَى ذَرَارِيَّهُمْ.‏ حَدَّثَنِي بِذَلِكَ عَبْدُ اَللَّهِ بْنُ عُمَرَ رَضِيَ اَللَّهُ عَنْهُمَا } مُتَّفَقٌ عَلَيْهِ 2‏ .‏  ‏1 ‏- هو الإمام الثقة الثبت النبيل مولى ابن عمر.‏ ‏2 ‏- صحيح.‏ رواه البخاري ( 2541 )‏، ومسلم ( 12 / 35 ‏- 36 نووي )‏ وانظر “ناسخ الحديث ومنسوخه” لابن شاهين رقم (467 بتحقيقي)‏.‏ “غارون”: بالغين المعجمة وتشديد الراء، أي: غافلون.‏

English reference: Book 11, Hadith 1307

Arabic reference: Book 11, Hadith 1280

  1. ግመል የሰረቁ ሰዎች ላይ የተደረገ ጭካኔ

It was narrated that ‘Aishah said:- “Some people raided the milk camels of the Messenger of Allah [SAW]. He caught them and had their hands and feet cut off and their eyes gouged out.”

አይሻ እንዳስተላለፈችው “የሆኑ ሰዎች የአላህ መልእክተኛ ﷺ የወተት ግመሎችን በፍጥነት ሰርቀው ጠፉ። እርሱም ሰዎቹን ያዛቸው፥ ከዛም እግራቸውና እጃቸውን ቆረጣቸው፥ አይናቸውን ጎልጉሎ አወጣው”።

أَخْبَرَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ الْخَلَنْجِيُّ، قَالَ حَدَّثَنَا مَالِكُ بْنُ سُعَيْرٍ، عَنْ هِشَامِ بْنِ عُرْوَةَ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ، رضى الله عنها قَالَتْ أَغَارَ قَوْمٌ عَلَى لِقَاحِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَخَذَهُمْ فَقَطَّعَ أَيْدِيَهُمْ وَأَرْجُلَهُمْ وَسَمَلَ أَعْيُنَهُمْ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Sunan an-Nasa’i 4037

In-book reference: Book 37, Hadith 72 English translation : Vol. 5, Book 37, Hadith 4042

  1. ጁሙዓ ሶላት መስጊድ ሄዶ የማይሰግድ ሰው የሚጠብቀው ቅጣት

‘Abdullah reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying about people who are absent from Jumu’a prayer:- I intend that I should command a person to lead people in prayer, and then burn those persons who absent themselves from Jumu’a prayer in their houses.

አብዱሏህ እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ ﷺ የጁምዓ ሰላት መስጊድ ስለማይሄዱ ሰዎች እንዲህ ሲሉ ተናገሩ “ሰውን የጁሙዓ ሰላት (ፀሎት) እንዲመራ፥ ለጁሙዓ ሰላት ወደ መስጊድ የማይሰግዱ ሰዎችን ቤታቸው ውስጥ ቁጭ እንዳሉ እንድታቃጥሏቸው ላዝዝ አሰብኩ”።

وَحَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ يُونُسَ، حَدَّثَنَا زُهَيْرٌ، حَدَّثَنَا أَبُو إِسْحَاقَ، عَنْ أَبِي الأَحْوَصِ، سَمِعَهُ مِنْهُ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِقَوْمٍ يَتَخَلَّفُونَ عَنِ الْجُمُعَةِ ‏ “‏ لَقَدْ هَمَمْتُ أَنْ آمُرَ رَجُلاً يُصَلِّي بِالنَّاسِ ثُمَّ أُحَرِّقَ عَلَى رِجَالٍ يَتَخَلَّفُونَ عَنِ الْجُمُعَةِ بُيُوتَهُمْ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 652

In-book reference: Book 5, Hadith 321

USC-MSA web (English) reference: Book 4, Hadith 1373 (deprecated numbering schem.

  1. ማንም ሃይማኖቱን ቢቀይር ግደሉት

Ibn ‘Abbas said:- “The Messenger of Allah [SAW] said: ‘Whoever changes his religion, kill him.'”

ኢብን አባስ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ “ማንም ሃይማኖቱን ቢቀይር ግደሉት”።

أَخْبَرَنَا عِمْرَانُ بْنُ مُوسَى، قَالَ حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَارِثِ، قَالَ حَدَّثَنَا أَيُّوبُ، عَنْ عِكْرِمَةَ، قَالَ قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ مَنْ بَدَّلَ دِينَهُ فَاقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference : Sunan an-Nasa’i 4059

In-book reference : Book 37, Hadith 94

English translation : Vol. 5, Book 37, Hadith 4064.

  1. አራተኛው ኸሊፋ ዓሊ ሃይማኖታቸውን የቀየሩትን ሰዎች ከነህይወታቸው በእሳት አቃጠላቸው

Narrated `Ikrima:- `Ali burnt some people and this news reached Ibn `Abbas, who said, “Had I been in his place I would not have burnt them, as the Prophet (ﷺ) said, ‘Don’t punish (anybody) with Allah’s Punishment.’ No doubt, I would have killed them, for the Prophet (ﷺ) said, ‘If somebody (a Muslim) discards his religion, kill him.’ “

ኢክሪማ እንዳስተላለፈው ዓሊ የተወሰኑ ሰዎችን በእሳት አቃጥሎ የመግደሉ ዜና ኢብን አባስ ጋ በደረሰ ጊዜ ኢብን አባስ እንዲህ አለ “እኔ በአሊ ቦታ ብሆን በእሳት አላቃጥላቸውም ነበር። ምክንያቱም ነብዩ ﷺ ‘እሳት የአላህ መቅጫ ነውና’ ብለው ነበር። ነገር ግን ሰዎቹን ለመግደሌ ምንም ጥርጥር የለውም። ምክንያቱም ነቢዩ ‘ማንም ሙስሊም ሃይማኖቱን ከቀየረ ግደሉት’ ብለው አዝዘዋል።

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنْ عِكْرِمَةَ، أَنَّ عَلِيًّا ـ رضى الله عنه ـ حَرَّقَ قَوْمًا، فَبَلَغَ ابْنَ عَبَّاسٍ فَقَالَ لَوْ كُنْتُ أَنَا لَمْ أُحَرِّقْهُمْ، لأَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏”‏ لاَ تُعَذِّبُوا بِعَذَابِ اللَّهِ ‏”‌‏.‏ وَلَقَتَلْتُهُمْ كَمَا قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ مَنْ بَدَّلَ دِينَهُ فَاقْتُلُوهُ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3017

In-book reference: Book 56, Hadith 226

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 52, Hadith 260 (deprecated numbering scheme)

292. ነቢዩን ስለተሳደበች የተገደለችው ሴት!

Ibn ‘Abbas narrated that :- There was a  blind  man during the time of the Messenger of Allah [SAW] who had an Umm  Walad by whom he had  two  sons. She used to  slander and  defame the Messenger of Allah [SAW] a  great  deal, and he would  rebuke  her, but she would  not  pay heed, and he would  forbid her to do that, but  she  ignored  him. (The  blind  man said) One night I mentioned the Prophet [SAW], and she  slandered  him. I could not bear it so I went and got a  dagger which  I  thrust into  her  stomach and leaned upon it, and  killed  her. In the morning she was found  slain. Mention of that was made to the Prophet [SAW] and he gathered the people and said: “I adjure by Allah; a man over whom I have the right, that he should  obey  me, and he did what he did, to stand up.” The  blind man started to tremble and said: “O Messenger of Allah [SAW], I am the one who  killed  her. She was my Umm Walad and she was kind and  gentle  toward me, and I have two sons like pearls from her, but she used to  slander and  defame you a  great  deal. I forbade her, but she did  not  stop, and I  rebuked her, but she did not pay heed. Finally, I mentioned your name and she slandered you, so I went and got a dagger which I thrust into her stomach, and leaned on it until I killed her. The Messenger of Allah [SAW] said: “I bear witness that her blood is permissible.”

ኢብን አባስ እንደተረኩት በነብዩ ﷺ ዘመን የሚኖር አንድ አይነስውር ነበር። ሁለት ወንዶች ልጆች የወለደችለት ሚስት ነበረችው። እርሷም የነብዩን (ﷺ) ስም ታጠፋና  ትሳደብ ነበር።  እርሱም ሲገሥጻት አትሰማውም ነበር። ድጋሚ እንዳታደርገው(እንዳትሳደብ) ሲክለክላት ቦታ አትሰጠውም ነበር። (አይነሥውሩም ሲናገር) “አንድ ቀን ማታ ስለነብዩ ﷺ መናገር ስጀምር  ነብዩን መሳደብ ጀመረች። እኔም እራሴን መቆጣጠር አልቻልኩም።  ወደ እርሷ በመሄድ በጩቤ  ይዤ ሆዷ ላይ ወጋኋትና ከላዩ ላይ ተደገፍኩበትና ገደልኳ”። ጧት ላይም ተገድላ ተገኘች። ይህም ነገር ነብዩ ጋ በደረሰ ጊዜ ሰዎችን ሰብስቦ “በአላህ እምላለሁ እኔ በእርሱ ላይ ባለኝ ስልጣን እጠይቃለሁ። ይህንን ድርጊት የፈፀመው ይታዘዘኝና ይቁም” አሉ።  አይነ ስውሩም እየተንቀጠቀጠ ቆሞ እንዲህ አለ “የአላህ መልእክተኛ ﷺ ሆይ እኔ ነኝ የገደልኳት። የልጆቼ እናት ስትሆን ለእኔ ደግና ሩህሩህ ሴት ነበረች።  ከርሷም እንቁ የመሰሉ ሁለት ወንዶች ልጆች አሉኝ። ነገር ግን የአንቱን ስም ታጠፋና ትሳደብ ነበር። እኔም እንድታቆም ብከላከላትም አላቆም አለች። ብገስጻትም አልተው አለች። ከቁም ነገር አትቆጥረውም ነበር። በመጨረሻም የእርሶን ስም ሳነሳ ያኔም ተሳደበች። ሄድኩና ጩቤ ይዤ መጥቼ ሆዷን ወጋሁት። እስክትሞትም ድረስ ተደገፍኩበት። ነብዩም ﷺ እንዲህ አሉ “ደሟ ሃላል ነው”።

أَخْبَرَنَا عُثْمَانُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ حَدَّثَنَا عَبَّادُ بْنُ مُوسَى، قَالَ حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ بْنُ جَعْفَرٍ، قَالَ حَدَّثَنِي إِسْرَائِيلُ، عَنْ عُثْمَانَ الشَّحَّامِ، قَالَ كُنْتُ أَقُودُ رَجُلاً أَعْمَى فَانْتَهَيْتُ إِلَى عِكْرِمَةَ فَأَنْشَأَ يُحَدِّثُنَا قَالَ حَدَّثَنِي ابْنُ عَبَّاسٍ أَنَّ أَعْمَى كَانَ عَلَى عَهْدِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَكَانَتْ لَهُ أُمُّ وَلَدٍ وَكَانَ لَهُ مِنْهَا ابْنَانِ وَكَانَتْ تُكْثِرُ الْوَقِيعَةَ بِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَتَسُبُّهُ فَيَزْجُرُهَا فَلاَ تَنْزَجِرُ وَيَنْهَاهَا فَلاَ تَنْتَهِي فَلَمَّا كَانَ ذَاتَ لَيْلَةٍ ذَكَرْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَوَقَعَتْ فِيهِ فَلَمْ أَصْبِرْ أَنْ قُمْتُ إِلَى الْمِغْوَلِ فَوَضَعْتُهُ فِي بَطْنِهَا فَاتَّكَأْتُ عَلَيْهِ فَقَتَلْتُهَا فَأَصْبَحَتْ قَتِيلاً فَذُكِرَ ذَلِكَ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَجَمَعَ النَّاسَ وَقَالَ ‏”‏ أَنْشُدُ اللَّهَ رَجُلاً لِي عَلَيْهِ حَقٌّ فَعَلَ مَا فَعَلَ إِلاَّ قَامَ ‏”‏ ‏.‏ فَأَقْبَلَ الأَعْمَى يَتَدَلْدَلُ فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَنَا صَاحِبُهَا كَانَتْ أُمَّ وَلَدِي وَكَانَتْ بِي لَطِيفَةً رَفِيقَةً وَلِي مِنْهَا ابْنَانِ مِثْلُ اللُّؤْلُؤَتَيْنِ وَلَكِنَّهَا كَانَتْ تُكْثِرُ الْوَقِيعَةَ فِيكَ وَتَشْتُمُكَ فَأَنْهَاهَا فَلاَ تَنْتَهِي وَأَزْجُرُهَا فَلاَ تَنْزَجِرُ فَلَمَّا كَانَتِ الْبَارِحَةَ ذَكَرْتُكَ فَوَقَعَتْ فِيكَ فَقُمْتُ إِلَى الْمِغْوَلِ فَوَضَعْتُهُ فِي بَطْنِهَا فَاتَّكَأْتُ عَلَيْهَا حَتَّى قَتَلْتُهَا ‏.‏ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ أَلاَ اشْهَدُوا أَنَّ دَمَهَا هَدَرٌ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Sunan an-Nasa’i 4070

In-book reference : Book 37, Hadith 105

English translation : Vol. 5, Book 37, Hadith 4075.

  1. የብልት ጸጉር ያበቀሉት ተገደሉ የብልት ጸጉር ያላበቀሉትን ተለቀቁ

It was narrated that ‘Abdul-Malik bin `Umair said:- “I heard ‘Atiyyah Al-Quradhi say: ‘We were presented to the Messenger of Allah (ﷺ) on the Day of Quraidhah. Those whose pubic hair had grown were killed, and those whose pubic hair had not yet grown were let go. I was one of those whose pubic hair had not yet grown, so I was let go.”

በአብዱል መሊክ ቢን ኡመር እንደተተረከው ኢጢያሕ አል ቁራዚይ እንዲህ ሲል ሰማሁት የአላህ መልእክተኛ በኒ ቁረይዛን በወረሩበት ወቅት ተይዘን ወደ ነብዩ ﷺ ፊት አቀረቡን። ከዛም የብልት ጸጉር ያበቀሉት ተገደሉ። የብልት ጸጉር ያላበቀሉትን ለቀቋቸው። እኔም የብልታቸው ጸጉር ካላበቀሉት መካከል አንዱ ስለ ነበርኩ ተረፍኩ።

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، وَعَلِيُّ بْنُ مُحَمَّدٍ، قَالاَ حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ سُفْيَانَ، عَنْ عَبْدِ الْمَلِكِ بْنِ عُمَيْرٍ، قَالَ سَمِعْتُ عَطِيَّةَ الْقُرَظِيَّ، يَقُولُ عُرِضْنَا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمَ قُرَيْظَةَ فَكَانَ مَنْ أَنْبَتَ قُتِلَ وَمَنْ لَمْ يُنْبِتْ خُلِّيَ سَبِيلُهُ فَكُنْتُ فِيمَنْ لَمْ يُنْبِتْ فَخُلِّيَ سَبِيلِي ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Sunan Ibn Majah English reference: Vol. 3, Book 20, Hadith 2541

Arabic reference: Book 20, Hadith 2638 

  1. ሙሐመድ እርሱን የሚቃወሙትን ሰዎች ያስገድል ነበር

Narrated Jabir bin Abdullah:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “Who would kill Kab bin Al-Ashraf as he has harmed Allah and His Apostle ?” Muhammad bin Maslama (got up and) said, “I will kill him.” So, Muhammad bin Maslama went to Kab and said, “I want a loan of one or two Wasqs of food grains.” Kab said, “Mortgage your women to me.” Muhammad bin Maslama said, “How can we mortgage our women, and you are the most handsome among the Arabs?” He said, “Then mortgage your sons to me.” Muhammad said, “How can we mortgage our sons, as the people will abuse them for being mortgaged for one or two Wasqs of food grains? It is shameful for us. But we will mortgage our arms to you.” So, Muhammad bin Maslama promised him that he would come to him next time. They (Muhammad bin Maslama and his companions came to him as promised and murdered him. Then they went to the Prophet (ﷺ) and told him about it.

ጃቢር ቢን አቡዱላህ እንደተረከው የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ “ካዕብ ቢን አል-አሽረፍን የሚገድልልኝ ማን ነው? አላህን እና መልእክተኛውን ጎድቷል”። ሙሐመድ ቢን መስለማ ተንስቶ “እኔ እገድለዋለሁ” አለ። ከዚያም ሙሐመድ ቢን መስለማ ወደ ካዕብ ቢን አል-አሽረፍ ሔዶ እንዲህ አለው “ካንተ አንድ ወይም ሁለት ዋስቅ  ጥራጥሬ እህል ልበደር ፈልጌ ነበር” አለው። ካዕብም “ከሴቶችህ ማስያዣ አምጣልኝ” አለው። ሙሃመድ ቢን መስለማም መልሶ “ሴቶቻችንን አንተን አምነን እንዴት ማስያዣ እንሰጣለን? አንተ ከአረቦች መካከል እጅግ ቆንጆ ነህና” አለው። ካዕብም መልሶ “እንደዚያ ካልሆነ ከወንዶች ልጆችህ መያዣ አምጣልኝ” አለው። ሙሐመድ ቢን መስለማም መልሶ ” ልጆቻችንን እንዴት ማስያዣ ትጠይቀናለህ? ለአንድ ወይም ለሁለት ዋስቅ እህል ብለው እንዴት ሰዎችህ ያለአግባብ እንሲያሰቃዩኣቸው ነውን? ይህ ለኛ አሳፋሪ ነው። ነገር ግን መሳሪያዎቻችንን መስያዣ እንሰጥሃለን አለው። ሙሐመድ ቢን መስለማም ተመልሶ እንደሚመጣ ቃል ገብቶለት ሔደ። ሙሐመድ ቢን መስለማና ጓዋደኞቹ ቃል እንደገቡት ተመልሰው መጥተው ገደሉት። ከዛም ወደ ነቢዩ ﷺ ሔደው ስላደረጉት ድርጊት ነገሩዋቸው፡፡”

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، قَالَ عَمْرٌو سَمِعْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ مَنْ لِكَعْبِ بْنِ الأَشْرَفِ فَإِنَّهُ آذَى اللَّهَ وَرَسُولَهُ صلى الله عليه وسلم ‏”‌‏.‏ فَقَالَ مُحَمَّدُ بْنُ مَسْلَمَةَ أَنَا‏.‏ فَأَتَاهُ فَقَالَ أَرَدْنَا أَنْ تُسْلِفَنَا وَسْقًا أَوْ وَسْقَيْنِ‏.‏ فَقَالَ ارْهَنُونِي نِسَاءَكُمْ‏.‏ قَالُوا كَيْفَ نَرْهَنُكَ نِسَاءَنَا، وَأَنْتَ أَجْمَلُ الْعَرَبِ قَالَ فَارْهَنُونِي أَبْنَاءَكُمْ‏.‏ قَالُوا كَيْفَ نَرْهَنُ أَبْنَاءَنَا فَيُسَبُّ أَحَدُهُمْ، فَيُقَالُ رُهِنَ بِوَسْقٍ أَوْ وَسْقَيْنِ هَذَا عَارٌ عَلَيْنَا وَلَكِنَّا نَرْهَنُكَ اللأْمَةَ ـ قَالَ سُفْيَانُ يَعْنِي السِّلاَحَ ـ فَوَعَدَهُ أَنْ يَأْتِيَهُ فَقَتَلُوهُ، ثُمَّ أَتَوُا النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَخْبَرُوهُ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 2510

In-book reference: Book 48, Hadith 3

USC-MSA web (English) reference: Vol. 3, Book 45, Hadith 687(deprecated numbering scheme).

  1. ይህ ወጣት ልጅ ለምን ተገደለ

Ubayy b. Ka’b said :- The boy whom al-Khidr had  killed was  created an  infidel. Had he lived, he would have moved his parents to rebellion and unbelief.

ኡበይ ቢን ካዕብ እንዲህ አለ “አል-ኸድር የገደለው ወጣት ልጅ ሲፈጠር ጀምሮ  ካፊር (አላማኝ)ሆኖ ነው የተፈጠረው። በህይወት ቢቆይ ኖሮ ወላጆቹን በክህደትና በጥመት ይወስዳቸው ነበር::

حَدَّثَنَا الْقَعْنَبِيُّ، حَدَّثَنَا الْمُعْتَمِرُ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ رَقَبَةَ بْنِ مَصْقَلَةَ، عَنْ أَبِي إِسْحَاقَ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، عَنْ أُبَىِّ بْنِ كَعْبٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ الْغُلاَمُ الَّذِي قَتَلَهُ الْخَضِرُ طُبِعَ كَافِرًا وَلَوْ عَاشَ لأَرْهَقَ أَبَوَيْهِ طُغْيَانًا وَكُفْرًا ‏”‏ ‏.‏

Grade:Sahih (Al-Albani)صحيح   (الألباني)حكم   :

Reference: Sunan Abi Dawud 4705

In-book reference: Book 42, Hadith 110

English translation: Book 41, Hadith 4688

  1. እስከሚሰግዱ እና ዘካን እስኪያወጡ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ

Narrated Ibn ‘Umar:- Allah’s Messenger (ﷺ) said: “I have been ordered (by Allah) to fight against the people until they testify that none has the right to be worshipped but Allah and that Muhammad is Allah’s Messenger (ﷺ), and offer the prayers perfectly and give the obligatory charity, so if they perform that, then they save their lives and property from me except for Islamic laws and then their reckoning (accounts) will be done by Allah.”

ኢብኑ ዑመር እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ህዝቦች ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ አለመኖሩን እና ሙሐመድን የአላህ መልእክተኛ ነው ብለው እስኪመሰክሩ፣ ሶላትን ጠንቅቀው እስከሚሰግዱ እና ዘካን እስኪያወጡ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ። እነዚህን ነገሮች ካደረጉ ግን ደሞቻቸውን እና ገንዘቦቻቸውን ከእኔ ይጠብቃሉ። የእስልምና ሓቅ ሲቀር ሒሳባቸውም አላህ ዘንድ ነው።”

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ الْمُسْنَدِيُّ، قَالَ حَدَّثَنَا أَبُو رَوْحٍ الْحَرَمِيُّ بْنُ عُمَارَةَ، قَالَ حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، عَنْ وَاقِدِ بْنِ مُحَمَّدٍ، قَالَ سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ أُمِرْتُ أَنْ أُقَاتِلَ النَّاسَ حَتَّى يَشْهَدُوا أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ، وَيُقِيمُوا الصَّلاَةَ، وَيُؤْتُوا الزَّكَاةَ، فَإِذَا فَعَلُوا ذَلِكَ عَصَمُوا مِنِّي دِمَاءَهُمْ وَأَمْوَالَهُمْ إِلاَّ بِحَقِّ الإِسْلاَمِ، وَحِسَابُهُمْ عَلَى اللَّهِ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 25

In-book reference : Book 2, Hadith 18

USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 2, Hadith 25  (deprecated numbering scheme).

297.ሙስሊሞች የአረብ ግዛት ከሆነበት ቦታ ሁሉ አይሁድና ክርስቲያን አባርረዋል

Sa’id bin Abd Al ‘Aziz said “Arabia lies between Al Wadi to the extremes of the Yemen extending to the frontiers of Al Iraq and the sea.” Abu Dawud said “This tradition was read out to Al Harith bin Miskin while I was a witness”. Ashhab bin ‘Abd Al Aziz reported it to you on the authority of Malik who said ‘Umar expelled the people of Najran, but he did not expel (them) from Taima. For it did not fall within the territory of Arabia. As for Al Wadi, I think the Jews were not expelled from there. They did not think it a part of the land of Arabia.

ሰኢድ ኢብን አብደል አዚዝ እንዲህ አለ “የአረብ ግዛት ከሸለቆች መካከል ጀምሮ እስከ የመን ጫፍና እስከ ኢራቅ ድንበር እና ባህሩ ድረስ ነው። አቡ ዳውድ እንዲህ አለ “ይህ ንግግር(አባባል) እኔ እየሰማሁ ለሃርስ ቢን ሚስኪን ተነበበለት። አስሃብ ቢን አብደል አዚዝ ማሊክን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ማሊክ እንዲህ አለ “ኡመር(ኸሊፋው) የነጅራንን ህዝቦች (ክርስቲያኖችና አይሁዶችን)ከሃገራቸው አባረራቸው። ነገር ግን ከተይማ(ከተማ) አላባረራቸውም ነበር። ምክንያቱም የአረብ ግዛት  ተይማን አያጠቃልልም ነበርና። በአልዋዲ(ሸለቆማው) ከተማ ግን አይሁዶች ከዛ የተባረሩ አይመስለኝም። ምክንያቱም (ተይማን ) የዓረብ ግዛት አድርገው ስላልቆጠሩ ይመስለኛል።

حَدَّثَنَا مَحْمُودُ بْنُ خَالِدٍ، حَدَّثَنَا عُمَرُ، – يَعْنِي ابْنَ عَبْدِ الْوَاحِدِ – قَالَ قَالَ سَعِيدٌ – يَعْنِي ابْنَ عَبْدِ الْعَزِيزِ – جَزِيرَةُ الْعَرَبِ مَا بَيْنَ الْوَادِي إِلَى أَقْصَى الْيَمَنِ إِلَى تُخُومِ الْعِرَاقِ إِلَى الْبَحْرِ ‏.‏ قَالَ أَبُو دَاوُدَ قُرِئَ عَلَى الْحَارِثِ بْنِ مِسْكِينٍ وَأَنَا شَاهِدٌ أَخْبَرَكَ أَشْهَبُ بْنُ عَبْدِ الْعَزِيزِ قَالَ قَالَ مَالِكٌ عُمَرُ أَجْلَى أَهْلَ نَجْرَانَ وَلَمْ يُجْلَوْا مِنْ تَيْمَاءَ لأَنَّهَا لَيْسَتْ مِنْ بِلاَدِ الْعَرَبِ فَأَمَّا الْوَادِي فَإِنِّي أَرَى إِنَّمَا لَمْ يُجْلَ مَنْ فِيهَا مِنَ الْيَهُودِ أَنَّهُمْ لَمْ يَرَوْهَا مِنْ أَرْضِ الْعَرَبِ ‏.‏

Grade: Sahih Maqtu’ (Al-Albani)صحيح مقطوع   (الألباني)حكم   :

Reference: Sunan Abi Dawud 3033

In-book reference: Book 20, Hadith 106

English translation: Book 19, Hadith 3027

298. አይሁዳዊው በመሐመድ ተገደለ

Narrated Anas bin Malik:-The Prophet (ﷺ) killed a Jew for killing a girl in order to take her ornaments.

አናስ ቢን ማሊክ እንደተረከው፦ ነብዩ (ﷺ) ከአንዲት ወጣት ጌጣጌጦቿን ሊወስድ የገደላትን አይሁዳዊ ገደሉት”።

حَدَّثَنَا مُسَدَّدٌ، حَدَّثَنَا يَزِيدُ بْنُ زُرَيْعٍ، حَدَّثَنَا سَعِيدٌ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَتَلَ يَهُودِيًّا بِجَارِيَةٍ قَتَلَهَا عَلَى أَوْضَاحٍ لَهَا‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 6885

In-book reference : Book 87, Hadith 24

USC-MSA web (English) reference : Vol. 9, Book 83, Hadith 24  (deprecated numbering scheme).

299. ከመህረም ዘመድ ጋር የተገናኘን ሰው ግደሉ

It was narrated from Ibn`Abbas that the Messenger of Allah (ﷺ) said:- “Whoever has intercourse with a Mahram relative, kill him; and whoever has intercourse with an animal, kill him, and kill the animal.”

ከኢብን አባስ እንደተተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ “ማንም ቢሆን ከማህረም ዘመድ ጋር ወሲብ ካደረገ ያንን ሰው ግደሉት። ማንም ሰው ከእንስሳ ጋር ወሲብ ካደረገ ሰውዬውን እና እንስሳውንም ግደሉት።”

حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ إِبْرَاهِيمَ الدِّمَشْقِيُّ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي فُدَيْكٍ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ بْنِ إِسْمَاعِيلَ، عَنْ دَاوُدَ بْنِ الْحُصَيْنِ، عَنْ عِكْرِمَةَ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ مَنْ وَقَعَ عَلَى ذَاتِ مَحْرَمٍ فَاقْتُلُوهُ وَمَنْ وَقَعَ عَلَى بَهِيمَةٍ فَاقْتُلُوهُ وَاقْتُلُوا الْبَهِيمَةَ ‏”‏ ‏.‏

Grade:   Sahih (Darussalam)   

Reference   : Sunan Ibn Majah 2564

In-book reference   : Book 20, Hadith 32English translation   : Vol. 3, Book 20, Hadith 2564.

300. ሐመድ እስኪሞቱ ድረስ ሶስት ሰዎችን  በቀስት ገትሮ  ገደላቸው

Sa’id bin Jubair (RAA) narrated, ‘The Messenger of Allah (ﷺ) killed three men on the day of Badr while they were in bonds (by throwing arrows at them until they died).’ Related by Abu Dawud.

ሰዒድ ቢን ጁበይር እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) በበድር ቀን ሶስት ሰዎችን ታስረው ሳሉ ገደሏቸው (እስኪሞቱ ድረስ ቀስቶችን በመገተር)”።

وَعَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ; { أَنَّ رَسُولَ اَللَّهِ ‏- صلى الله عليه وسلم ‏-قَتَلَ يَوْمَ بَدْرٍ ثَلَاثَةً صَبْراً } أَخْرَجَهُ أَبُو دَاوُدَ فِي “اَلْمَرَاسِيلِ” وَرِجَالُهُ ثِقَاتٌ 1‏ .‏

‏1 ‏- ضعيف؛ لإرساله.‏ وهو في “المراسيل” برقم ( 337 )‏.‏

Sunnah.com reference   : Book 11, Hadith 27

English translation   : Book 11, Hadith 1323

Arabic reference   : Book 11, Hadith 1297