አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 12

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 12

በወንድም ማክ


እስልማዊ የሐዲስ መጻሕፍት ብዙ አስገራሚ፣ አስቂኝና አስደንጋጭ ታሪኮችንና ትምህርቶችን በውስጣቸው ይዘዋል። በዚህ ተከታታይ ጽሑፍ የኛን አስተያየት ሳናክል በሐዲሳት መጻሕፍት ውስጥ የሚገኙ ወጎችንና ትምህርቶችን እናቀርባለን። አንባቢያንም እግዚአብሔር አምላክ የሰጣቸውን አእምሮ በመጠቀም እንዲመዝኗቸው እናበረታታለን።

  1. በትንሳኤ ቀን አንድ ትልቅ ወፍራም ሰው ይመጣል

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “On the  Day of  Resurrection, a  huge  fat  man will  come who will  not  weigh, the  weight of the  wing of a  mosquito in Allah’s Sight.” and then the Prophet (ﷺ) added, ‘We shall not give them any weight on the Day of Resurrection ‘ (18.105)

“አቡ ሁረይራ(ረ.ዓ)  እንደተረከው፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ፦  በትንሳኤ  ቀን አንድ ትልቅ ወፍራም ሰው ይመጣል (እርሱም)  በአላህ ፊት (ሲታይ) የቢንቢ ክንፍ ሚዛን(ክብደት) እንኳን አይኖረውም። ነቢዩም ﷺ አክለው ይህንን ቀሩ (የቁርአን አያ) (18:105):-ለእነሱም በትንሣኤ ቀን (ጠቃሚ) ሚዛንን አናቆምላቸውም፡፡

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ أَبِي مَرْيَمَ، أَخْبَرَنَا الْمُغِيرَةُ، قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو الزِّنَادِ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏”‏ إِنَّهُ لَيَأْتِي الرَّجُلُ الْعَظِيمُ السَّمِينُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ لاَ يَزِنُ عِنْدَ اللَّهِ جَنَاحَ بَعُوضَةٍ وَقَالَ اقْرَءُوا ‏{‏فَلاَ نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا‏}‏ ‏”‌‏.‏ وَعَنْ يَحْيَى بْنِ بُكَيْرٍ عَنِ الْمُغِيرَةِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ عَنْ أَبِي الزِّنَادِ مِثْلَهُ‏.‏

Collection Sahih Bukhari Dar-us-Salam

reference Hadith 4729

In-book reference Book 65, Hadith 4729

USC-MSA web (English) reference Volume 6, Book 60, Hadith 253 Related Qur’an verses 18.105

  1. ሙሐመድ ዓሊ የልጁ ባል ስለሆነ መድሎ ሲያደርግለት

Narrated Buraida:- The Prophet (ﷺ) sent   Ali to  Khalid to bring the  Khumus (of  the  booty) and I  hated  Ali, and Ali had taken a  bath (after a  sexual  act  with a  slave-girl from the  Khumus). I said to Khalid, “Don’t you see this (i.e. Ali)?” When we reached the Prophet (ﷺ) I mentioned that to him. He said, “O Buraida! Do you hate `Ali?” I said, “Yes.” He said, “Do you hate him, for he deserves more than that from the Khumlus.”

ቡረይዳ እንደተረከው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) አሊን (ረ.ዓ)  ወደ ኻሊድ (ረ.ዓ)  ኹሙስ (ከተማረኩ ሴቶች መካከል) እንዲያመጣ  ላኩት እኔ አሊን  እጅግ ጠላሁት። (أُبْغِضُ) (የጠላሁበት ምክንያት አለኝ)። አሊ ከኹሙስ ሴቶች (ከምርኮ  ባሪያ  ሴቶች ጋር ግብረ ሥጋ ፈፅሞ)  ገላውን እየታጠበ ነበር። ለኻሊድም “ይሄንን የሚሰራው(አሊን ማለት ነው) አይታይህምን?” አልኩት። ወደ ነቢዩ (ﷺ) ስንደርስ የሰራውን ሰራ ገለጽኩላቸው (አሊ የሰራውን)። ነብዩም  (ﷺ) እንደዚህ አሉኝ  “ቡረይዳ ሆይ! አሊን ትጠላዋለህን? እኔም “አዎን” አልኳቸው። ነብዩም (ﷺ) መልሰው “አትጥላው (لاَ تُبْغِضْهُ) ከኹሙስ (ከምርኮኛ ሴቶች) ከዚህም በላይ ይገቡታል።”

حَدَّثَنِي مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ، حَدَّثَنَا رَوْحُ بْنُ عُبَادَةَ، حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ سُوَيْدِ بْنِ مَنْجُوفٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ بُرَيْدَةَ، عَنْ أَبِيهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم عَلِيًّا إِلَى خَالِدٍ لِيَقْبِضَ الْخُمُسَ وَكُنْتُ أُبْغِضُ عَلِيًّا، وَقَدِ اغْتَسَلَ، فَقُلْتُ لِخَالِدٍ أَلاَ تَرَى إِلَى هَذَا فَلَمَّا قَدِمْنَا عَلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم ذَكَرْتُ ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ ‏”‏ يَا بُرَيْدَةُ أَتُبْغِضُ عَلِيًّا ‏”‌‏.‏ فَقُلْتُ نَعَمْ‏.‏ قَالَ ‏”‏ لاَ تُبْغِضْهُ فَإِنَّ لَهُ فِي الْخُمُسِ أَكْثَرَ مِنْ ذَلِكَ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 4350

In-book reference : Book 64, Hadith 377

USC-MSA web (English) reference : Vol. 5, Book 59, Hadith 637  (deprecated numbering scheme)

  1. የግብረ ሥጋ ግንኙነት የፈፀመችን በድንጋይ ወግሯችሁ ግደሏት

Narrated Zaid bin Khalid and Abu Huraira the Prophet (ﷺ) said, “O Unais!  Go to the wife of this (man) and if she confesses (that she has committed illegal sexual intercourse), then stone her to death.”

ዘይድ ቢን-ኻሊድ እና አቡ ሁረይራ እንደተረኩት ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ዩናይስ ሆይ! ወደዚህ (ሰው) ሚስት ኺድ እና እሷ (ሕገ-ወጥ  የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንደፈፀመች) ከተናዘዘች ከዚያም  በድንጋይ  ወግሯችሁ  ግደሏት።”

حَدَّثَنَا أَبُو الْوَلِيدِ، أَخْبَرَنَا اللَّيْثُ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ، عَنْ زَيْدِ بْنِ خَالِدٍ، وَأَبِي، هُرَيْرَةَ رضى الله عنهما عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ وَاغْدُ يَا أُنَيْسُ إِلَى امْرَأَةِ هَذَا، فَإِنِ اعْتَرَفَتْ فَارْجُمْهَا ‏”‌‏.‏

Reference  : Sahih al-Bukhari 2314, 2315

In-book reference  : Book 40, Hadith 14

USC-MSA web (English) reference  : Vol. 3, Book 38, Hadith 508  (deprecated numbering scheme).

  1. ቁርዓን በትንሳኤ ቀን ልክ እንደ ሐመር ሰው ይመጣል

It was narrated from Ibn Buraidah that his father told that the Messenger of Allah ﷺ said “The Quran will come on the Day of Resurrection, like a pale man, and will say: ‘I am the one that kept you awake at night and made you thirsty during the day.”

ከኢብኑ ቡራይዳ እንደተዘገበው የእሱ አባት እንደነገረው የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ “ቁርዓን በትንሳኤ ቀን ልክ እንደ ሐመር ሰው ሆኖ ይመጣል። እና እንዲህ ይላል “በሌሊት እንድትነቁ  እና ቀን ቀን እንድትጠሙኝ ያደረኳችሁ እኔ ነኝ” ይላቸዋል።

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ بَشِيرِ بْنِ مُهَاجِرٍ، عَنِ ابْنِ بُرَيْدَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ يَجِيءُ الْقُرْآنُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كَالرَّجُلِ الشَّاحِبِ فَيَقُولُ أَنَا الَّذِي أَسْهَرْتُ لَيْلَكَ وَأَظْمَأْتُ نَهَارَكَ ‏”‏ ‏.‏

Classification Hasan (Good)

References• Sunan Ibn Majah, Vol. 5, Book of Etiquette, Hadith 3781

Sunan Ibn Majah, Book of Etiquette, Hadith 3781

  1. አንድ ሰው በሕመም ላይ መስገድ ይችላል ?

Narrated Aisha:- “One of the wives of Allah’s Messenger (ﷺ) joined him in Itikaf and she noticed blood and yellowish discharge (from her private parts) and put a dish under her when she prayed.”

አይሻ እንዳስተላለፈችው ከአላህ መልእክተኛ ﷺ ሚስቶች አንዷ ኢትካፍ አብራ ገባች። ነገር ግን ከብልቷ ደምና ቢጫ ፈሳሽ ሲፈስ ተሰማት። ስትሰግድ ከስሯ ሰሃን ታስቀምጥ ነበር።

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ، قَالَ حَدَّثَنَا يَزِيدُ بْنُ زُرَيْعٍ، عَنْ خَالِدٍ، عَنْ عِكْرِمَةَ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتِ اعْتَكَفَتْ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم امْرَأَةٌ مِنْ أَزْوَاجِهِ، فَكَانَتْ تَرَى الدَّمَ وَالصُّفْرَةَ، وَالطَّسْتُ تَحْتَهَا وَهْىَ تُصَلِّي‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 310

In-book reference : Book 6, Hadith 15USC-MSA web (English)

reference : Vol. 1, Book 6, Hadith 307(deprecated numbering scheme)

ኢቲካፍ ማለት የመጨረሻ አስር ቀናቶች  ከመስኪድ ሳትወጣ ቁርዓን እያነበብክ በአላህ ፊት መቆየት

  1. እንቁላል የሰረቀው ሰው ላይ የተላለፈበት እርምጃ

Narrated Jabir ibn Abdullah:- A thief was brought to the Prophet (ﷺ). He said: Kill him. The people said: He has committed theft, Messenger of Allah! Then he said: Cut off his hand. So his (right) hand was cut off. He was brought a second time and he said: Kill him. The people said: He has committed theft, Messenger of Allah! Then he said: Cut off his foot.So his (left) foot was cut off. He was brought a third time and he said: Kill him.The people said: He has committed theft, Messenger of Allah! So he said: Cut off his hand. (So his (left) hand was cut off.) He was brought a fourth time and he said: Kill him. The people said: He has committed theft, Messenger of Allah! So he said: Cut off his foot. So his (right) foot was cut off.He was brought a fifth time and he said: Kill him. So we took him away and killed him. We then dragged him and cast him into a well and threw stones over him.

ጃቢር ኢብን አብዱላህ እንደተረከው እንቁላል የሰረቀ ሌባ ወደ ነቢዩ (ﷺ) አመጣን። ነቢዩም “ግደሉት” አለን። ሰዎቹም መልሰው “ስርቆት ፈፅሞ ነው” አሉት። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) “ከዚያም የእሱን (ቀኝ) እጅ ቆረጡት” አላቸው። ለሁለተኛ ጊዜ አመጡት። ነቢዩም መልሶ “ግደሉት” አለ ። ሕዝቦቹ መልሰው “ስርቆትፈፅሞ ነው” አሉ ። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) “እግሩን ቁረጡት” አለ። ከዚያም (ግራ) እግሩን ቆረጡት። ለሶስተኛ ጊዜ አመጡት። ነቢዩም መልሶ “ግደሉት” አለ። ሕዝቦቹ መልሰው “ስርት ፈፅሞ ነው” አሉ። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) “እጁን ቁረጡት” አለ። ከዚያም (ግራ) እጁን ቆረጡት። ለአራተኛ ጊዜ ይዘውት መጡ። ነቢዩም መልሶ “ግደሉት” አለ። ሕዝቦቹ መልሰው “ስርቆት ፈፅሞ ነው” አሉ። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) “እግሩን ቁረጡት” አለ። ከዚያም (ቀኝ) እግሩን ቆረጡት። ለአምስተኛ ጊዜም አመጡት። ነቢዩም መልሶ “ግደሉት” አለ። ስለዚህ ወስድነው እና ገደልነው። ከዚያ ጎትተን ወደ አንድ ጉድጓድ ውስጥ ጣልነው እና ድንጋዮችን በላዩ ላይ ከመርን።”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُبَيْدِ بْنِ عَقِيلٍ الْهِلاَلِيُّ، حَدَّثَنَا جَدِّي، عَنْ مُصْعَبِ بْنِ ثَابِتِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ الزُّبَيْرِ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ الْمُنْكَدِرِ، عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ جِيءَ بِسَارِقٍ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ‏”‏ اقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏ فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّمَا سَرَقَ ‏.‏ فَقَالَ ‏”‏ اقْطَعُوهُ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ فَقُطِعَ ثُمَّ جِيءَ بِهِ الثَّانِيَةَ فَقَالَ ‏”‏ اقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏ فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّمَا سَرَقَ ‏.‏ فَقَالَ ‏”‏ اقْطَعُوهُ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ فَقُطِعَ ثُمَّ جِيءَ بِهِ الثَّالِثَةَ فَقَالَ ‏”‏ اقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏ فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّمَا سَرَقَ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ اقْطَعُوهُ ‏”‏ ‏.‏ ثُمَّ أُتِيَ بِهِ الرَّابِعَةَ فَقَالَ ‏”‏ اقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏ فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّمَا سَرَقَ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ اقْطَعُوهُ ‏”‏ ‏.‏ فَأُتِيَ بِهِ الْخَامِسَةَ فَقَالَ ‏”‏ اقْتُلُوهُ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ جَابِرٌ فَانْطَلَقْنَا بِهِ فَقَتَلْنَاهُ ثُمَّ اجْتَرَرْنَاهُ فَأَلْقَيْنَاهُ فِي بِئْرٍ وَرَمَيْنَا عَلَيْهِ الْحِجَارَةَ ‏.‏

Grade: Hasan (Al-Albani)  حسن   (الألباني)حكم  

:Reference : Sunan Abi Dawud 4410

In-book reference : Book 40, Hadith 60

English translation : Book 39, Hadith 4396

እንቁላል መስረቁን ለማወቅ  ይቺን ያንብቡ (Sunan an-Nasa’i 4873)

  1. ክርስቲያን የነበረው የሙሐመድ ጸሐፊ

Narrated Anas:- There was a Christian who embraced Islam and read Surat-al-Baqara and Al-`Imran, and he used to write (the revelations) for the Prophet. Later on he returned to Christianity again and he used to say: “Muhammad knows nothing but what I have written for him.” Then Allah caused him to die, and the people buried him, but in the morning they saw that the earth had thrown his body out. They said, “This is the act of Muhammad and his companions. They dug the grave of our companion and took his body out of it because he had run away from them.” They again dug the grave deeply for him, but in the morning they again saw that the earth had thrown his body out. They said, “This is an act of Muhammad and his companions. They dug the grave of our companion and threw his body outside it, for he had run away from them.” They dug the grave for him as deep as they could, but in the morning they again saw that the earth had thrown his body out. So they believed that what had befallen him was not done by human beings and had to leave him thrown (on the ground).

አናስ እንደተረከው እስልምናን ተቀብሎ ሱራ አል-በቀራ እና አል-ኢምራን ያነብ የነበረ አንድ ክርስቲያን ነበር። እርሱም ለነቢዩ (ራእዮቹን)  ይጽፍለት ነበር።  በኋላም እንደገና ወደ  ክርስትና በመመለስ “መሐመድ እኔ  ከጻፍኩለት በቀር ምንም  አያውቅም” ብሎ ይናገር ነበር።  ከዚያም አላህ ይህንን ሰው ገደለውና እና ሰዎቹም ቀበሩት። ነገር ግን በማግስቱ ማለዳ ምድር ሰውነቱን ወደ ውጭ ጥላው አዩ።  እነሱም “ይህ የመሐመድ እና የተከታዮቻቸው (ሶሀቦቻቸው) ተግባር ነው አሉ። ከእነሱ ሸሽቶ ስለ ነበር ተከታዮቹ (ሶሀቦቻቸው) መቃብሩን ቆፍረው አስከሬኑን አወጡት።” ብለው አወሩ። እንደገና በሚችሉት መጠን መቃብሩን በጥልቀት ቆፈሩት። ነገር ግን በማለዳ ምድር ሰውነቱን በድጋሚ ወደ ውጭ እንደጣለች አዩ።   ስለዚህ በእርሱ ላይ የደረሰው በሰው አልተሰራም ብለው አምነው እና (መሬት ላይ) ተጥሎ ተዉት።

حَدَّثَنَا أَبُو مَعْمَرٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْوَارِثِ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الْعَزِيزِ، عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ كَانَ رَجُلٌ نَصْرَانِيًّا فَأَسْلَمَ وَقَرَأَ الْبَقَرَةَ وَآلَ عِمْرَانَ، فَكَانَ يَكْتُبُ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم، فَعَادَ نَصْرَانِيًّا فَكَانَ يَقُولُ مَا يَدْرِي مُحَمَّدٌ إِلاَّ مَا كَتَبْتُ لَهُ، فَأَمَاتَهُ اللَّهُ فَدَفَنُوهُ، فَأَصْبَحَ وَقَدْ لَفَظَتْهُ الأَرْضُ فَقَالُوا هَذَا فِعْلُ مُحَمَّدٍ وَأَصْحَابِهِ، لَمَّا هَرَبَ مِنْهُمْ نَبَشُوا عَنْ صَاحِبِنَا‏.‏ فَأَلْقُوهُ فَحَفَرُوا لَهُ فَأَعْمَقُوا، فَأَصْبَحَ وَقَدْ لَفَظَتْهُ الأَرْضُ، فَقَالُوا هَذَا فِعْلُ مُحَمَّدٍ وَأَصْحَابِهِ نَبَشُوا عَنْ صَاحِبِنَا لَمَّا هَرَبَ مِنْهُمْ‏.‏ فَأَلْقَوْهُ فَحَفَرُوا لَهُ، وَأَعْمَقُوا لَهُ فِي الأَرْضِ مَا اسْتَطَاعُوا، فَأَصْبَحَ قَدْ لَفَظَتْهُ الأَرْضُ، فَعَلِمُوا أَنَّهُ لَيْسَ مِنَ النَّاسِ فَأَلْقَوْهُ‏.‏

Sahih al-Bukhari 3617

In-book : Book 61, Hadith 124

USC-MSA web (English) : Vol. 4, Book 56, Hadith 814  (deprecated)Sahih Bukhari

  1. ወንድ ልጅ ሚስቱን ለምን እንደሚመታት መጠየቅ የለበትም።

 Narrated Umar ibn al-Khattab:- The Prophet (ﷺ) said: A man will not be asked as to why he beat his wife.

ኡመር ቢን አል-ኸጣብ እንደተረከው ፦ ነብዩﷺ እንደዚህ አሉ ፦ ወንድ ልጅ ሚስቱን ለምን እንደመታት አይጠየቅም ።”

حَدَّثَنَا زُهَيْرُ بْنُ حَرْبٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ مَهْدِيٍّ، حَدَّثَنَا أَبُو عَوَانَةَ، عَنْ دَاوُدَ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الأَوْدِيِّ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ الْمُسْلِيِّ، عَنِ الأَشْعَثِ بْنِ قَيْسٍ، عَنْ عُمَرَ بْنِ الْخَطَّابِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ يُسْأَلُ الرَّجُلُ فِيمَا ضَرَبَ امْرَأَتَهُ ‏”‏ ‏.‏

Gade: Da’if  (Al-Albani)  ضعيف   (الألباني)حكم   :

Reference : Sunan Abi Dawud 2147

In-book reference : Book 12, Hadith 102

English translation : Book 11, Hadith 2142

  1. ወንድ ልጅ ለምን ሚስቱን እንደሚመታት አይጠየቅም

It was narrated that Ash’ath bin Qais said “I was a guest (at the home) of ‘Umar one night, and in the middle of the night he went and hit his wife, and I separated them. When he went to bed he said to me: ‘O Ash’ath, learn from me something that I heard from the Messenger of Allah” A  man  should  not be  asked why he  beats  his  wife, and do not go to sleep until you have prayed the Witr.”‘ And I forgot the third thing.”

አሽአት ቢን ቀይስ እንዳወሳው “በዑመር ቤት እንግዳ ነበርኩ። እኩለ ሌሊት ላይ ወደ ሚስቱ ሄዶ ይደበድባት ጀመር። እኔም ገላገልኳቸው። ወደ መኝታውም ሲሄድ ‘አሽአት ሆይ ከአላህ መልእክተኛ የተማርኳቸውን ነገሮች ከእኔ ተማር። ወንድ ሚስቱን ለምን እንደመታት መጠየቅ የለበትም። ዊትርን ሳትጸልይ ወደ መኝታህ አትሂድ።’ አለኝ። ሦስተኛውን ነገር ረሳሁት።”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ يَحْيَى، وَالْحَسَنُ بْنُ مُدْرِكٍ الطَّحَّانُ، قَالاَ حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ حَمَّادٍ، حَدَّثَنَا أَبُو عَوَانَةَ، عَنْ دَاوُدَ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الأَوْدِيِّ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ الْمُسْلِيِّ، عَنِ الأَشْعَثِ بْنِ قَيْسٍ، قَالَ ضِفْتُ عُمَرَ لَيْلَةً فَلَمَّا كَانَ فِي جَوْفِ اللَّيْلِ قَامَ إِلَى امْرَأَتِهِ يَضْرِبُهَا فَحَجَزْتُ بَيْنَهُمَا فَلَمَّا أَوَى إِلَى فِرَاشِهِ قَالَ لِي يَا أَشْعَثُ احْفَظْ عَنِّي شَيْئًا سَمِعْتُهُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ “‏ لاَ يُسْأَلُ الرَّجُلُ فِيمَ يَضْرِبُ امْرَأَتَهُ وَلاَ تَنَمْ إِلاَّ عَلَى وِتْرٍ ‏”‏ ‏.‏ وَنَسِيتُ الثَّالِثَةَ ‏.‏ حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ خَالِدِ بْنِ خِدَاشٍ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ مَهْدِيٍّ، حَدَّثَنَا أَبُو عَوَانَةَ، بِإِسْنَادِهِ نَحْوَهُ ‏.‏

Grade: Hasan (Darussalam)

Reference : Sunan Ibn Majah 1986

In-book reference : Book 9, Hadith 142

English translation : Vol. 3, Book 9, Hadith 1986

  1. የአላህ መልእክተኛ መንጋጋው እስኪታይ ሳቀ

Narrated Aisha, Ummul Mu’minin When the Messenger of Allah (ﷺ) arrived after the expedition to Tabuk or Khaybar (the narrator is doubtful), the  draught raised an end of a curtain which was hung in front of her store-room, revealing some  dolls which  belonged to  her. He asked: What is this? She replied: My dolls. Among them he saw a horse with wings made of rags, and asked: What is this I see among them? She replied: A horse. He asked: What is this that it has on it?  She replied: Two wings. He asked: A horse with two wings? She replied: Have you not heard that Solomon had horses with wings? She said: Thereupon the Messenger of Allah (ﷺ) laughed so heartily that I could see his molar teeth.

የምዕመናን እናት አይሻ(ረ.ዓ) እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛ ከኸይበር ወይም ከታቡክ ወረራ በኋላ ወደ ቤት ሲመለስ ነፋሻማ  አየር የእቃ ቤቱን መጋረጃ ወደ ላይ ገለበው። ያኔም ጥቂት የአይሻን  አሻንጉሊቶችን ተመለከተ። ነብዩም(ﷺ) “ይህ ምንድን ነው?” ብሎ ጠየቃት። እሷም(አይሻ) “የኔ  አሻንጉሊቶች ናቸው” አለች። ከነሱም ውስጥ (ከአሻንጉሊቶቹ) ከመጥረጊያ ንቃይ የተሰራ ክንፍ ያለው ፈረስ አየ። ነብዩም መልሶ “ይህ (ከአሻንጉሊቶች) ጋር  የማየው ምንድን ነው አሏት?” አይሻም መልሳ  “ፈረስ ነው” አለች። ነብዩም መልሶ (ﷺ)  “ያ ከላዩ ላይ ያለው ምንድን ነው?” አላት። (አይሻም) መልሳ “ሁለት ክንፎች” አለች። እርሱም መልሶ  “ሁለት ክንፍ ያለው ፈረስ?” አላት። እይሻም መልሳ “ሰሎሞን ክንፎች ያሏቸው ፈረሶች እንደ ነበሩት አልሰማህም እንዴ?” እርሷም(አይሻ) መልሳ  “ያኔ የአላህ መልእክትኛ ﷺ  መንጋጋቸው  እስኪታይ ከልባቸው ሳቁ” አለች።

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَوْفٍ، حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ أَبِي مَرْيَمَ، أَخْبَرَنَا يَحْيَى بْنُ أَيُّوبَ، قَالَ حَدَّثَنِي عُمَارَةُ بْنُ غَزِيَّةَ، أَنَّ مُحَمَّدَ بْنَ إِبْرَاهِيمَ، حَدَّثَهُ عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ عَائِشَةَ، رضى الله عنها قَالَتْ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غَزْوَةِ تَبُوكَ أَوْ خَيْبَرَ وَفِي سَهْوَتِهَا سِتْرٌ فَهَبَّتْ رِيحٌ فَكَشَفَتْ نَاحِيَةَ السِّتْرِ عَنْ بَنَاتٍ لِعَائِشَةَ لُعَبٍ فَقَالَ ‏”‏ مَا هَذَا يَا عَائِشَةُ ‏”‏ ‏.‏ قَالَتْ بَنَاتِي ‏.‏ وَرَأَى بَيْنَهُنَّ فَرَسًا لَهُ جَنَاحَانِ مِنْ رِقَاعٍ فَقَالَ ‏”‏ مَا هَذَا الَّذِي أَرَى وَسْطَهُنَّ ‏”‏ ‏.‏ قَالَتْ فَرَسٌ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ وَمَا هَذَا الَّذِي عَلَيْهِ ‏”‏ ‏.‏ قَالَتْ جَنَاحَانِ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ فَرَسٌ لَهُ جَنَاحَانِ ‏”‏ ‏.‏ قَالَتْ أَمَا سَمِعْتَ أَنَّ لِسُلَيْمَانَ خَيْلاً لَهَا أَجْنِحَةٌ قَالَتْ فَضَحِكَ حَتَّى رَأَيْتُ نَوَاجِذَهُ ‏.‏

Grade : Sahih (Al-Albani)صحيح   (الألباني)حكم  

:Reference: Sunan Abi Dawud 4932

In-book reference: Book 43, Hadith 160

English translation: Book 42, Hadith 4914

  1. ሙሐመድ የጦርነት ትዕይንት አይሻን ጋበዛት

A’isha reported that some Abyssinians came and gave a demonstration of armed fight on the ‘Id day in the mosque. The Apostle of Allah (ﷺ) invited me (to see that fight). I placed my head on his shoulder and began to see their sport till it was I who turned away from watching them.

አይሻ እንደተረከችው “የተወሰኑ የአቢሲኒያን ሰዎች በኢድ ቀን በመስጊድ ውስጥ ወታደራዊ ትዕይንት እያሳዩ ነበር። የአላህ መልዕክተኛም (ﷺ) ድብድቡን እንዳይ ጋበዙኝ። እስኪበቃኝና መመልከት እስካቆም ድረስ ጭንቅላቴን ትከሻቸው ላይ ደገፍ አድርጌም ስፖርቱን ተከታተልኳቸው።”…

حَدَّثَنَا زُهَيْرُ بْنُ حَرْبٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ جَاءَ حَبَشٌ يَزْفِنُونَ فِي يَوْمِ عِيدٍ فِي الْمَسْجِدِ فَدَعَانِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَوَضَعْتُ رَأْسِي عَلَى مَنْكِبِهِ فَجَعَلْتُ أَنْظُرُ إِلَى لَعِبِهِمْ حَتَّى كُنْتُ أَنَا الَّتِي أَنْصَرِفُ عَنِ النَّظَرِ إِلَيْهِمْ.

Reference : Sahih Muslim 892f

In-book reference : Book 8, Hadith 21

USC-MSA web (English) reference : Book 4, Hadith 1943  (deprecated numbering scheme).

  1. መሐመድ ከመጽሐፉ ባለቤቶች አላህ ያላዘዘውን ነገሮች ይኮርጅና ያደርግ ነበር

Narrated Ibn `Abbas The Prophet (ﷺ) used to copy the people of the Scriptures in matters in which there was no order from Allah. The people of the Scripture used to let their hair hang down while the pagans used to part their hair. So the Prophet (ﷺ) let his hair hang down first, but later on he parted it.

ኢብን አባስ እንደተረኩት  ነቢዩ(ﷺ) ከመጽሃፉ ባለቤቶች አላህ ያላዘዛቸውን ነገሮች ይኮርጁ (ኮፒ) ያደርጉ ነበር። የመጽሐፉ ባለቤቶች ጸጉራቸውን ወደ ታች ሳይከፍሉ ይለቁት ነበር ነገር ግን ጣኦት አምላኪያን ጸጉራቸውን ለሁለት ከፍለው ይለቁት  ነበር። ነብዩም(ﷺ)  መጀመሪያ ጸጉራቸውንሳይከፍሉ ወደታች ይለቁ ነበር በኋላ ላይ ግን ከፍሎ ይለቅ ነበር::

حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ يُونُسَ، حَدَّثَنَا إِبْرَاهِيمُ بْنُ سَعْدٍ، حَدَّثَنَا ابْنُ شِهَابٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُحِبُّ مُوَافَقَةَ أَهْلِ الْكِتَابِ فِيمَا لَمْ يُؤْمَرْ فِيهِ، وَكَانَ أَهْلُ الْكِتَابِ يَسْدِلُونَ أَشْعَارَهُمْ، وَكَانَ الْمُشْرِكُونَ يَفْرُقُونَ رُءُوسَهُمْ، فَسَدَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم نَاصِيَتَهُ، ثُمَّ فَرَقَ بَعْدُ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 5917

In-book reference: Book 77, Hadith 132

USC-MSA web (English) reference: Vol. 7, Book 72, Hadith 799(deprecated numbering scheme)

  1. ሁሉም ነቢያት እረኞች ነበሩ

Narrated Jabir bin `Abdullah: We were with Allah’s Messenger (ﷺ) picking the fruits of the ‘Arak trees, and Allah’s Messenger (ﷺ) said, “Pick the black fruit, for it is the best.” The companions asked, “Were you a shepherd?” He replied, “There was no prophet who was not a shepherd.”

ጃቢር ቢን አብደላህ እንደተረከው፦ ከአላህ መልዕክተኛ (ﷺ)  ጋር ሆነን ከአራክ ዛፎች ላይ ፍሬ እየለቀምን ነበር።  የአላህ መልእክተኛም (ﷺ) እንዲህ አለ “ጥቁር ፍሬውን ልቀሙ።  እሱ ምርጡ ነውና።” ሰሃቦችም “እረኛ ነበርክ እንዴ?” ብለው ጠየቁት። እሱም “እረኛ ያልነበረ ነቢይ የለም” ብሎ መለሰላቸው።”

حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، أَنَّ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كُنَّا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَجْنِي الْكَبَاثَ، وَإِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏”‏ عَلَيْكُمْ بِالأَسْوَدِ مِنْهُ، فَإِنَّهُ أَطْيَبُهُ ‏”‌‏.‏ قَالُوا أَكُنْتَ تَرْعَى الْغَنَمَ قَالَ ‏”‏ وَهَلْ مِنْ نَبِيٍّ إِلاَّ وَقَدْ رَعَاهَا ‏”‌‏.‏

Reference   : Sahih al-Bukhari 3406

In-book reference   : Book 60, Hadith 79

USC-MSA web (English) reference   : Vol. 4, Book 55, Hadith 618 (deprecated numbering scheme)

  1. በጁምዓ ዕለት የሚደረግ ጸሎት ለነቢዩ ይቀርብለታል!

Aws b. Aws reported the Messenger of Allah (ﷺ) as saying:- Among the most excellent of your days is Friday; so invoke many blessings on me on that day, for your blessing will be submitted to me. They (the Companions) asked: Messenger of Allah, how can our blessings be submitted to you, when your body has decayed? He (ﷺ) said: Allah has prohibited the earth from consuming the bodies of Prophets.

አውሥ ቢን አውሥ እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንደተናገሩት “ከቀኖቻችሁ ሁሉ ምርጡ ጁምኣ(አርብ) ነው። በዛ ቀን አብዝታችሁ በኔ ላይ  ጸልዩ።  ጸሎታችሁ ለኔ ይቀርባልና።” ተከታዮቻቸው (ሰሃቦች) “አንተ ሞተህ ሰውነትህ ከበሰበሰበ በኋላ  ጸሎታችን እንዴት ወደ አንተ ሊደርስ ይችላል?” አሉ። ነቢዩም (ﷺ) መልሰው “አላህ መሬት የነቢያትን ሰውነት እንዳትበላ (እንዳታበሰብስ) ከልክሏታል” አላቸው።

حَدَّثَنَا الْحَسَنُ بْنُ عَلِيٍّ، حَدَّثَنَا الْحُسَيْنُ بْنُ عَلِيٍّ الْجُعْفِيُّ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَزِيدَ بْنِ جَابِرٍ، عَنْ أَبِي الأَشْعَثِ الصَّنْعَانِيِّ، عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فَأَكْثِرُوا عَلَىَّ مِنَ  الصَّلاَةِ فِيهِ فَإِنَّ  صَلاَتَكُمْ مَعْرُوضَةٌ عَلَىَّ ‏”‏ ‏.‏ قَالَ فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ وَكَيْفَ تُعْرَضُ  صَلاَتُنَا عَلَيْكَ وَقَدْ أَرِمْتَ قَالَ يَقُولُونَ بَلِيتَ ‏.‏ قَالَ ‏”‏ إِنَّ اللَّهَ تَبَارَكَ وَتَعَالَى حَرَّمَ عَلَى الأَرْضِ أَجْسَادَ الأَنْبِيَاءِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِمْ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Al-Albani)صحيح   (الألباني)حكم    

:Reference: Sunan Abi Dawud 1531

In-book reference: Book 8, Hadith 116

English translation: Book 8, Hadith 1526

  1. ሙስሊሞች ከወንዳገረድ ኋላ መስገድ የለባቸውም

Narrated ‘Ubaid-Ullah bin Adi bin Khiyar I went to ‘Uthman bin  Affan while he was  besieged, and said to him, “You are the  chief of all Muslims in general and you see what has  befallen you.  We are led in the  Salat (prayer) by a  leader of  Al-Fitan ( trials and  afflictions etc.) and we are afraid of being  sinful in following him.” ‘Uthman said. “As-Salat (the prayers) is the  best of  all  deeds so when the people do  good deeds do the  same with them and when they do bad deeds, avoid those bad deeds.” Az-Zuhri said, “In our opinion one  should  not offer  Salat behind an  effeminate person unless there is  no  alternative.”

ዑበይድ-ኡላህ ቢን አዲ ቢን ኪያር እንደተረከው፡- ወደ  ዑስማን ቢን ዐፋን  በተከበበ  ጊዜ ሄጄ ነበር እና እንደዚህ አልኩት “አንተ  የሁሉም  ሙስሊም አለቃ (ኢማም) ነህ እና የደረሰብህ  ጫና ታያለህ። በሰላት (በስግደት) የምንመራው በአል-ፊትን መሪ (በፈተና እና  በመከራ ወዘተ) ነው። እርሱንም በመከተል  ኃጢአተኞች እንዳንሆን  እንፈራለን። ኡስማን መልሶ “ሰላት ከመልካም ስራዎች ሁሉ  ምርጡ ነው። ስለዚህ ሰዎች መልካም ሲሰሩ ከዐነርሱ ጋር ተባበሩ። መጥፎ ሲሰሩ መጥፎውን አትከተሉ ። አዝ-ዙሀሪ እንዲህ አለ “በእኔ  አመለካከት አማራጭ ካልጠፋ በስተቀር ማንም  ሰው ከወንዳገረድ ኋላ መስገድ የለበትም።”

قَالَ أَبُو عَبْدِ اللَّهِ وَقَالَ لَنَا مُحَمَّدُ بْنُ يُوسُفَ حَدَّثَنَا الأَوْزَاعِيُّ، حَدَّثَنَا الزُّهْرِيُّ، عَنْ حُمَيْدِ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عَدِيِّ بْنِ خِيَارٍ، أَنَّهُ دَخَلَ عَلَى عُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ ـ رضى الله عنه ـ وَهْوَ مَحْصُورٌ فَقَالَ إِنَّكَ إِمَامُ عَامَّةٍ، وَنَزَلَ بِكَ مَا تَرَى وَيُصَلِّي لَنَا إِمَامُ فِتْنَةٍ وَنَتَحَرَّجُ‏.‏ فَقَالَ الصَّلاَةُ أَحْسَنُ مَا يَعْمَلُ النَّاسُ، فَإِذَا أَحْسَنَ النَّاسُ فَأَحْسِنْ مَعَهُمْ، وَإِذَا أَسَاءُوا فَاجْتَنِبْ إِسَاءَتَهُمْ‏.‏ وَقَالَ الزُّبَيْدِيُّ قَالَ الزُّهْرِيُّ لاَ نَرَى أَنْ يُصَلَّى خَلْفَ الْمُخَنَّثِ إِلاَّ مِنْ ضَرُورَةٍ لاَ بُدَّ مِنْهَا‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 695

In-book reference : Book 10, Hadith 90

USC-MSA web (English) reference : Vol. 1, Book 11, Hadith 663  (deprecated numbering scheme)

  1. ነቢዩ ቲሸርቱን ገልጦ መስሳም ጀመረ

AbdurRahman ibn AbuLayla, quoting Usayd ibn Hudayr, a man of the  Ansar, said that while he was given to  jesting and was  talking to the people and  making them  laugh, the Prophet (ﷺ) poked him  under the ribs with a stick. He said: Let me take retaliation. He said:  Take retaliation. He said: You are wearing a shirt but I am not. The Prophet (ﷺ) then raised his shirt and the man embraced him and began to kiss his side. Then he said: This is what I wanted, Messenger of Allah!

አብዱረህማን ኢብኑ አቡለይላ ኡሰይድ ኢብኑ ሁዳይርን ጠቅሰው እንዲህ ብለዋል “አንድ የአንሳር ሰው ከሰዎች ጋር   እየተጨዋወተና  እያሳቃቸው ነበር። የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ)  መጡና  ከጎድን  አጥንቱ   በታች  በእንጨት  ወጋ  አደረጉት። እርሱም መልሶ “እኔ ደግሞ  አፀፋዬን ልመልስ” አላቸው ። ነቢዩም “እሺ አፀፋውን መልስልኝ” አለ። እርሱም መልሶ “አንተ ቲሸርት  ለብሰካል እኔ አለበስኩም።” አለ። ነቢዩም ቲሸርቱን ሲገልጥ ሰውዬው እቀፈውና ጎኑን ይስመው ጀመር።  የአላህ  መልዕክተኛ  (ﷺ) ሆይ “ይህንን ነበር ምፈልገው።” አለ።

حَدَّثَنَا عَمْرُو بْنُ عَوْنٍ، أَخْبَرَنَا خَالِدٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِي لَيْلَى، عَنْ أُسَيْدِ بْنِ حُضَيْرٍ، – رَجُلٍ مِنَ الأَنْصَارِ – قَالَ بَيْنَمَا هُوَ يُحَدِّثُ الْقَوْمَ وَكَانَ فِيهِ مِزَاحٌ بَيْنَا يُضْحِكُهُمْ فَطَعَنَهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِي خَاصِرَتِهِ بِعُودٍ فَقَالَ أَصْبِرْنِي ‏.‏ فَقَالَ ‏

“‏ اصْطَبِرْ ‏” ‏.‏ قَالَ إِنَّ عَلَيْكَ قَمِيصًا وَلَيْسَ عَلَىَّ قَمِيصٌ ‏.‏ فَرَفَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم عَنْ قَمِيصِهِ فَاحْتَضَنَهُ وَجَعَلَ يُقَبِّلُ كَشْحَهُ قَالَ إِنَّمَا أَرَدْتُ هَذَا يَا رَسُولَ اللَّهِ ‏.‏

Collection Sunan Abu Dawud Dar-us-Salam

 ReferenceHadith 5224

Ahmad Hasan translation Hadith 5205

USC-MSA web (English) reference Book 41, Hadith 5205

  1. የሙመድ ጸጉር ቀይ ነው

Ibn Mauhab also said that Um Salama had shown him the red hair of the Prophet(ﷺ).

ኢብኑ ሙሃብምእንደተረከው ኡም ሰላማ የነብዩን (ﷺ) ቀይ ፀጉር እንዳሳየችው ተናግሯል።

قَالَ لَنَا أَبُو نُعَيْمٍ حَدَّثَنَا نُصَيْرُ بْنُ أَبِي الأَشْعَثِ، عَنِ ابْنِ مَوْهَبٍ، أَنَّ أُمَّ سَلَمَةَ، أَرَتْهُ شَعَرَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَحْمَرَ

Reference : Sahih al-Bukhari 5898

In-book reference : Book 77, Hadith 115

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 72, Hadith 785

  1. የጅብ ስጋ ሃላል ነው

 Ibn Abi Ammar said “I asked Jabir bin Abdullah: ‘Is the hyena game?’ He said: ‘Yes’ He said: “I said: ‘Can it be eaten?’ He said: ‘Yes.'” He said: “I said: ‘Did the Messenger of Allah say that?’ He said: ‘Yes.'”

ኢብን-አቢ ዐማር እንዲህ ብሏል “ጃቢር ቢን አብደላህ ጠየኩት ‘ጅብ ማደን ይፈቀዳልን? እሱም “አዎ” አለ። እኔም “ይበላልን?” አልኩት።  እሱም “አዎ” አለ። እኔም “የአላህ መልዕክተኛ ነው ይህን ያሉት?” አልኩት። እሱም “አዎ” አለ።

حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ مَنِيعٍ، حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، أَخْبَرَنَا ابْنُ جُرَيْجٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُبَيْدِ بْنِ عُمَيْرٍ، عَنِ ابْنِ أَبِي عَمَّارٍ، قَالَ قُلْتُ لِجَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الضَّبُعُ أَصَيْدٌ هِيَ قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ آكُلُهَا قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ قُلْتُ أَقَالَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ نَعَمْ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ ‏.‏ قَالَ عَلِيُّ بْنُ الْمَدِينِيِّ قَالَ يَحْيَى بْنُ سَعِيدٍ وَرَوَى جَرِيرُ بْنُ حَازِمٍ هَذَا الْحَدِيثَ فَقَالَ عَنْ جَابِرٍ عَنْ عُمَرَ ‏.‏ وَحَدِيثُ ابْنِ جُرَيْجٍ أَصَحُّ ‏.‏ وَهُوَ قَوْلُ أَحْمَدَ وَإِسْحَاقَ وَالْعَمَلُ عَلَى هَذَا الْحَدِيثِ عِنْدَ بَعْضِ أَهْلِ الْعِلْمِ فِي الْمُحْرِمِ إِذَا أَصَابَ ضَبُعًا أَنَّ عَلَيْهِ الْجَزَاءَ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference : Jami at-Tirmidhi 851

In-book reference : Book 9, Hadith 44

English translation : Vol. 2, Book 4, Hadith 851

  1. አህያ እና ውሻ ጩኸት ጥቅም

Jabir ibn ‘Abdullah reported that the Messenger of Allah, may Allah bless him and grant him peace, said, “When you hear a dog barking or a donkey braying in the night, seek refuge with Allah. They see what you do not see. Shut the doors and mention the Name of Allah over them. Shaytan will not open a door which has been shut and had the name of Allah mentioned over it. Then cover the pots, tie the water-skins and cover the vessels.”

አብዱሏህ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አለ “በምሽት ውሻ ሲጮህ ወይም አህያ ሲያናፋ ከሰማችሁ ከሰይጣን በአላህ መጠበቅን እሹ። እናንተ የማታዩአቸውን እነሱ ያያሉ። የቤታችሁን በር ዝጉና በነሱ ላይ የአላህን ስም ጥሩ። ሸይጣን የአላህ ስም እየተጠራ የተዘጋን በር ከፍቶ አይገባም። ማሰሮዎቻችሁን ክደኑ። የውሀ መጠጫ እንዲሁም የተከፈት ማንኛውንም እቃ ሸፍኑት።

حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ خَالِدٍ، قَالَ‏:‏ حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ إِسْحَاقَ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَطَاءِ بْنِ يَسَارٍ، عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ‏:‏ إِذَا سَمِعْتُمْ نُبَاحَ الْكِلاَبِ أَوْ نُهَاقَ الْحَمِيرِ مِنَ اللَّيْلِ، فَتَعَوَّذُوا بِاللَّهِ، فَإِنَّهُمْ يَرَوْنَ مَالاَ تَرَوْنَ، وَأَجِيفُوا الأَبْوَابَ، وَاذْكُرُوا اسْمَ اللهِ عَلَيْهَا، فَإِنَّ الشَّيْطَانَ لاَ يَفْتَحُ بَابًا أُجِيفَ وَذُكِرَ اسْمُ اللهِ عَلَيْهِ، وَغَطُّوا الْجِرَارَ، وَأَوْكِئُوا الْقِرَبَ وَأَكْفِئُوا الآنِيَةَ‏.‏

Grade : Sahih (Al-Albani)   صـحـيـح   (الألباني) حكم    

:English reference  : Book 51, Hadith 1234

Arabic reference  : Book 1, Hadith 1234

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት