በወንድም አማኑኤል እንዳለ የተዘጋጁ ጽሑፎች
- ኢየሱስ የራሱ ልጅ የራሱ አባት ነውን? ለኢየሱስ ብቻ አስተምህሮ የተሰጠ ምላሽ
- ለምን የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን (Only Jesus) አባል አልሆንኩም? ክፍል አንድ
- “እኔን ያየ አብን አይቷል” – ለሰባልዮሳውያን ምላሽ
- ኢየሱስ አብ ከሆነ እነሆ ስህተቱ ከእግዜሩ ሆነ
- ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስና የኢየሱስ ብቻ (Only Jesus) አስተምህሮ
ወንድም አማኑኤል እንዳለ የElectrical Engineering ምሩቅና የፕሮጀክት ማኔጅመንት ባለሙያ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በፕሮጀክት ማኔጅመንት ሁለተኛ ዲግሪውን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
