አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 5

አስገራሚ ኢስላማዊ ሐዲሳት – ክፍል 5

ወንድም ማክ


ሸይጣን ሌሊቱን ሙሉ በሙስሊሞች አፍንጫው የላይኛው ክፍል ውስጥ ያሳልፋል

Narrated Abu Huraira:- The Prophet (ﷺ) said, “If anyone of you rouses from sleep and performs the ablution, he should wash his nose by putting water in it and then blowing it out thrice, because Satan has stayed in the upper part of his nose all the night.”

አቡሁረይራ እንዳስተላለፉት :- ነቢዩ(ሱአወ) እንዲህ አሉ “ከንቅልፍ ነቅታችሁ ውዱእ (ትጥበት) ስታደርጉ : ወደ ባፍንጫችሁ ሶስት ግዜ ውሃ እያስገባችሁ አስወጡት: ምክንያቱም ሌሊቱን ሙሉ ሰይጣን አፍንጫችሁ ውስጥ በላይኛው ክፍል ያድራልና ::”

حَدَّثَنِي إِبْرَاهِيمُ بْنُ حَمْزَةَ، قَالَ حَدَّثَنِي ابْنُ أَبِي حَازِمٍ، عَنْ يَزِيدَ، عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عِيسَى بْنِ طَلْحَةَ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِذَا اسْتَيْقَظَ ـ أُرَاهُ ـ أَحَدُكُمْ مِنْ مَنَامِهِ فَتَوَضَّأَ فَلْيَسْتَنْثِرْ ثَلاَثًا، فَإِنَّ الشَّيْطَانَ يَبِيتُ عَلَى خَيْشُومِهِ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3295

In-book reference : Book 59, Hadith 104

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 516 (deprecated numbering

የሙስሊሞች ጆሮ የሸይጧን ሽንት ቤት ነው

It was narrated that ‘Abdullah said:- “Mention was made to the Messenger of Allah (ﷺ) of a man who slept until morning came. He said: ‘That is because Satan urinated in his ears.’”

አብዱሏህ እንደተረከው እንዲህ አለ”ለአላህ መልእክተኛ ﷺ አንድ እስከ ጧት (ረፋድ ድረስ) ስለሚተኛ ሰው አወሱላቸው ነብዩም ﷺ እንዲህ አሉ” ይህ የሆነው ሸይጧን (ሴጣን) ጆሮዎቹ ላይ ሸኝቶበት ነው አሉ::”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ الصَّبَّاحِ، أَنْبَأَنَا جَرِيرٌ، عَنْ مَنْصُورٍ، عَنْ أَبِي وَائِلٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ ذُكِرَ لِرَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ رَجُلٌ نَامَ لَيْلَةً حَتَّى أَصْبَحَ قَالَ ‏ “‏ ذَلِكَ الشَّيْطَانُ بَالَ فِي أُذُنَيْهِ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Sunan Ibn Majah English reference : Vol. 1, Book 5, Hadith 1330 Arabic reference

ከአፋቹ ምግብ መሬት ላይ ቢወድቅባቹ አንሱና ቆሻሻውን አስወግዳቹ ብሉት

Jabir reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying:- When any one of you drops a mouthful he should pick it up and remove any of the filth on it, and then eat it, and should not leave it for the Satan, and should not wipe his hand with towel until he has licked his fingers, for he does not know in what portion of the food the blessing lies.

ጃቢር እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ  (ﷺ) እንዲህ አሉ” ከአፋችሁ (ምግብ) መሬት ላይ ቢወድቅባችሁ አንሱ እና ቆሻሻውን አስወግዳችሁ ብሉት። (መሬት) ላይ ለሰይጣን አትተውለት። በልታችሁ ስትጨርሱ ጣቶቻችሁን ሳትልሱ እጃችሁን (አስቀድማችሁ) በሶፍት (ጨርቅ) አትጥረጉ የምግቡ በረከት (በረካ) የትኛው ጋር እንዳለ አታውቁምና።”

حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نُمَيْرٍ، حَدَّثَنَا أَبِي، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنْ أَبِي الزُّبَيْرِ، عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ إِذَا وَقَعَتْ لُقْمَةُ أَحَدِكُمْ فَلْيَأْخُذْهَا فَلْيُمِطْ مَا كَانَ بِهَا مِنْ أَذًى وَلْيَأْكُلْهَا وَلاَ يَدَعْهَا لِلشَّيْطَانِ وَلاَ يَمْسَحْ يَدَهُ بِالْمِنْدِيلِ حَتَّى يَلْعَقَ أَصَابِعَهُ فَإِنَّهُ لاَ يَدْرِي فِي أَىِّ طَعَامِهِ الْبَرَكَةُ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2033 b

In-book reference: Book 36, Hadith 175

USC-MSA web (English) reference: Book 23, Hadith 5044

ሸይጧን ግራኝ ነው

Jabir b. ‘Abdullah reported Allah’s Messenger (ﷺ) having said:- Do  not  eat with your  left  hand, for the  Satan  eats with his  left  hand.

ጃቢር አብዱላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ  በግራ  እጃችሁ   እንዳትበሉ፤  ሸይጧን በግራ እጁ ነው  ሚበላውና።”

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا لَيْثٌ، ح وَحَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ رُمْحٍ، أَخْبَرَنَا اللَّيْثُ، عَنْ أَبِي الزُّبَيْرِ، عَنْ جَابِرٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ لاَ تَأْكُلُوا بِالشِّمَالِ فَإِنَّ الشَّيْطَانَ يَأْكُلُ بِالشِّمَالِ ‏”‏ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2019

In-book reference : Book 36, Hadith 138

USC-MSA web (English) reference : Book 23, Hadith 5007  (deprecated numbering scheme).

ሸይጣን እንደ እንግዳ መኝታ ያስፈልገዋል

Jabir b. ‘Abdullah reported that Allah’s Messengor (ﷺ) said:- There should be a  bedding for a  man. a bedding for his wife and the third one for the guest, and the fourth one is for the Satan.

ጃቢር ቢ.  አብደላህ እንደዘገበው ፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንደዚህ አሉ ፦ በማንኛዉ ጊዜ አንድ ለቧል አንድ ለሚስት አንድ ለእንግዳ አንድ ለሸይጣን መኝታ መኖር አለበት። “

حَدَّثَنِي أَبُو الطَّاهِرِ، أَحْمَدُ بْنُ عَمْرِو بْنِ سَرْحٍ أَخْبَرَنَا ابْنُ وَهْبٍ، حَدَّثَنِي أَبُو هَانِئٍ، أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ، يَقُولُ عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ ‏ “‏ فِرَاشٌ لِلرَّجُلِ وَفِرَاشٌ لاِمْرَأَتِهِ وَالثَّالِثُ لِلضَّيْفِ وَالرَّابِعُ لِلشَّيْطَانِ ‏”‏ ‏.‏

Reference : Sahih Muslim 2084

In-book reference : Book 37, Hadith 67

USC-MSA web (English) reference : Book 24, Hadith 5190  (deprecated numbering scheme)

ሸይጣን የአዛን ጥሪ ሲሰማ ፈሱን እየፈሳ ይሮጣል

Abu Huraira reported the Messenger of Allah (ﷺ) as saying:- When Satan hears the call to prayer, he turns back and breaks the wind so as not to hear the call being made, but when the call is finished he turns round and distracts (the minds of those who pray), and when he hears the Iqama, he again runs away so as not to hear its voice and when it subsides, he comes back and distracts (the minds of those who stand for prayer).

አቡ ሑረይራ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ሰይጣን የአዛንን ጥሪ ሲሰማ አዛኑን ላለመስማት ጀርባውን ያዞርና ፈሱን እየፈሳ በርሮ ሩቅ ይሄዳል። ልክ አዛን ሲጨርስ ተመልሶ ይመጣና ሰላት የሚሰግዱትን አይምሮ ለመረበሽ ይወሰውሳል። እንደ ገና ኢቃም ሲደርግ ለመስግድ ጀርባውን ስጥቶ ይሄዳል ኢቃም ሲያልቅ አሁንም ተመልሶ ይመጣና ለሰላት የቆሙትን አይምሮ ይወሰውሳል ሰላትን ለማበላሸት።”

حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، وَزُهَيْرُ بْنُ حَرْبٍ، وَإِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، – وَاللَّفْظُ لِقُتَيْبَةَ – قَالَ إِسْحَاقُ أَخْبَرَنَا وَقَالَ الآخَرَانِ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ أَبِي صَالِحٍ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ إِنَّ الشَّيْطَانَ إِذَا سَمِعَ النِّدَاءَ بِالصَّلاَةِ أَحَالَ لَهُ ضُرَاطٌ حَتَّى لاَ يَسْمَعَ صَوْتَهُ فَإِذَا سَكَتَ رَجَعَ فَوَسْوَسَ فَإِذَا سَمِعَ الإِقَامَةَ ذَهَبَ حَتَّى لاَ يَسْمَعَ صَوْتَهُ فَإِذَا سَكَتَ رَجَعَ فَوَسْوَسَ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 389 a

In-book reference : Book 4, Hadith 19

USC-MSA web (English) reference : Book 4, Hadith 753 (deprecated numbering scheme

ጥቁር ውሻ ሸይጣን ነው

Abu Dharr reported:- The Messenger of ‘Allah (ﷺ) said: When any one of you stands for prayer and there is a thing before him equal to the back of the saddle that covers him and in case there is not before him (a thing) equal to the back of the saddle, his prayer would be cut off by (passing of an) ass, woman, and black Dog. I said: O Abu Dharr, what feature is there in a black dog which distinguish it from the red dog and the yellow dog? He said: O, son of my brother, I asked the Messenger of Allah (ﷺ) as you are asking me, and he said: The black dog is a devil.

አቡ ዘር  እንዳስተላለፉልን :የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ”ለሶላት ስትቆሙ አንድ ነገር አለ አሉ  ልክ የፈረስ ኮርቻ  ጀርባውን እንደምሸፍን ስላትን የሚያበላሹ ነገሮች አሉ :: ሰላትን የሚያበላሹ (የሚያቋርጡ) ነገሮችም አህያ ሲያልፍ፣ ሴት ልጅ ስታልፍ፣ ጥቁር ውሻ ሲያልፍ እንዲህ አልኩ “አቡ ደህር ሆይ! ምንድን ነው ጥቁር ውሻን ከቢጫ እና ከቀይ ውሻ የሚለይበት ምክንያት? ኢንዲህም አሉኝ የወንድሜ ልጅ ሆይ! አንተ እንደጠየከኝ የአላህን መልእክተኛ (ﷺ) እኔም ጠይቄያቸው ነበር እንዲህም ብለውኝ ነበር ” ጥቁር ውሻ ሰይጣን ነው::”

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ ابْنُ عُلَيَّةَ، ح قَالَ وَحَدَّثَنِي زُهَيْرُ بْنُ حَرْبٍ، حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ يُونُسَ، عَنْ حُمَيْدِ بْنِ هِلاَلٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ الصَّامِتِ، عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ إِذَا قَامَ أَحَدُكُمْ يُصَلِّي فَإِنَّهُ يَسْتُرُهُ إِذَا كَانَ بَيْنَ يَدَيْهِ مِثْلُ آخِرَةِ الرَّحْلِ فَإِذَا لَمْ يَكُنْ بَيْنَ يَدَيْهِ مِثْلُ آخِرَةِ الرَّحْلِ فَإِنَّهُ يَقْطَعُ صَلاَتَهُ الْحِمَارُ وَالْمَرْأَةُ وَالْكَلْبُ الأَسْوَدُ ‏”‏ ‏.‏ قُلْتُ يَا أَبَا ذَرٍّ مَا بَالُ الْكَلْبِ الأَسْوَدِ مِنَ الْكَلْبِ الأَحْمَرِ مِنَ الْكَلْبِ الأَصْفَرِ قَالَ يَا ابْنَ أَخِي سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَمَا سَأَلْتَنِي فَقَالَ ‏”‏ الْكَلْبُ الأَسْوَدُ شَيْطَانٌ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 510 a

In-book reference : Book 4, Hadith 299

USC-MSA web (English) reference : Book 4, Hadith 1032 (deprecated numbering scheme)

It was narrated that Abu Dharr said:- “I asked the  Messenger of Allah (ﷺ) about the  all-black  dog and he said: ‘(It is) a  devil.’”

አቡዘር እንዲህ አለ፡-  የአላህን  መልእክተኛ (ﷺ) ስለ ሁሉም  ጥቁር  ውሻ  ጠየቅኩኝ እርሷቸውም እንዲህ አሉ፦  ጥቁር ውሻ  ጋኔን (ሰይጣን) ነው  አሉኝ ፡፡”

حَدَّثَنَا عَمْرُو بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ سُلَيْمَانَ بْنِ الْمُغِيرَةِ، عَنْ حُمَيْدِ بْنِ هِلاَلٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ الصَّامِتِ، عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ الْكَلْبِ الأَسْوَدِ الْبَهِيمِ فَقَالَ ‏ “‏ شَيْطَانٌ ‏”‏ ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference : Sunan Ibn Majah 3210

In-book reference : Book 28, Hadith 11

English translation : Vol. 4, Book 28, Hadith 3210

ሸይጣን ሲያስቸግራቹ ወደ ግራ ሶስት ጊዜ ምራቃችሁን ትፉ

 Abu Salama reported: I used to see  dreams (and was so much perturbed) that I began to  quiver and have  temperature, but  did  not cover myself with a  mantle. I met Abu Qatada and made a mention of that to him. He said: I heard Allah’s Messenger (ﷺ) as saying: A good vision comes from Allah and a (  bad)  dream (hulm) from  devil. So when one of you sees a  bad  dream (hulm) which he  does  not like, he should  spit on  his  left  side  thrice and seek refuge with Allah from its evil; then it will not harm him.

አቡሰላማ እንደተረከው ፦ የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) ሲናገሩ እንደሰማሁት ፦ ጥሩ ህልም የሚመጣው ከአላህ ነው መጥፎ ህልም ከሰይጣን ነው ። ስለዚህ በመኝታችሁ ጊዜ የማትወዱትን መጥፎ ህልምን ስታዩ ወደ  ግራ  ጎን  ሶስት  ጊዜ  ምራቅ  በመትፋት  አባሩት ከእናንተ ይሄዳል ህልሙም  አይደርስባቹም ።”

حَدَّثَنَا عَمْرٌو النَّاقِدُ، وَإِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، وَابْنُ أَبِي عُمَرَ، جَمِيعًا عَنِ ابْنِ عُيَيْنَةَ، – وَاللَّفْظُ لاِبْنِ أَبِي عُمَرَ – حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ، قَالَ كُنْتُ أَرَى الرُّؤْيَا أُعْرَى مِنْهَا غَيْرَ أَنِّي لاَ أُزَمَّلُ حَتَّى لَقِيتُ أَبَا قَتَادَةَ فَذَكَرْتُ ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏ “‏ الرُّؤْيَا مِنَ اللَّهِ وَالْحُلْمُ مِنَ الشَّيْطَانِ فَإِذَا حَلَمَ أَحَدُكُمْ حُلْمًا يَكْرَهُهُ فَلْيَنْفُثْ عَنْ يَسَارِهِ ثَلاَثًا وَلْيَتَعَوَّذْ بِاللَّهِ مِنْ شَرِّهَا فَإِنَّهَا لَنْ تَضُرَّهُ ‏”‏

Reference : Sahih Muslim 2261a

In-book reference : Book 42, Hadith 1

USC-MSA web (English) reference : Book 29, Hadith 5613  (deprecated numbering scheme)

ሙሐመድን ጨምሮ ሙስሊሞች ሁሉ ሲወለዱ ሰይጣን ነክቷቸዋል

Abu Huraira said, “I heard Allah’s Messenger (ﷺ) saying, ‘There is none born among the off-spring of Adam, but Satan touches it. A child therefore, cries loudly at the time of birth because of the touch of Satan, except Mary and her child.” Then Abu Huraira recited: “And I seek refuge with you for her and for her offspring from the outcast Satan” (3.36)

አቡ ሁረይራን ዋቢ አድርጌ እንደተረከው :- አቡ ሁረይራ እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው ከአዳም (አደም) ዘሮች (ዝርያዎች) ውስጥ ሰይጣን ያልነካው  አንድም የለም። ህጻን ልጅም ልክ ሲወለድ የሚያለቅሰው ሰይጣን ስለሚነካው ነው። መሬየም እና ልጇ(ኢሳ) ሲቀሩ ሁሉንም ነክቷቸዋል ” ከዛም አቡ ሑረይሯ ይህንን  ቀራ :- (3:36) :- በወለደቻትም ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ حَدَّثَنِي سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ، قَالَ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏”‏ مَا مِنْ بَنِي آدَمَ مَوْلُودٌ إِلاَّ يَمَسُّهُ الشَّيْطَانُ حِينَ يُولَدُ، فَيَسْتَهِلُّ صَارِخًا مِنْ مَسِّ الشَّيْطَانِ، غَيْرَ مَرْيَمَ وَابْنِهَا ‏”‌‏.‏ ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ ‏{‏وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ ‏}‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3431

In-book reference : Book 60, Hadith 102

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 55, Hadith 641 (deprecated numbering scheme)

ህጻን ልጅም ሲወለድ የሚያለቅሰው ሰይጣን ስለሚነካው ነው

Abu Huraira said, “I heard Allah’s Messenger (ﷺ) saying, ‘There is none born among the off-spring of Adam, but Satan touches it. A child therefore, cries loudly at the time of birth because of the touch of Satan, except Mary and her child.” Then Abu Huraira recited: “And I seek refuge with you for her and for her offspring from the outcast Satan” (3.36).

አቡ ሁረይራን ዋቢ አድርጌ እንደተረከው :- አቡ ሁረይራ እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው ከአዳም (አደም) ዘሮች (ዝርያዎች) ውስጥ ሰይጣን ያልነካው  አንድም የለም። ህጻን ልጅም ልክ ሲወለድ የሚያለቅሰው ሰይጣን ስለሚነካው ነው። መሬየም እና ልጇ(ኢሳ) ሲቀሩ ሁሉንም ነክቷቸዋል ” ከዛም አቡ ሑረይሯ ይህንን  ቀራ :- (3:36) :- በወለደቻትም ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ حَدَّثَنِي سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ، قَالَ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏”‏ مَا مِنْ بَنِي آدَمَ مَوْلُودٌ إِلاَّ يَمَسُّهُ الشَّيْطَانُ حِينَ يُولَدُ، فَيَسْتَهِلُّ صَارِخًا مِنْ مَسِّ الشَّيْطَانِ، غَيْرَ مَرْيَمَ وَابْنِهَا ‏”‌‏.‏ ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ ‏{‏وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ ‏}‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3431

In-book reference : Book 60, Hadith 102

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 55, Hadith 641 (deprecated numbering scheme)

መርየም እና ልጇ ዒሳ ሰይጣን አልነካቸውም

Abu Huraira said, “I heard Allah’s Messenger (ﷺ) saying, ‘There is none born among the off-spring of Adam, but Satan touches it. A child therefore, cries loudly at the time of birth because of the touch of Satan, except Mary and her child.” Then Abu Huraira recited: “And I seek refuge with you for her and for her offspring from the outcast Satan” (3.36)

አቡ ሁረይራን ዋቢ አድርጌ እንደተረከው :- አቡ ሁረይራ እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰማሗቸው ከአዳም (አደም) ዘሮች (ዝርያዎች) ውስጥ ሰይጣን ያልነካው  አንድም የለም። ህጻን ልጅም ልክ ሲወለድ የሚያለቅሰው ሰይጣን ስለሚነካው ነው። መሬየም እና ልጇ(ኢሳ) ሲቀሩ ሁሉንም ነክቷቸዋል ” ከዛም አቡ ሑረይሯ ይህንን  ቀራ :- (3:36) :- በወለደቻትም ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡”

حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ حَدَّثَنِي سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ، قَالَ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏”‏ مَا مِنْ بَنِي آدَمَ مَوْلُودٌ إِلاَّ يَمَسُّهُ الشَّيْطَانُ حِينَ يُولَدُ، فَيَسْتَهِلُّ صَارِخًا مِنْ مَسِّ الشَّيْطَانِ، غَيْرَ مَرْيَمَ وَابْنِهَا ‏”‌‏.‏ ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ ‏{‏وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ ‏}‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3431

In-book reference : Book 60, Hadith 102

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 55, Hadith 641 (deprecated numbering scheme).

 ሙሐመድ ሆይ ያንተ ሰይጣን ትቶህ የሄደ ይመስለኛል

Narrated Jundub bin Sufyan:- Once Allah’s Messenger (ﷺ) became  sick and could not offer his night prayer (Tahajjud) for two or three nights. Then a lady (the wife of Abu Lahab)  came and said, “O Muhammad! I think that your Satan has forsaken you, for I have not seen him with you for two or three nights!” On that Allah revealed: ‘By the fore-noon, and by the night when it darkens, your Lord (O Muhammad) has neither forsaken you, nor hated you.’ (93.1-3)

ጁንዱብ ቢን ሱፊያን እንዳወራው፡- በአንድ ወቅት የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) ስለታመሙ የሁለት ወይንም  ሦስት ለሊቶችን  ጸሎት ማድረስ አልቻሉም ነበር፡፡ ከዚያም አንዲት ሴት (የአቡ ለሃብ ሚስት) በመምጣት እንዲህ አለቻቸው ሙሐመድ ሆይ! ያንተ ሰይጣን ትቶህ የሄደ ይመስለኛል፤ ለሁለት ወይም ሦስት ለሊቶች ካንተ ጋር አላየሁትምና! ከዚያ አላህ እንዲህ የሚል ቃል ገለጠ፡- በረፋዱ እምላለሁ፤ በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ ጌታህ አላሰናበተህም አልጠላህምም።› (93፡1-3)።”

حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ يُونُسَ، حَدَّثَنَا زُهَيْرٌ، حَدَّثَنَا الأَسْوَدُ بْنُ قَيْسٍ، قَالَ سَمِعْتُ جُنْدُبَ بْنَ سُفْيَانَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ اشْتَكَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ يَقُمْ لَيْلَتَيْنِ أَوْ ثَلاَثًا، فَجَاءَتِ امْرَأَةٌ فَقَالَتْ يَا مُحَمَّدُ إِنِّي لأَرْجُو أَنْ يَكُونَ شَيْطَانُكَ قَدْ تَرَكَكَ، لَمْ أَرَهُ قَرِبَكَ مُنْذُ لَيْلَتَيْنِ أَوْ ثَلاَثًا‏.‏ فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ ‏{‏وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى‏}‏

Reference : Sahih al-Bukhari 4950

In-book reference : Book 65, Hadith 472

USC-MSA web (English) reference : Vol. 6, Book 60, Hadith 475  (deprecated numbering scheme)

ፀሐይ በሰይጣን ቀንዶች መካከል እንደምትወጣ ያውቁ ኖሯል ??

Narrated Ibn `Umar:- Allah’s Messenger (ﷺ) said, “When the (upper) edge of the sun appears (in the morning), don’t perform a prayer till the sun appears in full, and when the lower edge of the sun sets, don’t perform a prayer till it sets completely. And you should not seek to pray at sunrise or sunset for the sun rises between two sides of the head of the devil (or Satan).

ኢብን ኡመር እንደዘገቡት  የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ”  ጧት ላይ  ጸሃይ መውጣት ስትጀምር የላይኛው ጠርዟ መውጣት ሲጀመር ጸሃዩዋ ሙሉ ሆና እስክትወጣ ድረስ ወይም  ልክ  ጸሃዩዋ መጥለቅ (የታችኛው ጠርዟ መግባት) ሲጀምር  ሰላት  እንዳትሰግዱ በጸሃይ  መውጫ እና በፀሃይ  መግቢያ ወቅት  አትስገዱ : ምክንያቱም ጸሃይ  በሰይጣን  ሁለት  ቀንዶች(بَيْنَ قَرْنَىْ شَيْطَانٍ/በይነ ቀርነይን ሸይጧን) መካከል  ነውና  የምትወጣው::

حَدَّثَنَا مُحَمَّدٌ، أَخْبَرَنَا عَبْدَةُ، عَنْ هِشَامِ بْنِ عُرْوَةَ، عَنْ أَبِيهِ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ إِذَا طَلَعَ حَاجِبُ الشَّمْسِ فَدَعُوا الصَّلاَةَ حَتَّى تَبْرُزَ، وَإِذَا غَابَ حَاجِبُ الشَّمْسِ فَدَعُوا الصَّلاَةَ حَتَّى تَغِيبَ ‏”‌‏.‏ ‏”‏ وَلاَ تَحَيَّنُوا بِصَلاَتِكُمْ طُلُوعَ الشَّمْسِ وَلاَ غُرُوبَهَا، فَإِنَّهَا تَطْلُعُ بَيْنَ قَرْنَىْ شَيْطَانٍ ‏”‌‏.‏ أَوِ الشَّيْطَانِ‏.‏ لاَ أَدْرِي أَىَّ ذَلِكَ قَالَ هِشَامٌ‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3272, 3273

In-book reference: Book 59, Hadith 82

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 54, Hadith 494(deprecated numbering scheme

ወንድ እና ሴት ብቻቸውን ካሉ ሦስተኛው ሸይጧን ነው

It was narrated from Ibn ‘Umar that ‘Umar bin al-Khattab addressed us in al-Jabiyah, and said:The Messenger of Allah ﷺ  stood before us as I am standing before you, and said: I urge you to show respect to my Companions, then those who come after them, then those who come after them, then lying will become so widespread that a man will start to give testimony before he is asked to do so.Whoever among you wants to attain a spacious abode in Paradise, let him adhere to the jama’ah (main body of Muslims), for the Shaitan is with the one who is alone, but he is further away from two. And  no one of you should be  alone with a  woman for the  Shaitan will be the  third one present. The one who is pleased with his good deeds and upset by his bad deeds is a believer.

ከኢብኑ ዑመር (ረዐ) እንደተረከው ዑመር ቢን አል-ከጣብ (ረዐ) በአል-ጃቢያህ “ እና እንደዚህ አለ  የአላህ መልዕክተኛ ﷺ   በፊትህ እንደቆምኩ እኔ ከፊትህ ቆሜያለሁ ። ለተከታዮቼ አክብሮት እንድታሳዩ አጠይቃለሁ ከዚያም ከእነሱ በኋላ የሚመጡት ያኔ ውሸት በጣም የተስፋፋ ከመሆኑ የተነሳ አንድ ሰው ይህን እንዲያደርግ ከመጠየቁ በፊት ምስክርነቱን መስጠት ይጀምራል ። ከእናንተ መካከል ማንም በገነት ውስጥ ሰፊ መኖሪያን ማግኘት ይፈልጋል፤ ወደ ጀመዓውን ይሂድ (የሙስሊም ዋና አካል) ሰይጣን ብቻውን ካለው ጋር ነውና ። ነገር ግን እሱ ከሁለቱ ሲርቅ ። ማንም ከእናንተ ውስጥ ከሴት ጋር እንጂ ብቻውን መሆን የለበትም ሰይጣን ሦስተኛው ይሆናልና ። ይሄ ያለው በመልካም ተግባሩ የተደሰተ በመጥፎ ተግባሩ የተበሳጨ አማኝ ነው ፡፡”

حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ إِسْحَاقَ، أَنْبَأَنَا عَبْدُ اللَّهِ يَعْنِي ابْنَ الْمُبَارَكِ، أَنْبَأَنَا مُحَمَّدُ بْنُ سُوقَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ دِينَارٍ، عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ عُمَرَ بْنَ الْخَطَّابِ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ خَطَبَ النَّاسَ بِالْجَابِيَةِ فَقَالَ قَامَ فِينَا رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ مِثْلَ مَقَامِي فِيكُمْ فَقَالَ اسْتَوْصُوا بِأَصْحَابِي خَيْرًا ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ ثُمَّ يَفْشُو الْكَذِبُ حَتَّى إِنَّ الرَّجُلَ لَيَبْتَدِئُ بِالشَّهَادَةِ قَبْلَ أَنْ يُسْأَلَهَا فَمَنْ أَرَادَ مِنْكُمْ بَحْبَحَةَ الْجَنَّةِ فَلْيَلْزَمْ الْجَمَاعَةَ فَإِنَّ الشَّيْطَانَ مَعَ الْوَاحِدِ وَهُوَ مِنْ الِاثْنَيْنِ أَبْعَدُ لَا يَخْلُوَنَّ أَحَدُكُمْ بِامْرَأَةٍ فَإِنَّ الشَّيْطَانَ ثَالِثُهُمَا وَمَنْ سَرَّتْهُ حَسَنَتُهُ وَسَاءَتْهُ سَيِّئَتُهُ فَهُوَ مُؤْمِنٌ‏.‏

Grade: Sahih (Darussalam)

Reference: Musnad Ahmad 114

In-book reference : Book 2, Hadith 32

ሙስሊሞች ከወሲብ በፊት ቢስሚላህ በሉ። ይህንን ካላላቹ የሚወልደው ልጅ ከሸይጧን ነው።

Narrated Ibn `Abbas:- The Prophet (ﷺ) said, “If anyone of you, when having sexual intercourse with his wife, says: Bismillah, Allahumma jannibni-Sh-Shaitan wa jannib-ish-Shaitan ma razaqtana, and if it is destined that they should have a child, then Satan will never be able to harm him.”

ኢብን አባስ እንደተረከው ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ ” ማናችሁም ከሚስታችሁ ጋ ግንኙነት (ተራክቦ) ስታደርጉ መጀመሪያ እንዲህ ይበል “ቢስሚላህ አላሁመ ጀነብኒ አሸ-ሸይጧን ወ ጀነብ አሽ-ሸይጧን ማ ረዘቅተኒ ” ከዛም በአላህ ተቀድሮ(ተወስኖ) የሚወለደውን ልጅ  ሸይጣን በፍጹም አይጎዳውም ::”

حَدَّثَنَا سَعْدُ بْنُ حَفْصٍ، حَدَّثَنَا شَيْبَانُ، عَنْ مَنْصُورٍ، عَنْ سَالِمِ بْنِ أَبِي الْجَعْدِ، عَنْ كُرَيْبٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ “‏ أَمَا لَوْ أَنَّ أَحَدَهُمْ يَقُولُ حِينَ يَأْتِي أَهْلَهُ بِاسْمِ اللَّهِ، اللَّهُمَّ جَنِّبْنِي الشَّيْطَانَ، وَجَنِّبِ الشَّيْطَانَ مَا رَزَقْتَنَا، ثُمَّ قُدِّرَ بَيْنَهُمَا فِي ذَلِكَ، أَوْ قُضِيَ وَلَدٌ، لَمْ يَضُرَّهُ شَيْطَانٌ أَبَدًا ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 5165

In-book reference: Book 67, Hadith 100

USC-MSA web (English) reference : Vol. 7, Book 62, Hadith 94 (deprecated numbering scheme

ነብዩ በድግምት ቁጥጥር ስር ወድቆ ሲሠቃይ ነበር

Narrated `Aisha:- Magic was worked on the Prophet (ﷺ) so that he began to fancy that he was doing a thing which he was not actually doing. One day he invoked (Allah) for a long period and then said, “I feel that Allah has inspired me as how to cure myself. Two persons came to me (in my dream) and sat, one by my head and the other by my feet. One of them asked the other, “What is the ailment of this man?” The other replied, ‘He has been bewitched” The first asked, ‘Who has bewitched him?’ The other replied, ‘Lubaid bin Al-A’sam.’ The first one asked, ‘What material has he used?’ The other replied, ‘A comb, the hair gathered on it, and the outer skin of the pollen of the male date-palm.’ The first asked, ‘Where is that?’ The other replied, ‘It is in the well of Dharwan.’ ” So, the Prophet (ﷺ) went out towards the well and then returned and said to me on his return, “Its date-palms (the date-palms near the well) are like the heads of the devils.” I asked, “Did you take out those things with which the magic was worked?” He said, “No, for I have been cured by Allah and I am afraid that this action may spread evil amongst the people.” Later on the well was filled up with earth.

አይሻ እንደተረከችው ድግምት ተደርጎባቸው በየአላህ መልእክተኛ ላይ  ድግምቱ   ሰርቶበት ነበር  :  በምናቡም ብዙ ነገር እየተመሰለበት  በተግባር ያደረገ  ይመስለው ነበር  ነገር ግን እየተመሰለበት እንጂ በትግባር አልነበረም  :  አንድ ቀን : ከረጅም ግዜ በሗላ አላህን ጠራ እንዲህም አለ ” አላህ ከደተረገብኝ ድግምት ችግር እራሴን የማድንበትን መንገድ መራኝ   አለ:-” ሁለት ሰዎች መጥተው አንደኛው በራስጌየ አንድኛው በግርጌ ሆነው ነበር : በግርጌ ያለው ሰው በራሴጌየ ለቆመው ወደ እኔ ጣቱን እየጠቆመ እንዲህ ብሎ ጠየቀው “የዚህ ሰው ችግር ምንድን ነው?” አለው :: በራስጌ ያለው መልሶ “በአስማት(ድግምት) ተይዞ  ነው አለው ” የግርጌው መልሶ “ማን ነው አስማት ያደረገበት? ብሎ ጠየቀው”. በራስጌ የቀመው እንዲህ ብሎ መለሰለት “ሉበይድ የኣስም ልጅ ነው “አለው ጠያቂው በምን ላይ ነው ያስደገመበት ብሎ ጠየቀው? ከውንድ ቴምር የዘርፍሬ የቆዳ ፍቅፋቂ ውሶዶ የጸጉር ማበጠሪያ ላይ ጽጉር አድርጎ ደግሞበት ደርዋን የተባለው ጉድጎዋድ ውስጥ ድንጋይ ስር ቀብሮት ነው አለ: ይህን ከተናገረ በሗላ ነቢዩ ወደ ዳርዋን ሄደ  : ከዛ  ጉድጎዋድ  ሄዶ ሲመለስ እንዲህ አለኝ ወለች አይሻ “የወንዴ ቴምር ጫፍ እንደ ሰይጣን ጭንቅላት ነው አለ ” እንዲህ በማለት ጠየኳቸው(አይሻ) የአላህ መልእክተኛ ድግምቱ የተሰራበትን ነገር ከጉድጎዋዱ ውስጥ አወጣኸው ብየ ጠየኳቸው:- “ነብዩም አላወጣሁትም  አላህ አድኖኛል እንዲሁም  ያስፈራኛል ይህ ድርጊት በህዝቡ መካከል ክፉ ወሬ እንዳያስነዛ አልፈልግም አሉኝ “: በሗላም ጉድጎዋዱ በአፈር እንዲደፈን ተደረገ::”

حَدَّثَنَا إِبْرَاهِيمُ بْنُ مُوسَى، أَخْبَرَنَا عِيسَى، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ سُحِرَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم‏.‏ وَقَالَ اللَّيْثُ كَتَبَ إِلَىَّ هِشَامٌ أَنَّهُ سَمِعَهُ وَوَعَاهُ عَنْ أَبِيهِ عَنْ عَائِشَةَ قَالَتْ سُحِرَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم حَتَّى كَانَ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ أَنَّهُ يَفْعَلُ الشَّىْءَ وَمَا يَفْعَلُهُ، حَتَّى كَانَ ذَاتَ يَوْمٍ دَعَا وَدَعَا، ثُمَّ قَالَ ‏”‏ أَشَعَرْتِ أَنَّ اللَّهَ أَفْتَانِي فِيمَا فِيهِ شِفَائِي أَتَانِي رَجُلاَنِ، فَقَعَدَ أَحَدُهُمَا عِنْدَ رَأْسِي وَالآخَرُ عِنْدَ رِجْلَىَّ، فَقَالَ أَحَدُهُمَا لِلآخَرِ مَا وَجَعُ الرَّجُلِ قَالَ مَطْبُوبٌ‏.‏ قَالَ وَمَنْ طَبَّهُ قَالَ لَبِيدُ بْنُ الأَعْصَمِ‏.‏ قَالَ فِي مَاذَا قَالَ فِي مُشُطٍ وَمُشَاقَةٍ وَجُفِّ طَلْعَةٍ ذَكَرٍ‏.‏ قَالَ فَأَيْنَ هُوَ قَالَ فِي بِئْرِ ذَرْوَانَ ‏”‌‏.‏ فَخَرَجَ إِلَيْهَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ثُمَّ رَجَعَ فَقَالَ لِعَائِشَةَ حِينَ رَجَعَ ‏”‏ نَخْلُهَا كَأَنَّهَا رُءُوسُ الشَّيَاطِينِ ‏”‌‏.‏ فَقُلْتُ اسْتَخْرَجْتَهُ فَقَالَ ‏”‏ لاَ أَمَّا أَنَا فَقَدْ شَفَانِي اللَّهُ، وَخَشِيتُ أَنْ يُثِيرَ ذَلِكَ عَلَى النَّاسِ شَرًّا، ثُمَّ دُفِنَتِ الْبِئْرُ ‏”‌‏.‏

Reference: Sahih al-Bukhari 3268

In-book reference: Book 59, Hadith 78

USC-MSA web (English) reference: Vol. 4, Book 54, Hadith 490(deprecated numbering scheme).

ነብዩ በራሳቸው አንደበት ሰይጣን አለብኝ አሉ

Abdullah b. Mas’ud reported that Allah’s Messenger (ﷺ) said:- There is none amongst you with whom is not an attache from amongst the jinn (devil). They (the Companions) said: Allah’s Messenger, with you too? Thereupon he said: Yes, but Allah helps me against him and so I am safe from his hand and he does not command me but for good.

አብደሏህ ኢብኑ መስዑድ እንዳስተላለፈው :-የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ :- ” ሰይጣን (ቃሪይን ጅኒ) ያልተቆራኘው (ያልተጣበቀበት) ሰው ከናንተ መካከል አንድም የለም ”  ተከታዮቻቸውም (ሰሐቦች) መልሰው እንዲህ ሲሉ ጠየቋቸው:- “የአላህ መልእከተኛ (ﷺ) አንተንም ጋር አለይህ ነገር? ”  ነቢዩም አክለው እንዲህ አሉ : ” አዎ አለ: እኔ ላይ ያለው ሰይጣን (ቃሪንጅን) ሰልሟል (عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ) መልካም ነገር እንጅ ክፉ አያሰራኝም አላህም  ከርሱ ይረዳኛል፡፡ “

حَدَّثَنَا عُثْمَانُ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، وَإِسْحَاقُ بْنُ إِبْرَاهِيمَ، قَالَ إِسْحَاقُ أَخْبَرَنَا وَقَالَ، عُثْمَانُ حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنْ مَنْصُورٍ، عَنْ سَالِمِ بْنِ أَبِي الْجَعْدِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏”‏ مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ وَقَدْ وُكِّلَ بِهِ قَرِينُهُ مِنَ الْجِنِّ ‏”‏ ‏.‏ قَالُوا وَإِيَّاكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ‏”‏ وَإِيَّاىَ إِلاَّ أَنَّ اللَّهَ أَعَانَنِي عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ فَلاَ يَأْمُرُنِي إِلاَّ بِخَيْرٍ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2814 a

In-book reference: Book 52, Hadith 62

USC-MSA web (English) reference: Book 39, Hadith 6757(deprecated numbering scheme)

ማዛጋት የሰይጣን ነው

Narrated Abu Huraira: The Prophet (ﷺ) said, ”  Yawning is from  Satan and if anyone of you  yawns, he should  check his  yawning as much as possible, for if  anyone of you (during the  act of  yawning) should say: ‘Ha’,  Satan will  laugh at  him.”

አቡ ሁራይራ እንደተረከው ፦ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ:- “ ማዛጋት  ከሰይጣን  ነው እናም ከእናንተ መካከል  ማንም  ቢያዛጋ በተቻለ መጠን  ማዛጋቱን  እርግጠኛ  መሆን አለበት፤  ምክንያቱም ከእናንተ መካከል  በማዛጋቱ ጊዜ  ሃሃሃሃ በሚል ጊዜ  ሰይጣን  ይስቃል “

حَدَّثَنَا عَاصِمُ بْنُ عَلِيٍّ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي ذِئْبٍ، عَنْ سَعِيدٍ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ التَّثَاؤُبُ مِنَ الشَّيْطَانِ، فَإِذَا تَثَاءَبَ أَحَدُكُمْ فَلْيَرُدَّهُ مَا اسْتَطَاعَ، فَإِنَّ أَحَدَكُمْ إِذَا قَالَ هَا‏.‏ ضَحِكَ الشَّيْطَانُ ‏”‌‏.‏

Reference : Sahih al-Bukhari 3289

In-book reference : Book 59, Hadith 98

USC-MSA web (English) reference : Vol. 4, Book 54, Hadith 509  (deprecated numbering scheme)

ደወል የሴጣን የሙዚቃ መሳሪያ ነው

Abu Huraira reported Allah’s Messenger (ﷺ) as saying:The bell is the musical instrument of the Satan.

አቡ ሑረይራ እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ ” ደወል የሰይጣን የሙዚቃ (የመዝሙር) መሳሪያ ነው።”

وَحَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ أَيُّوبَ، وَقُتَيْبَةُ، وَابْنُ، حُجْرٍ قَالُوا حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ، – يَعْنُونَ ابْنَ جَعْفَرٍ – عَنِ الْعَلاَءِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ “‏ الْجَرَسُ مَزَامِيرُ الشَّيْطَانِ ‏”‏ ‏.‏

Reference: Sahih Muslim 2114

In-book reference: Book 37, Hadith 159

USC-MSA web (English) reference: Book 24, Hadith 5279(deprecated numbering scheme).

ሸይጣን እራሱን በራሱ ወሲብ እያደረገ በቀን አስር እንቁላል ይፈለፍላል

قوله تعالى: { وَإِذَا قُلْنَا لِلْمَلاۤئِكَةِ ٱسْجُدُواْ لآدَمَ فَسَجَدُوۤاْ إِلاَّ إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ ٱلْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ } تقدم في «البقرة» هذا مستوفًى. قال أبو جعفر النحاس: وفي هذه الآية سؤال، يقال: ما معنى «فَفَسَق عَنْ أَمْرِ رَبِّه» ففي هذا قولان: أحدهما ـ وهو مذهب الخليل وسيبويه أن المعنى أتاه الفسق لما أُمِر فعَصَى، فكان سببَ الفسق أمْرُ ربه كما تقول: أطعمته عن جوع. والقول الآخر ـ وهو مذهب محمد بن قُطْرب أن المعنى: ففسق عن ردّ أمر ربه. { أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَآءَ مِن دُونِي } وقّف عز وجل الكفرة على جهة التوبيخ بقوله: أفتتخذونه يا بني آدم وذرّيّته أولياء وهم لكم عدوّ أي أعداء، فهو اسم جنس. { بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلاً } أي بئس عبادة الشيطان بدلاً عن عبادة الله. أو بئس إبليس بدلاً عن الله. واختلف هل لإبليس ذرية من صلبه فقال الشعبيّ: سألني رجل فقال هل لإبليس زوجة؟ فقلت: إن ذلك عُرْس لم أشهده، ثم ذكرت قوله { أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَآءَ } فعلمت أنه لا تكون ذرية إلا من زوجة فقلت نعم.  وقال  مجاهد:  إن  إبليس  أدخل  فرجه  في  فرج نفسه فباض خمس بيضات فهذا أصل ذريته. وقيل: إن الله تعالى خلق له في فخذه  اليمنى  ذكراً  وفي اليسرى فرجاً فهو  ينكح  هذا  بهذا، فيخرج له كل يوم عشر بيضات، يخرج من كل بيضة سبعون شيطاناً وشيطانة، فهو يَخْرج وهو يطير، وأعظمهم عند أبيهم منزلة أعظمهم في بني آدم فتنة. وقال قوم: ليس له أولاد ولا ذرية، وذرّيته أعوانه من الشياطين. قال القشيري أبو نصر: والجملة أن الله تعالى أخبر أن لإبليس أتباعاً وذرّية، وأنهم يوسوسون إلى بني آدم وهم أعداؤهم، ولا يثبت عندنا كيفية في كيفية التوالد منهم وحدوث الذرية عن إبليس، فيتوقّف الأمر فيه على نقل صحيح. قلت: الذي ثبت في هذا الباب من الصحيح ما ذكره الحميدي في الجمع بين الصحيحين عن الإمام أبي بكر البَرْقانِي أنه خرج في كتابه مسنداً عن أبي محمد عبد الغني بن سعيد الحافظ من رواية عاصم عن أبي عثمان ” عن سلمان قال قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: لا تكن أوّلَ من يدخل السوق ولا آخر من يخرج منها فبها باض الشيطان وفرّخ ” وهذا يدل على أن للشيطان ذرية من صلبه، والله أعلم. قال ابن عطية: وقوله «وذريَّتَه» ظاهر اللفظ يقتضي الموسوسين من الشياطين، الذين يأتون بالمنكر ويحملون على الباطل. وذكر الطبري وغيره أن مجاهداً قال: ذرية إبليس الشياطين، وكان يعدّهم: زَلَنْبُور صاحبُ الأسواق، يضع رايته في كل سوق بين السماء والأرض، يجعل تلك الراية على حانوت أوّل من يفتح وآخر من يغلق.

ይህ ተፍሲር ዘል- አልቁርጡቢ ነው

https://www.altafsir.com/Tafasir.asp?tMadhNo=0&tTafsirNo=5&tSoraNo=18&tAyahNo=50&tDisplay=yes&UserProfile=0&LanguageId=1

Mujahid said: The devil inserted his vagina into the same vein, and he spawned five eggs. This is the origin of his offspring.  And it was said: God Almighty created for him in his right thigh a male, and on the left he has a vagina. He sends this to this, and every day he produces ten eggs.

وقال مجاهد: إن إبليس أدخل فرجه في فرج نفسه فباض خمس بيضات فهذا أصل ذريته. وقيل: إن الله تعالى خلق له في فخذه اليمنى ذكراً وفي اليسرى فرجاً فهو ينكح هذا بهذا، فيخرج له كل يوم عشر بيضات،

ወቃለ ሙጃሒድ :- ኢነ ኢብሊሰ አድኸለ ፈርጀሁ ፊይ ፈረጅ ነፍሲሂ ፈባደ ኸምሳ በይዷተን ፈሃዛ አስሉ ዙርየቲህ ወቂለ ኢነ-ሏሃ ተኣላ ኹሊቀ  ለሁ ፊይ ፈኸዚህል ዩምና ዚክረን ወፊል ዩስራ ፈረጅን ፈሁወ የንኪሁ ሃዛ ቢሃዛ ፈየኽሩጅ ለሁ ኩሉ የውም አሸራ ቢየዷት።

ይህ ከላይ ካለው ከረጅሙ ተፍሲር የወጣ ነው ነው፡፡

አስገራሚ እስላማዊ ሐዲሳት