8. 1ኛ ሳሙኤል 15:35 “ሳሙኤል ሳኦል ቢያለቅስለትም እንኳን እስከ ሞተበት ዕለት ድረስ ዳግመኛ ሊያየው አልሄደም፡፡ እግዚአብሔርም ሳኦልን በእስራኤል ላይ በማንገሡ ተፀፀተ” ይላል፡፡ አምላክ ይፀፀታልን? ፈጣሪን ይፀፀታል ማለት ድፍረት አይሆንምን?

ከቀጣዩ ጥያቄ ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ አንድ ላይ ተመልሷል። ለማንበብ ይህንን ይጫኑ!