አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 19

አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 19

በወንድም ማክ


አስቂኝ እና እጅግ አስገራሚ ሙሐመድ ያስተማራቸው እና ያደረጋቸው ነገሮች

ጫማ ስታደርጉ ቀኝ እግራችሁን አስቀድሙ

Narrated Abu Huraira:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “If you want to put on your shoes, put on the right shoe first; and if you want to take them off, take the left one first. Let the right shoe be the first to be put on and the last to be taken off.”

አቡ ሁረይራ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፡- “ጫማችሁን ስታደርጉ መጀመሪያ የቀኝ ጫማችሁን አድርጉ፤ ማውለቅ ደግሞ ከፈለጋችሁ መጀመሪያ የግራ እግራችሁን አውልቁ። የቀኝ እግራች ቀዳሚ አድራጊ የግራ እግራችሁ ቀዳሚ አውላቂ ይሁን።

حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مَسْلَمَةَ، عَنْ مَالِكٍ، عَنْ أَبِي الزِّنَادِ، عَنِ الأَعْرَجِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا انْتَعَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَبْدَأْ بِالْيَمِينِ وَإِذَا نَزَعَ فَلْيَبْدَأْ بِالشِّمَالِ، لِتَكُنِ الْيُمْنَى أَوَّلَهُمَا تُنْعَلُ وَآخِرَهُمَا تُنْزَعُ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 5855

In-book reference : Book 77, Hadith 72

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 72, Hadith 747  (deprecated numbering scheme).

ሙሐመድ ከቀኝ መጀመር የሚወደው ምን ምን ነው?

Narrated `Aisha:- The Prophet (ﷺ) used to like starting from the right in performing ablution, combing his hair and putting on his shoes.

አይሻ እንደተረከችው፦ ነብዩ (ﷺ) ውዱእ ለማድረግ ፣ፀጉራቸውን በማበጠር እና ጫማ በማድረግ ከቀኝ መጀመር ይወዳሉ።

حَدَّثَنَا حَجَّاجُ بْنُ مِنْهَالٍ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، قَالَ أَخْبَرَنِي أَشْعَثُ بْنُ سُلَيْمٍ، سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنْ مَسْرُوقٍ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُحِبُّ التَّيَمُّنَ فِي طُهُورِهِ وَتَرَجُّلِهِ وَتَنَعُّلِهِ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 5854

In-book reference : Book 77, Hadith 71

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 72, Hadith 745  (deprecated numbering scheme).

አርባ ጅራፍ የተገረፈው ማን ነው?

Narrated Anas:- The Prophet (ﷺ) lashed a drunk with dateleaf stalks and shoes. And Abu Bakr gave a drunk forty lashes.

አናስ እንደተረከው፦ ነብዩ (ﷺ) አንድ ሰካራም ሰውዬን በቴምር ግንድ እና ጫማ ገረፉ። እና አቡበክርም ሰካራምን አርባ ጅራፍ ገረፈ።”

حَدَّثَنَا مُسْلِمٌ، حَدَّثَنَا هِشَامٌ، حَدَّثَنَا قَتَادَةُ، عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جَلَدَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِي الْخَمْرِ بِالْجَرِيدِ وَالنِّعَالِ، وَجَلَدَ أَبُو بَكْرٍ أَرْبَعِينَ‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 6776

In-book reference : Book 86, Hadith 5

USC-MSA web (English) reference : Vol. 8, Book 81, Hadith 767  (deprecated numbering scheme).

ሙሐመድ የጫማውን የላይኛውን ክፍል ጠረገ

He also said, “I saw the Prophet wiping over the upper part of his shoes.” Tirmidhi and Abu Dawud transmitted it.

እሱም እንዲህ አለ ነቢዩ የጫማቸውን የላይኛውን ክፍል ሲጠራርጉ አየሁ አለ። አልቲርሚዚ እና አቡ ዳውድ ዘግበውታል።”

وَعنهُ قَالَ: رَأَيْتُ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يمسح على الْخُفَّيْنِ على ظاهرهما. رَوَاهُ التِّرْمِذِيّ وَأَبُو دَاوُد

  صَحِيح   (الألباني)حكم   :

Reference : Mishkat al-Masabih 522

In-book reference : Book 3, Hadith 220

ከአይሁድ የተለየ ተግባር ፈጽሙ

Narrated Aws ibn Thabit al-Ansari:- The Messenger of Allah (ﷺ) said: Act differently from the Jews, for they do not pray in their sandals or their shoes.

አውስ ኢብኑ ሳቢት አል-አንሷሪ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ፡- “የምታደርጉትን ከአይሁዶች በተለየ መንገድ አድርጉ። እነሱ ጫማቸውን አድርገው አይሰግዱምና።

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ بْنُ مُعَاوِيَةَ الْفَزَارِيُّ، عَنْ هِلاَلِ بْنِ مَيْمُونٍ الرَّمْلِيِّ، عَنْ يَعْلَى بْنِ شَدَّادِ بْنِ أَوْسٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ خَالِفُوا الْيَهُودَ فَإِنَّهُمْ لاَ يُصَلُّونَ فِي نِعَالِهِمْ وَلاَ خِفَافِهِمْ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Al-Albani)  صحيح   (الألباني)حكم   :

Reference : Sunan Abi Dawud 652

In-book reference : Book 2, Hadith 262English translation : Book 2, Hadith 652

የነቢዩ ሁለት ያረጁ የቆዳ ጫማዎችን

Narrated `Isa bin Tahman:- Anas brought out to us two worn out leather shoes without hair and with pieces of leather straps. Later on Thabit Al-Banani told me that Anas said that they were the shoes of the Prophet.

ዒሳ ኢብኑ ተህማን እንደተረከው፡- አናስ ፀጉር የሌላቸው ሁለት ያረጁ የቆዳ ጫማዎችን እና ከቆዳ ማሰሪያዎች ጋር አመጣልን፤ በኋላ ሳቢት አል-በናኒ እንደነገረኝ አነስ “የነብዩ (ﷺ) ጫማ ናቸው” ብሏል።

حَدَّثَنِي عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ الأَسَدِيُّ، حَدَّثَنَا عِيسَى بْنُ طَهْمَانَ، قَالَ أَخْرَجَ إِلَيْنَا أَنَسٌ نَعْلَيْنِ جَرْدَاوَيْنِ لَهُمَا قِبَالاَنِ، فَحَدَّثَنِي ثَابِتٌ الْبُنَانِيُّ بَعْدُ عَنْ أَنَسٍ أَنَّهُمَا نَعْلاَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3107

In-book reference : Book 57, Hadith 16

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 53, Hadith 339  (deprecated numbering scheme).

ሙሐመድ  ጫማውን በግራው በኩል አድርጎ ሰገደ

It was narrated that ‘Abdullah bin Sa’ib said:- “I saw the Messenger of Allah (ﷺ) praying on the Day of the Conquest, and he put his shoes on his left.”

አብደላህ ኢብኑ ሳኢብ እንደተረከው “የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) በወረራው ቀን ጫማቸውን በግራቸው በኩል አድርገው ሲሰግዱ አየሁ።”

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ سَعِيدٍ، عَنِ ابْنِ جُرَيْجٍ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ عَبَّادٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ سُفْيَانَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ السَّائِبِ، قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ صَلَّى يَوْمَ الْفَتْحِ فَجَعَلَ نَعْلَيْهِ عَنْ يَسَارِهِ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference : Sunan Ibn Majah 143

1In-book reference : Book 5, Hadith 629

English translation : Vol. 1, Book 5, Hadith 1431

አርባ ጊዜ በጫማ እና በዘንባባ ዝንጣፊ መዠለጥ

Anas reported that Allah’s Apostle (ﷺ) used to strike forty times with shoes and palm branches (in case of drinking of) wine. The rest of the hadith is the same and there is no mention of pastures and towns.

አነስ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) (ወይን የሚጠጡ) ሰዎችን አርባ ጊዜ በጫማ እና በዘንባባ ዝንጣፊ ይመቱ ነበር። የተቀረው ሐዲስ ተመሳሳይ ሲሆን እና ስለ ግጦሽ እና ስለ ከተማዎች ምንም አልተጠቀሰም።”

وَحَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسٍ، أَنَّوسلم كَانَ يَضْرِبُ فِي الْخَمْرِ بِالنِّعَالِ وَالْجَرِيدِ أَرْبَعِينَ ‏.‏ ثُمَّ ذَكَرَ نَحْوَ حَدِيثِهِمَا وَلَمْ يَذْكُرِ الرِّيفَ وَالْقُرَى ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 1706e

In-book reference : Book 29, Hadith 59

USC-MSA web (English) reference : Book 17, Hadith 4230  (deprecated numbering scheme).

ጀነት ከጫማ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት

Ibn Mas’ud (May Allah be pleased with him) reported:- The Prophet (ﷺ) said, “Jannah is nearer to anyone of you than your shoe-lace, and so is the (Hell) Fire”. [Al- Bukhari].

ኢብን መስዑድ እንደተረከው ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ጀነት ለእናንተ ከጫማዎቻችሁ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት እና እሳትም (ጀሃነም) እንዲሁ”።

الحادي عشر‏:‏ عن ابن مسعود رضي الله عنه قال‏:‏ قال النبي صلى الله عليه وسلم‏:‏ ‏ “‏ الجنة أقرب إلى أحدكم من شراك نعله، والنار مثل ذلك‏”‏ ‏(‌‏(‏رواه البخاري‏)‌‏)‌‏.‏

Reference : Riyad as-Salihin 105

In-book reference : Introduction, Hadith 105

ውሻዋ እና እስራኤላዊት ጋለሞታ

Narrated Abu Huraira:- The Prophet (ﷺ) said, “While a dog was going round a well and was about to die of thirst, an Israeli prostitute saw it and took off her shoe and watered it. So Allah forgave her because of that good deed.”

አቡ ሁረይራ እንደተረከው ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል “አንድ ውሻ በውሃ ጉድጓድ አጠገብ እየሄደ በውሃ ጥማት ሊሞት ሲል አንዲት እስራኤላዊት ጋለሞታ ተመልክታው ጫማዋን አውልቃ አጠጣችው። ስለዚህም አላህም በዛ በጎ ስራዋ ይቅር አላት”።

حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ تَلِيدٍ، حَدَّثَنَا ابْنُ وَهْبٍ، قَالَ أَخْبَرَنِي جَرِيرُ بْنُ حَازِمٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ سِيرِينَ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ بَيْنَمَا كَلْبٌ يُطِيفُ بِرَكِيَّةٍ كَادَ يَقْتُلُهُ الْعَطَشُ، إِذْ رَأَتْهُ بَغِيٌّ مِنْ بَغَايَا بَنِي إِسْرَائِيلَ، فَنَزَعَتْ مُوقَهَا فَسَقَتْهُ، فَغُفِرَ لَهَا بِهِ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3467

In-book reference : Book 60, Hadith 134

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 55, Hadith 673  (deprecated numbering scheme)

ሙሐመድ ለሁሉም ነገር ቀኝ እጁን መጠቀም ይወድ ነበር

Aishah (May Allah be pleased with her) reported:- Messenger of Allah (ﷺ) liked to use his right hand in all matters: in combing his hair and wearing his shoes. [Al-Bukhari and Muslim].

አይሻ እንደተረከችው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ለሁሉም ነገር ቀኝ እጃቸውን መጠቀም ይወዱ ነበር። ፀጉራቸውን ለማበጠር እና ጫማቸውን ለማድረግ።” (ቡኻሪ እና ሙስሊም)

وعن عائشة رضي الله عنها قالت‏:‏ كان رسول الله صلى الله عليه وسلم يعجبه التيمن في شأنه كله‏:‏ في طهوره، وترجله، وتنعله‏.‏ ‏(‌‏(‏متفق عليه‏)‌‏)‏ ‏.‏

Reference : Riyad as-Salihin 720

In-book reference : Book 1, Hadith 41

ባለፀጉር ጫማ አድራጊ ቱርኮችን

Abu Huraira reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying:- The  Last  Hour would not  come until the  Muslims  fight with the  Turks-a people whose faces would be like  hammered  shields wearing clothes of hair and walking (with  shoes) of hair.

አቡ ሑረይራ እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ﷺ)  እንዲህ አሉ “ሙስሊሞች  የተቀጠቀጠ  ጋሻ የሚመስል ፊት ያላቸውን፣ ጸጉራማ  ልብስ  ለባሾች እና  ባለፀጉር ጫማ አድራጊ ቱርኮችን እስካልዋጓቸው ድረስ የመጨረሻዋ  ሰአት አትመጣም።”

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا يَعْقُوبُ، – يَعْنِي ابْنَ عَبْدِ الرَّحْمَنِ – عَنْ سُهَيْلٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُقَاتِلَ الْمُسْلِمُونَ التُّرْكَ قَوْمًا وُجُوهُهُمْ كَالْمَجَانِّ الْمُطْرَقَةِ يَلْبَسُونَ الشَّعَرَ وَيَمْشُونَ فِي الشَّعَرِ ‏”‏ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2912d

In-book reference : Book 54, Hadith 79

USC-MSA web (English) reference: Book 41, Hadith 6959 (deprecated numbering scheme).

ሙስሊሞች ሲሞቱ በመቃብር ውስጥ የጫማ ኮቴ ይሰማሉ

Anas b. Malik reported that Allah’s Messenger (ﷺ) said:- When the  dead  body is placed in the  grave, he  listens to the  sound of the  shoes (as his  friends and  relatives return after  burying him).

አናስ ቢን ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ  “የሞተው  ሰው  በመቃብር ውስጥ ሲቀበር  (ጓደኞቹ እና  ቤተሰቦቹ  ከቀበሩት በኋላ ሲመለሱ )  የጫማ  ኮቴ ይሰማል”።

وَحَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ مِنْهَالٍ الضَّرِيرُ، حَدَّثَنَا يَزِيدُ بْنُ زُرَيْعٍ، حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ أَبِي عَرُوبَةَ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ إِنَّ الْمَيِّتَ إِذَا وُضِعَ فِي قَبْرِهِ إِنَّهُ لَيَسْمَعُ خَفْقَ نِعَالِهِمْ إِذَا انْصَرَفُوا ‏”‏ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2870b

In-book reference : Book 53, Hadith 86

USC-MSA web (English) reference : Book 40, Hadith 6863  (deprecated numbering scheme).

ኢህራም ያደረገችውን  ሴት ጫማ ይቆርጥ ነበር

Narrated Aisha, Ummul Mu’minin:- Salim ibn Abdullah said: Abdullah ibn Umar used to do so, that is to say, he would cut the shoes of a woman who put on ihram; then Safiyyah, daughter of AbuUbayd, reported to him that Aisha (may Allah be pleased with her) narrated to her that the Messenger of Allah (ﷺ) gave licence to women in respect of the shoes (i.e. women are not required to cut the shoes). He, therefore, abandoned it.

አይሻ (ኡሙል ሙእሚኒን) እንደተረከችው ሳሊም ኢብኑ ዐብዱላህ እንዲህ አሉ፡- አብደላህ ኢብኑ ዑመር እንዲህ ያደርጉ ነበር። ማለትም፦ ኢህራም ያደረገችውን   ሴት ጫማ ይቆርጥ ነበር። ከዛም የአቡዑበይድ ልጅ ሳፊያህ እንደዘገበችው አይሻ እንደነገረቻት የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) ጫማዎችን (ማለትም ሴቶችን  ጫማቸውን መቁረጥ አይጠበቅባቸውም ) ይህን በተመለከተ ለሴቶች ፈቃድ ተሰጥቷል። ከዚያ በኋልስ እሱም ትቶታል።

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي عَدِيٍّ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ إِسْحَاقَ، قَالَ ذَكَرْتُ لاِبْنِ شِهَابٍ فَقَالَ حَدَّثَنِي سَالِمُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ، – يَعْنِي ابْنَ عُمَرَ – كَانَ يَصْنَعُ ذَلِكَ – يَعْنِي يَقْطَعُ الْخُفَّيْنِ لِلْمَرْأَةِ الْمُحْرِمَةِ – ثُمَّ حَدَّثَتْهُ صَفِيَّةُ بِنْتُ أَبِي عُبَيْدٍ أَنَّ عَائِشَةَ حَدَّثَتْهَا أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَدْ كَانَ رَخَّصَ لِلنِّسَاءِ فِي الْخُفَّيْنِ فَتَرَكَ ذَلِكَ ‏.‏

Grade: Hasan (Al-Albani)  حسن   (الألباني)حكم   : 

Reference : Sunan Abi Dawud 183

1In-book reference : Book 11, Hadith 111English translation : Book 10, Hadith 1827