አብና መንፈስ ቅዱስ ለምን አልተለዋወጡም?

 


22. ክርስቲያኖች “አምላክ ነው” የሚሉት “ዘለዓለማዊው ልጅ” (ወልድ) “ሰው” ከሆነና አብና መንፈስ ቅዱስ ካልተለዋወጡ ኢየሱስ ይህን የመሰለ ድንቅ ነገር ለምን ሳይናገር ቀረ?

ቀደም ሲል እንደተመለከትነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነቱን በቃልም ሆነ በተግባር አረጋግጧል፡፡ ይህ ጥያቄ ቁጥር ለመሙላት እንጂ በአስተውሎት የተጠየቀ አለመሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ለመሆኑ አላህ በቁርኣን ውስጥ ስላለመለወጡ ተናግሯልን? እስኪ የቱ ጋር?